2023-04-19 19:02:28
በወርሐ መስከረም ከእኔ፣ ከጎበዜ ሲሳይና ከመዓዛ ጋር ታስሮ የነበረው፣ በወያኔ ጊዜ በሐሰት የሽብር ክስ ከሰባት ዓመት በላይ የታሠረው፣ የመይሳውን ሥነ ልቦና ይዞ ጎንደር ምድር ላይ የበቀለው፣ በአማራነቱ የማይደራደረው፣ በጋዜጠኝነት ዘርፍ በሠራው ሥራ ዓለም አቀፍ ሽልማት የሚገባው፣ ጋዜጠኛ ብቻ ሳይሆን ሐቀኛ በመሆኑ የሚታወቀው፣ ከሰሞኑን በአማራ ተወላጅ የሆኑ ጋዜጠኞችና አክቲቪስቶች ላይ በተካሄደው አፈና እንደ ጌትነት አሻግሬና ዳዊት በጋሻው ካሉ ብርቱ ጋዜጠኞች ጋር የታሠረው.... ጋዜጠኛ ዓባይ ዘውዱ ዛሬ ፍርድ ቤት በርቦ ችሎት ላይ ከተናገረው የተወሰደ...
“እስር ቤቱን ከሞላነውና ችሎት ላይ ከቀረብነው መሀከል ከዘጠና ፐርሰንት በላይ የምንሆነው አማራዎች ነን። የሥርዓቱ አገልጋይ በመሆን ፈንታም ሙያችንን እና ሕዝባችንን በማክበራችን ብሎም አማራ በመሆናችን እጅግ በርካታ ኢ-ሠብአዊ ድርጊት እየተፈጸመብን ነው። እንዲያም ሆኖ ግን በማንነት ላይ የተመሠረተ የትኛውም ጥቃት የበለጠ ሊያጠነክረኝ እንጂ ሊሰብረኝ አይችልም።"
በጣም ነው የማከብርህ ክንዴ!
3.9K viewsAssaye Derbie, 16:02