2023-04-24 22:34:13
"ጸረ አማራ ኃይሎች ሁሉ ወዳጆች ናቸው"
የማይቀየረው የሄዊ ፖለቲካዊ ድንጋጌ
ምንም እንኳን በአማራ እና በኤርትራ መሀከል የተፈጠረ ጥምረት ባይኖርም ገዢው ፓርቲ ግን "ህውሓትን እና ብአዴንን በማስታረቅ የኤርትራ መንግሥትን እና አማራን ማራራቅ" የሚል እቅድ ነድፎ እየተንቀሳቀሰ ነው።
እንደ እውነቱ ከሆነ ግን አብዛኛው የአማራ ኤሊት ከሥርዓት ተሸካሚነት እራሱን ነጻ ባወጣ ማግሥት "ፋሽሽት ነህ" ሲሉት የኖሩትን መሪ "መንግሥት ብቻ ሳትሆን አማልክትም ጭምር ነህ" በሚል ውዳሴ ጫንቃቸውን ለሸክም አዘጋጅተው ወደ አራት ኪሎ የመጡት የሄዊ አመራሮች.... ይሄኛው የብልጽግና እቅድ በተሳካ ማግስትም አስመራ ገብተው አማራን ሲያራክሱና ኢሳያስን ሲያወድሱ መታየታቸው አይቀሬ ነው።
ምክንያቱም የህውሓት ፖለቲካ "ከአማራ ጋር የተቃቃሩ ኃይሎች ሁሉ ወዳጆች ናቸው" በሚል የቁሞ ቀር ፍልስፍና የሚመራ ነው።
ለዚያም ነው ትናንት "እርኩስ" ያደረጉትን አካል ዛሬ "ቅዱስ" ለማለት የደፈሩት...
7.1K viewsAssaye Derbie, 19:34