2022-08-29 08:46:26
ለድላችን አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
የ2014 ዓ/ም ደጋሚ ተማሪዎች በድላችን አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2014ዓ/ም ከ9ኛ - 11ኛ ክፍል በተለያዬ ምክንያት የደገማችሁና በ2015 ዓ/ም በት/ቤታችን መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች ማክሰኞ ጳጉሜ 1/2014ዓ/ም ጠዋት 2:30 - 6:30 ብቻ ምዝገባ የምናካሂድ ስለሆነ
1. የደገማችሁበትን ሰርተፊኬት
2. የሚያስመዘግቡአችሁን ወላጆች/አሳዳጊ
3. የተማሪው የቅርብ ጊዜ ሁለት 2በ2 ጉርድ ፎቶግራፍ
4. የወላጅ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ ዋናውንና አንድ ፎቶ ኮፒ
5.የወላጅ አንድ ጉርድ ፎቶግራፍ 2በ2
በመያዝ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በትምህርት ቤቱ አዳራሽ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
638 viewsedited 05:46