Get Mystery Box with random crypto!

📖✏️Dilachin General Secondary School 📚📝ድላችን አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት🔔🇪🇹

የቴሌግራም ቻናል አርማ dilachingeneralsecondaryschool — 📖✏️Dilachin General Secondary School 📚📝ድላችን አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት🔔🇪🇹 D
የቴሌግራም ቻናል አርማ dilachingeneralsecondaryschool — 📖✏️Dilachin General Secondary School 📚📝ድላችን አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት🔔🇪🇹
የሰርጥ አድራሻ: @dilachingeneralsecondaryschool
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.00K

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-01-17 20:20:18 ነገ በ10/05/2015  ትምህርት የለም።
ድላችን ት/ቤት
689 views17:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-28 14:14:59
683 views11:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-27 01:11:31
978 views22:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-15 20:20:56
707 views17:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-15 20:20:55
710 views17:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-15 20:17:19 #NationalExam

2ኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከታህሳስ 18 እስከ 21/2015 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።

በሁለተኛው ዙር ለፈተና የሚቀመጡ የሁሉም ክልል ተማሪዎች መለየታቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

በሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚወስዱ ፦

• የመጀመሪያውን ዙር ፈተና በወሊድ ወይም በእርግዝና ምክንያት መፈተን ያልቻሉ፣

• በሕግ ጥላ ስር ወይም በማረሚያ ቤት ሆነው ለመፈተን ያልቻሉ፣

• የሀገር መከላከያ ሠራዊት ወይም የፌዴራል ፖሊስ ወይም የክልል ልዩ ኃይል አባል ሆነው በወቅቱ በግዳጅ ላይ በመሆናቸው ያልተፈተኑ፣

• በህመም ወይም ተቀባይነት ባገኘ ችግር ምክንያት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ፈተና ያልወሰዱ፣

• ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በደረሰው የድልድይ መደርመስ አደጋ ምክንያት ያልተፈተኑ፣

• በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረው ችግር ምክንያት አንድ ፈተና እንዲፈተኑ የተወሰነላቸው፣

• ተቀባይነት ባገኙ ችግሮች ምክንያት ፈተና እንዲወስዱ የተወሰነላቸው።
763 views17:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-11 17:23:56 Channel photo updated
14:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-11 17:13:32
949 views14:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-10 11:37:27 ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
ነገ እሁድ 02/04/15 ዓ/ም በትምህርት ቤቱ የሰላም ሁኔታ ለመወያየት ስለምንፈልግ ሁሉም የተማሪ ወላጆች በልጆቻችሁ የመማሪያ ክፍል የተማሪዎችን መታወቂያና የራሳችሁን መታወቂያ በመያዝ ከጠዋቱ 2:30 በተማሪዎች መማሪያ ክፍል እንድትገኙ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
1.2K viewsedited  08:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ