Get Mystery Box with random crypto!

Bahir Dar University,Ethiopia

የቴሌግራም ቻናል አርማ bahir_dar_university — Bahir Dar University,Ethiopia B
የቴሌግራም ቻናል አርማ bahir_dar_university — Bahir Dar University,Ethiopia
የሰርጥ አድራሻ: @bahir_dar_university
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 18.56K
የሰርጥ መግለጫ

It is a channel about Bahir Dar University all Campuses!

www.bdu.edu.et

Ratings & Reviews

4.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2023-02-19 22:12:09 #አዲስ Bahir Dar University ለተመደቡ ተማሪዎች ስለባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ  ከተማሪዎች መረጃ ማግኘት  ለሚፈልጉ  #እውነተኛ መረጃ ለማካፈል ፈቃደኛ የሆናችሁ ነባር ተማሪዎች  @bdu2015bot ላይ your
department (campus)
telegram username/ስልክ ቁጥር  ላኩልን

በተለይ  የዘንዘልማና የይባብ(ግሽ አባይ) ግቢ ነባር ተማሪዎች ተሳተፉ

ስለመልካም ትብብራችሁ እናመሰግናለን!
      JOIN
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university
1.8K viewsedited  19:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-19 21:56:50
#peda
የማይቀርበት!!
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት ውስጥ የዩኒቨርስቲው ግማሽ አካል የሆነው ፔዳ (College of Education and Behavioral Sciences) 50ኛ ዓመት የትምህርት ሚኒስቴርና የ UNESCO ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ይከበራል።
UNESCO የባሕርዳር መምህራን ትምህርት ኮሌጅን በመመስረት ያበረከተው አስዋጽኦ ይወሳል። ስለቀጣይ ስራዎች ይመከራል።

ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
ኦዲትርየም
ከ2:00ሰዓት ጀምሮ
የካቲት 13/2015ዓ/ም
#bdu60th_anniversary
A 50-years pursuit of knowledge and Wisdom !!

https://t.me/bahir_dar_university
2.1K viewsedited  18:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-18 19:01:13
የጥሪ ማስታወቂያ
ለአዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዓመት ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

SHARE SHARE SHARE
5.2K viewsedited  16:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-13 20:27:31
1.6K views17:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-13 20:27:07 ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ተመራጭ ዩኒቨርሲቲ ሆነ

(የካቲት 6/2015ዓ/ም ፣ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ )ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ/ም ከ50% በላይ በማምጣት ቀጥታ ወደ ዪኒቨርሲቲ በሚገቡ ተማሪዎች ከተመረጡ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አንደኛ ተመራጭ በመሆን በኢትዮጵያ በተማሪዎች በመመረጥ ቀዳሚ ተመራጭነቱን በማረጋገጥ ራዕዩን በአጭር ጊዜ እውን ለማድረግ በቃ።

በ2022 በአፍሪካ ቀዳሚ የምርምር ዩኒቨርስቲዎች አንዱና በኢትዮጵያ ተመራጭ ዩኒቨርሲቲ የመሆን ራዕዩን ይዞ እየተጋ የሚገኘው ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ አንደኛ ተመራጭ ዩኒቨርስቲ በመሆን ራዕዩን አሳክቷል።

ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በ2014ዓ/ም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመቀጠል ሁለተኛ ተመራጭ የነበረ ሲሆን በ2015ዓ/ም የመጀመሪያው ተመራጭ ዩኒቨርሲቲ በመሆን በአገር አቀፍ ደረጃ ተመራጭ ዩኒቨርሲቲነቱን ማረጋገጥ ችሏል።

ከዓባይ ጓዳ ጥበብ ሲቀዳ በሚል መሪ ቃል ላለፉት 60ዓመታትን በትምህርት ጥራት ትኩረት በማድረግ ሲሰራ የኖረ ሲሆን የ60ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓላችን በምናከብርበት በዚህ ወቅት አንደኛ ተመራጭ ዩኒቨርሲቲ በመሆናችን ደስታና ኩራታችንን ድርብ ድል በመሆኑ ለዩኒቨርስቲው አመራሮች፣ መምህራንና አስ/ሰራተኞች፣ ተማሪዎቻትን፣ የቀድሞ ምሩቃንና አጋሮቻችን እንኳን ደስ አላችሁ።

ዩኒቨርሲቲያችን በ15 የአካዳሚክ ፕሮግራሞች፣ በ9 ግቢዎች፣ በውጭ ሃገራት የከፈትናቸው ሱዳንና የሶማሌ ሐርጌሳን ጨምሮ በበርካታ የርቀትና ተከታታይ ትምህርት ማስተባበሪያ ማዕከሎቻችን በድምሩ ከ434 በላይ የስልጠና ዘርፎች አሕጉራዊ ራዕይ በመሰነቅ በመትጋት ላይ እንገኛለን።

ውድ የዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰብና አጋሮቻችን በኢትዮጵያ ተመራጭነታችንን በአዲስ ገቢ ተማሪዎች እውን ያደረግን በመሆናችን ከፍ ያለ ኩራት ይሰማናል። ለወደፊትም በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ልክ እንደመማር ማስተማሩ ሁሉ ተመራጭነታችንን በልዩነት አስጠብቀን ለመቀጠል ከአጋሮቻችን ጋር ያለንን ትስስር አጠናክረን እንቀጥላለን።

ውድ የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ መምህራን፣ የአስተዳደር እና የባሕርዳር ከተማ ነዋሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ እያልን ዩኒቨርሲቲው በቀጣይም የትምህርት ጥራት በማረጋገጥ እና ችግር ፈቺ ምርምሮችን በማካሄድ ተመራጭነቱን ይበልጥ ለማረጋገጥ ይሰራል።

ውድ የ2015ዓ/ም አዲስ ወደዩኒቨርሲቲዎቻችን የምትገቡ ተማሪዎቻችን ምርጫችሁ አድርጋችሁ ስለመረጣችሁን እያመሰገንን በእንግዳ ተቀባይ የውቢቷ ባሕርዳር ከተማ ነዋሪዎች በደማቅ አቀባበል ልንቀበላችሁ ፣ ባሕርዳርን እንደቤቴ በሚል በሚታወቀው መርሃግብራችን ለእያንዳንዳችሁ አንድ ቤተሰብ አዘጋጅተን ልንቀበላችሁ ዝግጅታችንን እያጠናቀቅን ነው።

ባሕር ዳርን እንደቤቴ ማለት ለአንድ አዲስ ተማሪያችን አንድ የቃል ኪዳን ቤተሰብ ከባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ፈቃደኛ ቤተሰብ በቆይታችሁ ተንከባካቢና ደጋፊ ቤተሰብ ልክ እንደቤታችሁ እንድትኖሩ ለማድረግ እየሰራን መሆኑን ስንገልጽላችሁ በታላቅ ደስታና ኩራት ነው።

የባሕርዳር ከተማ ነዋሪዎት ውቢቷን የአባይና ጣና ሙሽራዋ ከተማችሁን ወደው በአንደኝነት የመላው ኢትዮጵያዊያን ልጆች ከተማችሁን ስለመረጡ እንኳን ደስ አላችሁ።
1.6K views17:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-13 20:15:08 በ2015 ዓ/ም አዲስ ወደ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ!

ለየካምፓሶች Group  ተከፍቷል
Join በማለት የምትፈልጉትን መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ!

1.ፔዳ Main campus
@pedabdu
@pedabdu

2.ይባብ ካምፓስ
@yibabbdu
@yibabbdu

3.ዘንዘልማ Agri ካምፓስ
@zenzelmabdu
@zenzelmabdu

4. ሰባታሚት health ካምፓስ
@tibebebdu

5.ፓሊ technology ካምፓስ
@bitbdu

6.ሰላም textile ካምፓስ
   @textilebdu

ለተማሪዎች ስለምትገኙበት ካምፓስ መረጃ ለመስጠት Admin መሆን የምትፈልጉ @bdustudentbot
  ላይ አናግሩን!

For all BDU campuses
Channel
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university
group
@bdu_students
@bdu_students

Share for your friends!
1.5K viewsedited  17:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-12 06:24:03
1.5K views03:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-12 06:24:03
1.5K views03:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-12 06:23:36 ዩኒቨርሲቲው ከ(HUMAN BIRDGE) ጋር በመተባበር ለመርዓዊ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ
*************
(የካቲት 4/2015 ዓ/ም፤ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ) ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በስዊድን ሀገር ከሚገኘው ሂውማን ብሪጅ (HUMAN BIRDGE) የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የተለያዩ የህክምና ማሽኖች፤ አልጋዎች እና ልዩልዩ መገልገያ ቁሳቁሶችን በምዕራብ ጎጃም ዞን ለሚገኘው መርዓዊ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ድጋፍ አድርገዋል፡፡
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ  ፕሬዚዳንት ዶ/ር ፍሬው  ተገኘ  ተወካይና  የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር እሰይ ከበደ እንደገለጹት ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማር ስራዎች ባሻገር በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎች የተለያዩ አካባቢዎች ያሉ ችግሮችን በመለየት መፍትሄ ሊሆኑ የሚችሉ የምርምር ስራዎችን በእውቀት ላይ ተመስርቶ በመስራት ላይ ይገኛል ብለዋል፡፡
ዶ/ር እሰይ አክለውም ዩኒቨርሲቲው በአቅራቢያው ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ነጻ የትምህርት እድል በመስጠት፤ በአካባቢ ጥበቃና ግብርና ላይ እንዲሁም በትምህርትና ጤና ተቋማት ላይ የተለያዩ ድጋፎችን  እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በዛሬው እለት በስዊድን ሀገር ከሚገኘው ሂውማን ብሪጅ (HUMAN BIRDGE) የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የተለያዩ የህክምና ማሽኖች፤ አልጋዎች እና የተለያዩ የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶችን በምዕራብ ጎጃም ዞን ለሚገኘው መርዓዊ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ከዚህ በፊትም ከተለያዩ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ለተለያዩ ሆስፒታሎች ድጋፍ ማድረጉን ዶ/ር እሰይ ከበደ አውስተዋል፡፡
የሂውማን ብሪጅ (HUMAN BIRDGE) ግብረ ሰናይ ድርጅት ስራ አስኪያጅ ዶ/ር አዳሙ አንለይ በርክክብ ስነ ስርአቱ ላይ እንደገለጹት ድርጅታቸው ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የተለያዩ የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶችን ማለትም በኤሌክትሪክ የሚሰሩ አልጋዎች፤ አልትራሳውንድ፤ የዐይን ቀዶ ጥገና መስሪያ ማይክሮ ስኮፕ፤ የደም ማቆያ ፍሪጅ፤ቁጥራቸው በርከት ያሉ ዊልቸር፤ ክራንቾችና እና ሌሎችም የተለያዩ መገልገያ መሳሪያዎች ድጋፍ መደረጋቸውን ገልጸዋል፡፡ የተደረገው ድጋፍም ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ እንደተደረገበት ዶ/ር አዳሙ ተናግረዋል፡፡
የምዕራብ ጎጃም ዞን አስተዳዳሪ አቶ መልካሙ ተሾመ በበኩላቸው በአሁኑ ጊዜ ያለው የጤና ፖሊሲ በፊት ከነበረው ለመከላከል ቅድሚያ መስጠት ባሻገር ማከምም ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ ይገኛል ያሉ ሲሆን ድጋፍ ላደረጉ አካላትም ምስጋና አቅርበዋል፡፡
የመርዓዊ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ አቶ ጥላሁን ዘሪሁን ሆስፒታሉ በህክምና መሳሪያ እጥረት የነበረበትን ችግር ተረድተው ድጋፍ ላደረጉላቸው የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና HUMAN BIRDGE ግብረ ሰናይ ድርጅት ከፍ ያለ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ም/ኃላፊ ዶ/ር ጋሹ ክንዱ በክልሉ የጤና ተቋማት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተስፋፉ ቢሆንም በመንግስት በጀት ብቻ ያለውን የህብረተሰብ ፍላጎት ማሟላት ስለማይቻል የግብረ ሰናይ ድርጅቶችና የህብረተሰቡ ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተናግረዋል፡፡ ስለተደረገው ድጋፍም ምስጋና አቅርበዋል፡፡
በድጋፍ መርሀ ግብሩ ላይ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት አቶ ብርሀኑ ገድፍና ሌሎች የዩኒቨርሲቲው የስራ ሃላፊዎች፤ የአማራ ክልል የተለያዩ የቢሮ ሃላፊዎችና የጤና ቢሮ እና የጉምሩክ ኮሚሽን ባለሙያዎች ተገኝተዋል፡፡
በተደረገው ድጋፍም ከፍተኛ አስተዋፆ ላደረጉ አካላት የእውቅናና ምስጋና ሰርተፊኬት ተሰጥቷቸዋል፡፡
ከዓባይ ጓዳ ጥበብ ሲቀዳ
Wisdom at the source of Blue Nile

https://t.me/bahir_dar_university
1.4K views03:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-08 20:35:06 ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የ2ኛነት ደረጃ እገኘ
==========================

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ #በዓለም እና #በአፍሪካ እንዲሁም #በኢትዮጵያ_የዩኒቨርሲቲዎች ደረጃ ምደባ መሰረት ከኢትዩጵያ 2ኛ ከአፍሪካ 66ኛ እንዲሁም ከዓለም 2285ኛ ደረጃ ያገኘ መሁኑን WWW.webmetrics.info በጥር 2023 ዓ.ም (January 2023) እትሙ ባወጣው ዘገባው ያመለክታል:: ከአለም ከእፍሪካና በኢትዮጵያ ያገኘውን ደረጃ ለመመልከት ከታች ባለው ሊንክ ይመልከቱ::

WWW.webmetrics.info

World ranking
“””””””””””””
1. AAU -------- 1282
2. BDU--------- 2285
3. Mekelle----- 2687
4. UoG -------- 2915
5. Haramaya-- 3043
6. Hawassa ----3245
7. Arbz Minch--3850
8. Jimma----- - 5425
9. ASTU --------9924
10. AASTU----- 10898
https://World ranking www.webometrics.info/en/ranking_africa

https://t.me/bahir_dar_university
3.6K viewsedited  17:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ