Get Mystery Box with random crypto!

አትሮኖስ

የቴሌግራም ቻናል አርማ atronosee — አትሮኖስ
የቴሌግራም ቻናል አርማ atronosee — አትሮኖስ
የሰርጥ አድራሻ: @atronosee
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 163.71K
የሰርጥ መግለጫ

╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።
Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 12

2023-04-13 11:36:24 #ባል_አስይዞ_ቁማር


#ክፍል_ሀያ_ስምንት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///

ጊፍቲ ሕይወት ቀፏታል.. ሁሉ ነገር ጭልምልም ካለባትና ክፉ በሆነ በሀይለኛ እራስ ምታት በታጀበ ድባቴ ውስጥ ከገባች ሳምንት ሞላት

…..በዚህ ሀዘን ላይ በጣላት ክስተት ማንን ተወቃሽ እንደምታደርግ አለማወቋ ነው ይበልጥ ህመሟን ያጠነከረባት…ሰው ሰውን ሲቀየምና ሲጠላ ምንም አይደል…ሰው አምላኩን ቢቀየምም ምንም አይደል(ምክንያቱም አምላክ ለምን ተቀየማችሁኝ ብሎ እልክ በመጋባት ጥበቃውን አያቋርጥም)…. ሰው ራሱን ከተቀየመና ከጠላ ግን አደገኛ ነው…እራሱን የጠላ ሰው ለምንም ነገር ደንታ አይኖረውም.. እራሱን የጠላ ሰው ነገሮችን በቀና ሁኔታ  የማስተካከል ተነሳሽነቱ ዜሮ ነው…. እራሱን የጠላና የተጠየፈ ሰው አለምን እንዳለ ለማጥፋት እና ለማውደም ዝግጁ ነው፡፡ ጊፍቲም  በአሁኑ ጊዜ እንደዛ ነው የሆነችው..እራሷን ነው የጠላችው..እራሷን ነው የተጠየፈችው፡፡

ጊፍቲ ከደነዘዘችበት መቀመጫ ላይ ተስፈንጥራ ተነሳችና  ወደ መኝታ ክፍሏ አመራች፡፡ አልጋው ላይ በጀርባው ተዘርራ አይኗን ጣሪያዋ ላይ ተክላ ምስቅልቅል ሀሳቧቾን ታስብ ጀመር ..ደግሞም ተነሳችና  ኮሞዲኖ ላይ የተቀመጠውን የውስኪ ጠርሙስ አነሳችና ከእነ ጠርሙሱ አፏ ላይ ደቅና አንደቀደቀችው………. የንዴት እና ሽንፈት አጠጣጥ ነበር፡፡እሩብ ያህሉን አጋምሳና ቀሪውን ይዛ ወደ መስኮቱ ተጠጋችና በጨለማው እየተሸነፈ ያለውን ውጭ እየቃኘች ምን ማድረግ እንዳለባት ማሰብ ቀጠለች‹‹ህይወቷን እንዴት ማስተካከል ትችላለች…?ከቃልስ ጋር እስከወዲያኛው ተለያይታ እንዴት ትችለዋለች? …. ሰውነቷ በላብ ወረዛ‹‹መሆን የለበትም በፍጹም አይደረግም ቃልዬን አጥቼ መኖር የለብኝም አዎ እራሴን ማጥፋት አለብኝ.. እናቴ ወደላችበት መቃብር እራሴን እልካለሁ ››በውሳኔዋ ረካች…. እና ከት ብላ ሳቀች..የንዴት ሳቅ…..የመበለጥ ሳቅ….የተሸናፊነት ሳቅ…ተስፋ የመቁረጥ ሳቅ..የእብደት ሳቅ ››
በዚህ ወቅት እቤቷ ተንኳኳ…ዝም ባለች ቁጠር የማንኳኳቱ ኃይል እየጨመረ ሲመጣ እንደምንም እግሯን እየገተች ሄዳ ከፈተችው…ስትከፍት ያገኘችው ሰው ግን ፍፅም ያልጠበቀችውና ስትሸሸወ የነበረ ሰው ነው፡፡

‹‹ውይ ምነው? ምን አደረኩህ?››

‹‹እኔስ ምን አደረኩሽ…?››
‹‹በራፉን ትታ ፊቷን ወደውስጥ መለሰችና እንዳመጣጧ እግሯን በመጎተት  ተራምዳ መቀመጫ ይዛ ተቀመጠች.እሱም ወደውስጥ በመግባት በራፉን ዘጋና ተከትሏት ከፊት ለፊቷ ተቀመጠና ማውራት ጀመረ…
‹‹ስልክ አይሰራም…ስትረጋጊ ትደውያለሽ ወይም ወደቤት ትመጪያለሽ ብዬ ጠበቀኩ ጠበቅኩ..ሲያቅተኝ መጣሁ .
‹‹ስልኬን የዘጋሁት እኮ ሰው ማግኘት ስለማልችል ነው…በተለይ አንተን››አይኖቹን ማየት አቅቷት አንገቷን ደፍታ የቤቱን ወለል እያየች መለሰችለት፡፡

‹‹ተይ እንጂ ጊፍቲ…እራስሽን መቅጣትስ ሳያንስሽ እኔንም ለምን ትቀጪኛለሽ..በጣም እኮ ነው የናፈቅሺኝ››

‹‹ቃል አይገባህም እንዴ ?እንዴት ብዬ ነው አንተን ለማግኘት ድፍረቱ ሚኖረኝ…?በጣም እኮ ነው የቆሸሽኩት …›
‹‹ሰው ሊሰራ የማይችለውን ምን የተለየ ተአምር ስራሸ …በዛ ላይ እንደሰማሁት በወቅቱ ሁላችሁም በጣም ጠጥታችሁና እስከመጨረሻው ሰክራችሁ ነበር….ለወደፊቱ ተመሳሳይ ስህተት ላለመስራት ከክስተቱ ትምህርት መውሰድ እንጂ እንዲህ እቤት ውስጥ እራስን እስረኛ በማድረግና አምርሮ በመቆዘም የሚቀየር ነገር የለም፡፡››
‹‹አሁን ጥፋቴን ቀለል አድርጎ በማቅረብ የምትደልለኝ ይመስልሀል?››

‹‹አይ እየደልኩሽ  አይደለም..የሚሰማኝን እውነት እየነገርኩሽ ነው…በውስጥሽ ያለውን ጨላማ ሀሳብ አስወግጂ
….በመሀከላችሁ ስር የሰደደ ጥላቻ መቼም ሊኖር አይችልም..እስኪ ነገሩን በራስሽ ገልብጠሸ አስቢው …አሁን አንቺ የሰራሁት የምትይውን ስህተት እኔ ሰርቼው ቢሆን ኖሮ አይንህ ላፈረ ብለሽ እስከወዲያኛው ፊትሽን ታዞሪብኝ ነበር፡፡ ምንስ ነገር ብበድልሽ አምርረሽ ልትጠይኝ ትችያለሽ.?ለዛ አቅሙ አለሽ?››

‹‹ቃል እንዲሁ አትድከም….ምንም ብትል መፅናናት አልችልም….በሰራሁት ቀሺም ስህተት ምክንያት በውስጤ የሚሰማኝ  ህመምና .ህሙም ያሳደረብኝን  ቁስለት ሊረዳልኝ የሚችል  አንድ ሰው በዚህ አለም ላይ አይኖርም…?ከአሁን በኃላ ህመሜን ብቻዬን ስታመም እኖራለሁ..ምን አልባት የመከራዬ መግል ሽታ የእኔ የሆኑትን ሰዎች እየከረፋቸው ስለሚቸገሩ ቀስ በቀስ ከጎኔ ሊጠፉ ይችላሉ….››ንግግሯን አቋረጠችና  እየተንሰቀሰቀች መነፍረቅ ጀመረች……ቃል መቀመጫውን ለቆ ተነሳና ከጎኗ ተቀመጠ...ቃላት ሳይጠቀም ወደደረቱ ጐተታትና አቀፎ ግንባሯን በመሳምና   ፀጉሯን በማሻሸት  ያጽናናት ጀመረ፡፡
‹‹ቃልዬ›› ለስለስ ባለ ድምጽ ጠራችው

‹‹ወዬ ጊፍቲ››

‹‹በፈጠረህ አንድ ነገር ላስቸግርህ፡፡››

‹‹ምንደነው  የፈለግሺውን››አላት

በውስጡ ግን አሁን ይቅር በለኝና ዛሬውኑ እንጋባ ብትለኝ ምን መልስ እሰጣታለሁ? እያለ መሳቀቅ ጀምሮ ነበር፡

‹‹እስቲ ስደበኝ…ሸርሙጣ ነሽ፤ከዳተኛና አዋራጅ ሴት ነሽ… ብለህ ስደበኝ ..ከተቻለህም በጥፊ አጠናግረኝ…ምራቅህንም ሀክ እንትፍ ብለህ ግንባሬ ላይ በመትፋት ጥለኸኝ ሂድ..ያዛን ጊዜ ትንሽ ቀለል ይለኝ ይሆናል፡፡››በማለት ያልጠበቀውን ንግግር ተናገረች፡፡አሳዘነችው፡በውስጡም የጥፋተኝነት ስሜት ያሰቃየው ጀመር፡፡
‹‹እንደዛ መቼም እንደማላደርግ ታውቂያለሽ…አንቺ ለእኔ እኮ ፍቅረኛዬ ብቻ አይደለሽም እህቴም ጭምር ነሽ…››
‹‹ይሄው እንደገመትኩት ክፉ እኮ ነህ..ሰውን የምትቀጣበት መንገድ መራር ነው…ያንተ ቅጣት ነፍስ ላይ ነው ጠባሳ ሚጥለው፡፡››
‹‹ስለተበሳጨሽ ነው እንዲህ የምትይው…ጊዜ የውስጥን ቁስል ይፈውሳል…ለራስሽ ጊዜ ስጪና ለመረጋጋት ሞክሪ…ሰው ስለሆንሽ ሰው ሚሰራውን ነገር ነው የሰራሽው ስህተት ቢሆን እንኳን ይቅር የማይባልና የማይስተካከል ስህተት የለም፡፡››
‹‹እንዴት ..?እስኪ ንገረኝ ብልቴ ውስጥ ሲዋኝ ያደረውን ብልቱን እንዴት አድርጌ እንዳልተፈጠረ ማድረግ እችላለሁ…?ዕድሜ ልኬን ላንተ እንኳን ከመስጠት ሰስቼ ሳሽሞነሙነው የነበረውን ድንግልናዬንስ እንዴት አድርጌ ወደቦታው ልመልሰው እችላለሁ..?ነው ወይስ ሰርጀሪ ላሰራው?፡፡››
‹‹ጊፍቲ ኮ… ተይ እንጂ.. አንቺ እኮ በጣም ጠንካራ ልጅ ነሽ ፡፡ በህይወትሽ ብዙ ከዚህ በጣም የከፉ አስቸጋሪ  መከራዎች አጋጠጥመውሽ በትግስትና በብልሀት አልፈሻቸዋል…አሁንም ንም ትወጪዋለሽ…ታውቂያለሽ እኔም ከጎንሽ ነኝ፡፡››

‹‹ተው ቃል ….በዚህ ልክ የህይወቴን መስመር ድብልቅልቁን የሚያወጣ መከራ ገጥሞኝ አያውቅም ወደፊትም አይገጥመኝም…ልፋ ሲልህ የማይሰራ ምክር ነው እየመከርከኝ ያለኸው...ተመልከተኝ እስኪ ክስተቱ ልቤን አድቅቆታል፤ ውስጤን  በታትኖታል…፡፡አዎ ሞራሌን ተሰባብሯል …ሰባአዊነቴንም አክስሞብኛል…  የሚቧጥጥ ጥፍርና..ያገጠጡ ስል ጥርሶች ያሉት   የሚዘነጣጥልና የሚሸረካክት አውሬ በውስጤ እየተፈጠረ ይመስለኛል….እኔ በጣም መጥፎ ሰው ነኝ  …? መጥፎነት ፈፅሞ አይግልጻውም..ፈፅሞ…››መለፍለፎን ማቆረጥ አልቻለችም፡፡
2.8K viewsአትሮኖስ, 08:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 20:26:11
በቴሌግራም የትምህርት ሚኒስቴር መረጃዎችን ለማግኘት ተቀላቀሉ

ትምህርት ሚኒስቴር
ትምህርት ሚኒስቴር
65 viewsErmi , 17:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 20:13:49
Tik Tok videos
74 viewsErmi , 17:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 19:46:49 የ ኪያ ቁጥር 2 ፊልም አዲሱ ማጀቢያ ሙዚቃ ዳውንሎድ ማድረግ ሳይጠበቅባቹ  ከስር 'Play' ሚለው በመንካት ያዳምጡ

ኤሊያስ ተሾመ - ኪያዬ ቁ.2
Play ▷ ◉─────── 04:55
402 viewsErmi , 16:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 19:17:33 ስለ Hacking ለማወቅ

programing ለመማር

ስለ ቴክኖሎጂ ለማወቅ

የተለያዩ app ለማግኘት

ስልክ እንዴት እንደሚጠለፍ ለማወቅ


wifi password እንዴት hack እንደሚደረግ

mega byte እንዴት እንደሚሰረቅ


telegram እንዴት hack እንደሚደረግ

ሁሉንም የ technology መረጃዎች እኛጋ ያገኛሉ



ይቀላቀሉን
️ ️ ️ ️
672 viewsErmi , 16:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 19:15:58
Tik Tok videos
355 viewsErmi , 16:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 19:09:05 አትሮኖስ pinned «#ባል_አስይዞ_ቁማር ፡ ፡ #ክፍል_ሀያ_ሰባት ፡ ፡ #በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ /// "ሰጥሀለው መጀመሪያ ልብስህን አውልቅ ..፡፡››አለችና ጎንበስ ብላ ጫማዋን አወለቀችለት ..ከዛ የሱሪውን ቀበቶ ፈታችና ቁልፍን ከፍተች… ዚፑን ወደታች በማንሸራተት ሁለቱን እግሮቹን ከታች በመያዝ እንደምንም እየጎተተች ከላይ እየሳበች ሱሪውን ከፓንቱ ጋር አንድ ላይ ሞሽልቃ አወለቀች…..እንዲህ ጨርቅ ሆኖ እንትኑ አደባባይ…»
16:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 19:08:21 #ባል_አስይዞ_ቁማር


#ክፍል_ሀያ_ሰባት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ

///

"ሰጥሀለው መጀመሪያ ልብስህን አውልቅ ..፡፡››አለችና ጎንበስ ብላ ጫማዋን አወለቀችለት ..ከዛ የሱሪውን ቀበቶ ፈታችና ቁልፍን ከፍተች… ዚፑን ወደታች በማንሸራተት ሁለቱን እግሮቹን ከታች በመያዝ እንደምንም እየጎተተች ከላይ እየሳበች ሱሪውን ከፓንቱ ጋር አንድ ላይ ሞሽልቃ አወለቀች…..እንዲህ ጨርቅ ሆኖ እንትኑ አደባባይ መሀል የቆመ የነፃነት ሀውልት ይመስላል....‹‹ልዩ ይሄን የመሰለ ዕቃ ለሌላ አሳልፈሽ ከመስጠትሽ በፊት አንዴ ብትጠቀሚው?››የሚል ሴጣናዊ ምክር የሆነ መንፈስ በጆሮዬ ሹክ አለባት። ጆሮዋን ደፈነችና ተልዕኮዋን ላይ አተኮረች...አሁን የቀረው ፓካውቱን ማውለቅ ነው ሙሉ በሙሉ አልጋው ላይ ወጣችና እንደምንም ታግላ አወለቅችለት.. አሁን ሙሉ እርቃኑን ቀርቷል..አልጋ ላይ ቆማ ከእግር ጥፍሩ እስከ ራስ ፀጉሩ በትኩረት አይኖቾን እያመላለስች አየችው፡፡ ወንድ ልጅን እንዲህ መለመላውን በአካል ስታይ የመጀመሪያ ጊዜዋ ነው። ጥሩ የተባለ የእስፓርተኛ ሰውነት ከተመጠነ ውፍረትና ቁመት ጋር ነው ያለው ..እንዲያም ሆኖ ግን የወንድ አካላዊ ቁመና እንደሴት ማራኪ አይደለም ስትል አብሰለሰለች። ‹‹አሁን ይሄን ማሰቢ ጊዜ ነው ?››እራሷን ገሰፅችና ወደሳሎን ተመለሰች...ጊፍቲ አሁን ድረስ ሙሉ በሙሉ እጅ አልሰጠችም" አሁንም የመጠጥ ብርጮቆዋን በእጇ እንደያዘች... እያላዘነች ነው፡፡

"ቃልዬ አሁን ናልኝ...ናና ሰውነቴን ዳብሰው...ናና ከንፈሬን ምጠጠው...ናና ጡቶቼን ጭመቃቸው...ናና ጭኖቼን ገነጣጥላቸው...ናና ..››

‹‹..ቃልዬን ፈልገሽው ነው?"

"አዎ ...ቃልዬን አምጪልኝ "

"ቃልዬን እንዳመጣልሽ...መጀመሪያ የያዝሽውን መጠጥ ጠጪ"

"መጠጥ ይሄው"

በአንድ ትንፋሽ ግልብጥ አደረገችው" ይሄው ጨረስኩ በያ አምጪልኝ"

"አመጣዋለሁ ..ግን ከአመጣሁት ትሰጪዎለሽ"

"ለቃልዬ..በደንብ ነዋ ...ለዛውም እንደፈለገው፡፡"

"እንቢ አልፈልግም ካለስ?"

"አንቺ ብቻ አምጪልኝ እንጂ በግድ ነው የምሰጠው..?"

‹‹እንግዲህ ተነሽ...ቃልዬ ልብሱን አወላልቆ ዝግጅ ሆኖ እየጠበቀሽ ነው...››

የእውነት ፈጥና መቀመጫዋን ለቃ ለመነሳት ብትሞክርም መቀመጫዋን ከሶፍው መላቀቅ አልቻለችም...ክንዷን ይዛ በመጎተት አስነሳቻትና እየጎተተች ማለት ይቻላል..ወደራሳቸው መኝታ ቤት ይዛት ገባች... መድህኔን ጠቅልላ እንዳስተኛችው ተኝቷል።

"የተኛ ሰው በማየቷ "ቃልዬ ነው እንዴ?"ስትል በተኮለታተፈ እና በተሰባበረ አረፍተ ነገር ጠየቀች፡፡

‹‹አዎ ግን በመስከርሽ እንዳይበሳጭ ድምፅሽን ቀንሺ አለቻት...በሁለት እጇ አፏን ፡አፈነች...አልጋው ጫፍ አስቀመጥኳት ‹‹...አሁን ልብስሽን ላውልቅልሽ..ተስማማሽ?›› ልክ እንደ መድህኔ እንዳደረገችው እያንዳንድን በሰውነቷ ላይ ያለውን ልብስ አወለቀችላትና መለመላዋን አስቀረቻት‹‹...ፐ ቅርፅ...›› በሚል አድናቆት እየጎተተች ከውስጥ አስገባቻት …እና ወደ ጆሮዋ ጠጋ ብላ ‹‹እንግዲህ እኔ ሄድኩልሽ ..ያው ቃልዬ በደንብ ስጪው" አለቻት፡፡፡

መዲህኔ ላይ እየተጣበቀችበት‹‹ እ…ሺ ››.አለችን

መብራቱን አጠፍችና ከአልጋው ወረደች ..ተራመደችና ከክፍሉ አልወጣችም፤ እዛው መግቢያ ላይ ወዳለ ሶፍ ሄደችና ጋደም አለች...ከዛ የሚፈጠረውን ነገር መከታተል ጀመረች...

"ቃል አንተ ተኛህ እንዴ...?››ጊፍቲ ነች መድሀኔን እየወዘወዘች ያለችው፡፡

"አለው ....ልዪዬ"በሰመመን ውስጥ ሆኗ መለሰላት፡፡

"ከዛ የመተሻሸት ድምፅ ተሰማ ..ልዩ የሞባይሏን መብራት አበራችና ወደእነሱ አተኮረች ..ጊፍቲ እላዪ ላይ ወጥታበት ጎንበስ ብላ ከንፈሩን እየላሰችው ነው...ወገቧን ጨምቆ ይዞታል‹‹...ከደቂቃዎች በፊት ሁለቱም ተዝለፍልፈው እሬሳ መስለው አልነበረ እንዴ?›› ስትል በመገረም በውስጧ ጠየቀች፡፡ እንዲህ ልትል የቻለችው አንደኛው አንደኛውን ሲጨምቅና አንደኛው አንደኛውን በጥንካሬ ሲያንከባልል በማየቷ ነው....ከላይ አልብሳቸው የነበረ አልጋ ልብስም ሆነ ብርድ ልብስ ከላያቸው ተንሸራቶ ወደመሬት ወደቀ...አሁን ሁሉ ነገር በግልፅ ይታያት ጀመር...ሲተሻሹ..ሲሳሳሙ እና ሲዋሰብ በቂ የሆነ ፎቶም ቪዲዬም ቀረፀቻቸው፡፡.

ከዛ እነሱ እስኪረኩ መታገስ ከብዷት መሬት ካዝረከረኩት ልብስ ብድርብሱን ትታላቸው አልጋልብሱን ወሰደችና እሱን ተከናንባ እዛው ሶፋ ላይ ተኝች‹‹..እስቲ ሌሎች ሶስት መኝታ ክፍሎች ነበሩ ለምን እዛ ሄጄ አልተኛሁም..?››ስትል ጠየቀች…ምክንያቱን ግን አታውቀውም ነበር፡፡ወዲያው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወሰዳት… ከእንቅልፏ ባና ሰዓቷን ሳታይ 12.10 ሆኖ ነበር..አይኗን አሻሽታ አልጋውን ስትመለከት ማመን አልቻለችም… ጊፍቲ መድሀኔ ክንድ ላይ ተንተርሳ አንደኛውን እግሩን ጭኖቾ መካከል ሰንቅሮ አንደኛውን ደግሞ ከላዬ ጭኖባት ጭልጥ ያለ እንቀለፍ ውስጥ ገብተው ያንኮራፋሉ… ማንኮራፋታቸው እራሱ ተራ በተራ ስለሆነ የራሱ የሆነ ስልተ ምት አለው….ከሶፋዋ ተነሳችና ቆመች.. .መኝታው ሰላልተመቻት ሰውነቷ ድቅቅ ብሏል…ተራመደች…ወደአልጋው ተጠጋችና እሪ ብላ ጩኸቷን ለቀቀችው……በመበርግ ሁለቱም ከእንቅልፋቸው ባነኑና ከተጣበቁበት ተላቀቁ፤ አንዴ እሷን አንዴ እርስ በረስ መተያየት ጀመሩ…፡፡

እሷ እንደድንቅ ብሄራዊ ተያትር ቤት ተዋናዬች ባጠናችውና በተዘጋጀችው መሰረት መድረኩን ተቆጠጣጠረችው፡

‹‹እንዴት እንዲህ ታደርጉኛላችሁ…ሰክራለች ብላችሁ እኔን ሶፋላ ላይ አስተኝታችሁ…?መድሀኒ ይሄ ለእኔ ይገባል.?››እራሷን ነጨች..ኸረ እንባዋ ሁሉ እየረገፈ ነው..መድሀኔ ተነስቶ ከአልጋው ወረደ… መለመላውን ሁለት ሴቶች ፊት ተገተረ….ጊፍቲ አንሶላውን ሰበሰበችና እርቃኖን ሸፈነች…ፊቷ በእፍረትና ግራ በመጋባት በአንዴ ሲገረጣ እየታየ ነው..
‹‹ልዩ ተረጋጊ …ምን እንደተፈጠረ በእውነት አላውቅም..››ወላል ላይ የተበታተነውን ልብሱን መሰብሰብ ጀመረ…ከመሀከል ፓንቱን እነሳና ለበሰ..፡፡
‹‹ሁለታችሁንም ከዛሬ ጀምሮ በአይኔ ማየት አልፈልግም….ያው ከመሀከላችሁ ወጥቼለሁ....እቤቱንም ተጋብታችሁ ልትኖሩበት ትችላላችሁ፡፡››
‹‹አረ ልዩ እንደዛ አይደለም…ይሄ ስህተት ነው››ጊፍቲ ነች እራሷን እንደምንም አበረታታ መናገር የጀመረችው፡፡

‹‹ምንም ስህተት አይደለም...እንደውም አሁን ሳስበው ይሄ ጉዳይ ከእኔም ሆነ ከቃል ጀርባ ሆናችሁ ስትፈፅሙት ዛሬ የመጀመሪያችሁ አይመስለኝም.››ነገሩን አንቦረቀቀችው፡፡
እንደ እብድ እየተወራጨችና እየተራገመች መኝታ ቤቱን ለቃ ወጣች፡፡ ሊለብስ ያዘጋጀውን ሱሪ በእጁ እንዳንከረፈፈ ሊከተላት ሞከረ….አልሰማችውም፡፡ ተንደርድራ ግቢውን ለቃ ወጣችና .ወዲያው ታክሲ ውስጥ ገባችና ከአካባቢው ተሰወረች…ስልኳን አጠፋችው፡፡

ቀጥታ ወደቤቷ ነው የሄደችው…..እናቷን እንኳን በቅጡ ሰላም ሳትል ወደ ክፍሏ ገባችና ከውስጥ ቀርቅሬ አልጋዋ ላይ ወጣች፡፡ድንግርግር ያለ ስሜት ነው እየተሰማት ያለው፡፡ ያሰበችውን ያህል ደስታ አልተሰማትም…ግን ቢሆንም ያሰበችውን በእቅዷ መሰረት ፈፅማዋለች....አሁን የሚቀራት ስህተቱን ተከትሎ መድህኔና ጊፊቲ ግንኙነታቸውን በዛው እንዲቀጥሉ ማድረግ ሲሆን በቀጣይነት ደግሞ ብቻውን የሚቀረውን ቃልን ብቻዋን ወደአለችው ወደራሷ ማምጣት…አዎ የመጨረሻ ግቧ ያ ነው፡፡አሁን መተኛት ስለፈለገች በአልጋ ልብሱ ሙሉ አካሏን ሸፈነች፡፡

ይቀጥላል
755 viewsአትሮኖስ, 16:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-09 20:51:07 አትሮኖስ pinned «#ባል_አስይዞ_ቁማር›› ፡ ፡ #ክፍል_ሀያ_ስድስት ፡ ፡ #በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ /// ‹‹ምነው…ፒያሳ ይሻላል እንዴ?››ልዩ ነች የጠየቀችው፡፡ ‹‹አይ የሆነች ጉዳይ ሳላለችብኝ ነው… ደረስ እንልና እንደውም እዛው ኢሊሊ ራት በልተን ከዛ ወደምትፈልጉበት ጭፈራ ቤት እንሄዳለን..›› ጊፍቲ ፈገግ አለች….ቀጥታ ፒያሳ ወደሚገኙ መደዳ ወርቅ ቤቶች ነበር ይዟቸው የሄደው..ልዩ እራሱ ያልጠበቀችው ነገር…»
17:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-09 20:50:38 ዳንስ ሲደንሱ ‹‹ሽንቴ መጣ›› ብላ ጥላቸው ትሄድና ጭልጥ ብላ ትቆያለች...፡፡

ስምንት ሰዓት አዘጋጅታ የመጣችውን ሀሺሽ በሁለቱም መጠጥ ውስጥ ጨመረች ..ሁለቱም ድንብዝ ብለው ስለሰከሩ እንዳያዩት ለማድረግ ብዙ መጨነቅ አይጠበቅባትም።..ሀሺሽ የነሠነስችበትን መጠጥ ለሁለት ዙር ከተጋቱ በኃላ ሁለቱም አቅላቸውን ሳቱ ...
መድህኔ"አፈቅርሻለው..የእኔ ልዩ በጣም አፈቅርሻለሁ"እያለ እየቦጨቃትና እየሳመት መጮህ ጀመረ...
ልዩም በእሱ ሪትም በተመሳሳይ እየጮኸች..‹‹.እኔም በጣም አፈቅርሀለሁ››

"ካፈቀርሺኝ አሁን ስጪኝ"

"እሺ ትንሽ ታገስ ሰጥሀለሁ"

‹‹ጊፍቲ ፓካአውቷን አውልቃ ወረወረች"እኔም ቃልዬ አሁን ቢመጣ ኖሮ ሰጠው ነበር..."

‹‹እና ስጪው እያልሺኝ ነው?"ጠየቀቻት

"አዎ ስጪው...መስጠት እኮ ደስ ይላል..›› በማለት ሁለቱንም ከያሉበት ጎትታ እርስ በርስ አስተቃቀፈቻቸው።መድህኔ ከንፈሯ ላይ ተጣበቀ..አልተቃወመችውም፡፡እንደምንም እራሷን ከከንፈሯ አላቀቀችና"ተቃጠልኩልሽ .."አለና ቀኝ እጅን በሱሪዋ ውስጥ ሰርስሮ በማስገባት ቀኝ መቀመጫዋን በመዳፉ ጨብጦ ጨመቃት ...በሰውነቷ ገሀነማዊ ሙቀት ተራወጠ"ልዩ ተልዕኮሽን እንዳትረሺ...ዛሬ ለዚህ አልመጣሽም"አለችና እራሷን ለመቆጣጠር ሞከረች፡፡ ጊፍቲ ፊትለፊቷ ወዳለው ሶፍ እየተንገዳገደች ሄደችና ከታች የለበሰችው ቀሚስ ተሰብስቦ የውስጥ ፓንቷ ለእይታ እስከሚጋለጥ ድረስ ተበለቃቅጣ ተቀመጠች…‹‹ ልዩ"ስትል ከጣሪያ በላይ በሚባል የድምፅ ተጣራች

"ወይ ጊፍቲ"

"ባልሽን ከዚህ ይዘሺልኝ ወደመኝታ ክፍልሽ ግቢ...ፊቴ ስትላላሱ በጣም እያማረኝ ነው .."አለች፡፡

መድሀኔም ከእሷ ተቀብሎ"እኔም በጣም አምሮኛል...እንግባ."እያለ ወደመኝታ ቤታቸው ጎተታት… ከወዲህ ወዲያ ሲንገዳገድ አንደምንም እየደግፈችና እያስተካከለች መኝታ ቤት አደረሰችው..አልጋው ላይ ተዘረረ ..በመንቃትና በመተኛት መሀከል ነው ያለው..፡፡

‹‹ልዪዬ ነያ ስጪኝ..ሰጥሀለው አላልሺኝም?"


ይቀጥላል
1.4K viewsአትሮኖስ, 17:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ