Get Mystery Box with random crypto!

Abrehot Library

የቴሌግራም ቻናል አርማ aauethiopianuniversty — Abrehot Library A
የቴሌግራም ቻናል አርማ aauethiopianuniversty — Abrehot Library
የሰርጥ አድራሻ: @aauethiopianuniversty
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 12.44K
የሰርጥ መግለጫ

Abrehot Library is a public national library and the biggest library in Ethiopia also in East Africa.

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3

2023-01-07 08:38:43
To all AAU community (staff, students, and our stakeholders)
On behalf Addis Ababa University and myself, I would like to extend warmest Christmas wishes to you and your family.

Merry Christmas, Melkam Gena Beal

Tassew Woldehanna (Prof.)
President of Addis Ababa University
1.9K views05:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-07 05:13:59
To all AAU community (staff, students, and our stakeholders)
On behalf Addis Ababa University and myself, I would like to extend warmest Christmas wishes to you and your family.

Merry Christmas, Melkam Gena Beal

Tassew Woldehanna (Prof.)
President of Addis Ababa University
998 views02:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-03 13:17:36 የምሁራን ሚና በአገር ግንባታ ላይ በሚል ርዕስ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

እየተካሄደ ያለው ውይይትም ለአራት ቀናት የሚቆይ ሲሆን የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ምህረት ደበበ እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚደንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና በተገኙበት የሁሉም ኮሌጆች የካውንስል አባላት መምህራንና የአስተዳደር ኃላፊዎች የሚሳተፉበት ይሆናል፡፡

ስብሰባው የሚመሩት የኢፌዲሪ የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር የሆኑት የተከበሩ አቶ አህመድ ሽዴ ናቸው።

በስብሰባዉ ላይ አገራችን አሁን ያለችበትን ሁኔታና ከሰላም ስምምነቱ አንፃር በጋራ ውይይት ማዳበር የሚገባ መሆኑን የተገለፀ ሲሆን በዚህም ሂደት ውስጥ የምሁራን ሚና ከፍተኛ አስተዋፆ እንደሚኖረው ተገልፀጿል ።
1.8K views10:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-03 11:09:28
2.4K views08:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-30 15:55:39
በCDT አፍሪካ እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ አዘጋጅነት የኮቪድ 19 የሁለት ዓመታት ተኩል ጉዞ ተፅዕኖዎች እና ሊወሰዱ በሚገባቸው ትምህርቶች ላይ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጣሰው ወልደሀና (ፕ/ር) ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ኮቪድ 19 ባለፉት ሁለት ዓመታት በላይ በመማር ማስተማሩ ሂደትና በትምህርት ጥራት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ማሳደሩን አንስተዋል።
አሁንም ድረስ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሳቢያ የተስተጓጎሉ እና የተዛቡ የትምህርት ስርዓቶችን ለማስተካከል ጥረት እየተደረገ መሆኑን አመልክተዋል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም ከ50 ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር የትብብር ስምምነት በመፈራረም ወረርሽኙን ለመዋጋት የሚደረገውን ጥረት ማገዙን ገልጸዋል።
ከ10 ሚሊየን ብር በላይ በመመደብ በወረርሽኙ ዙሪያ ጥናትና ምርምሮች እንዲሰሩ መደረጉን ያነሱት ፕሬዝዳንቱ ወረርሽኙ ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ ባሉት ዓመታትም ኮቪድን ለመዋጋት እና ለመከላከል የሚያስችሉ 14 የቴክኖሎጂ ውጤቶች ማበርከቱን አውስተዋል።
በተለይ ባለፉት ሁ ዓመታት ተኩል በዩኒቨርሲቲው የተሰሩ የጥናት እና ምርምር ውጤቶች 50 በመቶ በወረርሽኙ ዙሪያ መሆናቸውንም በመጥቀስ በምስራቅ፣ ምእራብ እና ማዕከላዊ አፍሪካ በምርምር ውጤቶች በቀዳሚኒት እንዲቀመጥ አስችሎታል ብለዋል።
ከምርምር ውጤቶች ባለፈ ለኳረንቲን የሚሆኑ ቦታዎች በማዘጋጀት፣ ማስክ፣ ሳኒታይዘር ያሉ ድጋፎችንም በማድረግ እንዲሁም በወረርሽኙ ተፅዕኖ ስር ለወደቁ የማህበረሰብ ክፍሎች ሰራተኛው ደመወዙን ከማዋጣት ጀምሮ ድጋፍ በማድረግ የመዋጋት ሂደቱ ላይ አስተዋጽኦ ማድረጉን አንስተዋል።
የኮቪድ 19 ወረርሽን ጨርሶ አለመጥፋቱን በማስታወስም ጥንቃቄ እንዲደረግ አሳስበዋል።
2.3K views12:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-25 06:07:18
የጨረታ ማስታወቂያ!

አብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ለንግድ የሚሆኑ 8 ሱቆችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል። ስድስቱ ለመጽሐፍ መደብር ሲሆን ፣ ሁለቱ ለጽሕፈት መሣሪያ ሽያጭ ነው።

መስፈርቶች :

1. ንግድ ፍቃድ
2. የ2014 ግብር ከፋይነት ማረጋገጫ
3. የንግድ መለያ ቁጥር(ቲን)
4. የጨረታ መነሻ ዋጋ በካሬ ሜትር

ከላይ የተዘረዘሩት መስፈርቶችን የምታሟሉ ተጫራቾች ሙሉ ዶክመንታችሁን በታሸገ ኤንቨሎፕ በአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ኢንፎርሜሽን ዴስክ ያስገቡ።

ጨረታው ከተጀመረ ለ 7 ቀናት ይቆያል።

ስልክ:- +25191130 8781 ኢሜይል :-
contact@abrehot.org.et
2.5K views03:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-23 19:48:33 የቴሌግራም ቻናላችንን እንድትቀላቀሉ እንጋብዛለን።
We invite you to join our Telegram channel to stay up-to-date.
https://t.me/+caSlyKJb-vEyZWFk
#abrehot #abrehotlibrary #Ethiopia #AddisAbaba #africa #entitlement

Telegram
Abrehot Library
Abrehot Library is a public national library and the biggest library in Ethiopia also in East Africa.
991 views16:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-20 19:12:25
2.4K views16:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-19 20:12:28
አብርሆት ቤተ-መጻሕፍት የአባልነት ምዝገባ ተጀምሯል።

ለመመዝገብ ይህን ቅደም ተከተል ይከተሉ :-

1. በ
www.abrehot.org.et/register/ በመግባት የምዝገባ ፎርሙን ይሙሉ

2. ፎርሙን እንደጨረሱ ወደ ክፍያ ገፅ ይወስዳቹሀል ፣ አመታዊ የአባልነት ክፍያ በቴሌብር ወይም በንግድ ባንክ በኩል በቀላሉ መክፈል ይችላሉ።

3. ቅድመ ተከተሉን እንደጨረሱ አባልነቶ አፕሩቭ ይሆናል።

ቅድመ ተከተሉን ከጨረሱ ቡሀላ በ15 ቀን ውስጥ ዲጂታል የአባልነት መታወቂያ በኢሜይል ይደርሶታል።


አባል ሲሆኑ የሚከተለውን ጥቅሞች ያገኛሉ :-

1. መፃህፍትን በነፃ መዋስ።
2.ለ12 ተማሪዎች ነፃ የትምህርት እድል ሙሉ ወጪ በመሸፈን።
3. የጋራ የውይይት ክፍሎችን በኦንላይን ማግኘት።.
4. ከ 1.5 ሚልየን በላይ ጆርናሎች እና የመመረቂያ ፅሁፎች በቀላሉ በኦንላይን ማግኘት።
5.በቶሞካ ትኩስ መጠጦች ላይ  35% ቅናሽ።

ብርሀን ለኢትዮጵያ
5.0K views17:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-19 16:45:01 With best regards!

Addis



https://www.isaaa.org/kc/cropbiotechupdate/article/default.asp?ID=19935

Ethiopian Sorghum Varieties Hold Traits for Drought Tolerance

December 14, 2022

By planting different accessions from the Ethiopian sorghum landrace, scientists from the Addis Ababa University, Ethiopian Institute of Agricultural Research, and the Swedish University of Agricultural Sciences have initially identified novel sources of germplasm that can be used for breeding drought tolerant sorghum.

The team conducted multi-environment field trials in three drought-prone sites in Ethiopia during the 2019 crop-growing season using 320 sorghum landraces and four improved varieties. They meant to determine the responses of different drought tolerance related traits by examining targeted traits such as chlorophyll content at flowering and maturity stages, green leaf number at flowering, stay-green, flag leaf area, peduncle length, and panicle exertion.

The scientists found that the Ethiopian sorghum landrace accessions hold important phenotypic variation for all drought-tolerance related traits, thereby easing the identification of novel drought tolerant sorghum varieties in the Ethiopian sorghum gene pool which have not been previously evaluated for drought tolerance. Moreover, succeeding analyses and indexing of the data indicate that several sorghum landraces outperformed improved varieties in three traits. These landraces could then be used for future breeding programs to develop drought tolerant sorghum. Multi-environment field trials and genome-wide accessions studies were recommended to determine reliable top performing, stable sorghum genotypes.

More details can be found in Frontiers in Plant Science.
4.0K views13:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ