Get Mystery Box with random crypto!

Abrehot Library

የቴሌግራም ቻናል አርማ aauethiopianuniversty — Abrehot Library A
የቴሌግራም ቻናል አርማ aauethiopianuniversty — Abrehot Library
የሰርጥ አድራሻ: @aauethiopianuniversty
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 12.44K
የሰርጥ መግለጫ

Abrehot Library is a public national library and the biggest library in Ethiopia also in East Africa.

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2022-07-23 10:50:11 ቀን፡ ሐምሌ 142014 ዓ.ም
ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በሚያካሂደዉ ነባርና የክረምት መምህራን የሥራ ላይ ሥልጠና ምዝገባ በሚከተለዉ ሁኔታ ይከናወናል::

1. ሐምሌ 23 እና 24 ቀን 2014 ዓ.ም ተማሪዎች ኮሌጅ ሬጅስትራር ሪፖርት በማድረግ የኮርስ ምዝገባ ሊስት መዉሰድ ይጠበቅባቸዋል።

2. ከሐምሌ 25 እስከ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ተማሪዎች በ2013 ዓ.ም ተመዝግበዉ ለተማሩት ትምህርት ለፈተና የሚዘጋጁበት ግዜ

3. ከሐምሌ 28 እስከ ነሐሴ 01 ቀን 2014 ተማሪዎች የ2013 ዓ.ም ምዝገባ ተመዝግበዉ ለተማሩት ትምህርት የፈተና ግዜ

4. ነሐሴ 2 ቀን 2014 የ2014 ዓ.ም ትምህርት የመጀመሪያ ቀን

5. ነሐሴ 5 ቀን 2014 የ2014 ዓ.ም የሚወሰዱ ኮርሶች የመመዝገቢያ ቀን
 
ማሳሰቢያ
• ማንኛዉም ሰልጣኝ መምህር በምዝገባዉ ወቅት ከክልሉ ትምህርት ቢሮ መገጣጠሚያ ደብዳቤ መያዝ ያለበት እና መገጣጠሚያዉ ከሚያስተምርበት ትምህርት ቤት ከሆነ ተቀባይነት የሌለዉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

• ዝርዝር መረጃዎችን ከዩኒቨርስቲው ድረገፅ www.aau.edu.et ማግኘት እንደምትችሉ ያሳውቃል፡፡

 
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር
22.5K viewsedited  07:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-28 17:20:54 ማስታወቂያ

በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ 2014 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሃ-ግብር ለመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ

በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2014 የትምህርት ዘመን በመደበኛ የዲግሪ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚ/ር መስፈርት መሠረት አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ሚያዚያ 24 ቀን እና ሚያዚያ 25 ቀን 2014 ዓ.ም በተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓስ ሪፖርት እንድታደርጉ ያሳውቃል፡፡

ምዝገባንና ሌሎች አስፈላጊ ጉዳዮችን በተመለከተ ከwww.aau.edu.et, http://portal.aau.edu.et እና ከዩኒቨርስቲው የማህበራዊ ገጾች ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ያሳዉቃል፡፡


በረመዳን በዓል ምክንያት መድረስ የማትችሉ እስከ አርብ ሚያዝያ 28/2014 ዓ.ም ድረስ ወደ በተመደባችሁበት ካምፓስ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
16.5K views14:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-08 00:01:11 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ አርሲ ዩኒቨርስቲ እና የኦሮሚያ ጥናትና ምርምር ተቋም የጋራ መግባቢያ ሠነድ ተፈራረሙ፡፡
 
ስምምነቱም በዋናነት የሚያተኩረው የገዳ ባህላዊ ሙያዊ ቃላት ላይ በተለይም የኢሬቻ በዓል ላይ ጥናትና ምርምር በጋራ በማድረግ፣ ለመተንተንና ለመሰነድ ያለመ ነው፡፡
20.2K views21:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-08 00:01:09
17.6K views21:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-08 00:01:07
16.0K views21:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-08 00:01:06
14.3K views21:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-03 23:32:53
15.3K views20:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-03 23:32:37 የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት የያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ሊፈርስ ነው በሚል የሚሰራጨው መረጃ ፈጽሞ ከእውነት የራቀ ነው፡፡

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ካሉት ኮለጆች አንዱና ግንባር ቀደም የያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ነው፡፡ ሆኖም አንዳንድ አካላት በተለያዩ የሚዲያ ገፆች ላይ የተሳሳተ መረጃዎችን በተደጋጋሚ በማሳራጨት በሕብረተሰቡና በተማሪዎች ላይ ውዥብር ለመለፍጠር ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡

በዚህ ሰሞን አንጋፋው የሙዚቃ ትምህርት ተቋም የሆነው ያሬድ ት/ቤት ሊፈርስ ነው የሚል መረጃ በማሰራጨት በሕዝቡ ውስጥ ውዥንብር በመፍጠር ላይ ይገናሉ ፡፡

ነገር ግን በምህርት ቤቱ በኩል ምንም የተፈጠረም ሆነ የተለየ ነገር አለመኖሩን እያሳወቅን ሕብረተሰበ በተደጋጋሚ የበሬ ወለደ መረጃ የሚያሰራጩ አካላትን በማጋለጥ የበኩሉን እንዲወጣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት
14.0K viewsedited  20:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ