🏡 The complete catalog of thousands of rent-to-own properties in USA Get Mystery Box with random crypto!

A.A HOUSING DEVELOPMENT & ADMINISTRATION BUREAU

የቴሌግራም ቻናል አርማ aahdabofficial — A.A HOUSING DEVELOPMENT & ADMINISTRATION BUREAU A
የቴሌግራም ቻናል አርማ aahdabofficial — A.A HOUSING DEVELOPMENT & ADMINISTRATION BUREAU
የሰርጥ አድራሻ: @aahdabofficial
ምድቦች: መጠነሰፊ የቤት ግንባታ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 17.94K

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

2

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2023-01-07 16:40:01
2.9K views13:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-07 16:39:42 ለ3ኛው ዙር የ40/60 የቤት እድለኞች በሙሉ ውል ለመዋዋል ስትመጡ የሚከተሉትን ቅድመ ሁኔታ ማሟላት ይጠበቅባችኋል:-

እጣው የደረሰው ግለሰብ ውል
     ለመፈፀም በአካል መቅረብ፤

በውክልና ከሆነ በውጪ ጉዳይ
     ሚኒስቴር አውተንቲኬት ሆኖ የመጣ
     ውክልና ማቅረብ፤

የታደሰ የነዋሪነት መታወቂያ
     /ፓስፖርት/  ዋና እና 2 ኮፒ፤

የጋብቻ የምስክር ወረቀት ዋና እና 2
    ኮፒ፤

   - ያላገባ ከሆነ

•  6 ወር ያላለፈው የምስክር ወረቀት

    - ያገባ ከሆነ

•   የትዳር  አጋር የታደሰ  መታወቂያ ዋና እና 2 ኮፒ፤

ባንክ የቁጠባ ደብተር (ፎቶ ባለው
     በኩል) ዋና እና 2 ኮፒ፤

የባንክ ምዝገባ ማረጋገጫ
    ከተመመዘገቡበት ባንክ የሚቀርብ ዋና
    እና 1 ኮፒ፤

TIN (የግብር ከፋይነት መለያ
     ቁጥር) ዋና እና 2 ኮፒ፤

ቅጽ -09 ዋና እና 1 ኮፒ  (ከወረዳ   
     ተሞልቶ ታሽጎ የሚላክ)፤

የጠፋ ሰነድ ካለ የፖሊስ ማስረጃ ዋና
    እና 1 ኮፒ፤

4x4 የሆነ ፎቶ ግራፍ 4

    - ፍቺ ካለ

•  በፍ/ቤት የፀደቀ ፍቺ  ዋና እና  2 ኮፒ

ባለ ዕድለኛው በሞት ከተለየ

•  የውርስ አጣሪ ሪፖርት ዋና እና  2 ኮፒ
•  የወራሽነት ማስረጃ ዋና እና 2 ኮፒ

በውጭ ሀገር የሚኖሩ ትውልደ
  ኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያዊ ከላይ   
  የተጠቀሱትን ማሟላት የግድ ሆኖ  
  የታደሰ ፓስፖርት ወይም የሎ ካርድ
  (ቢጫ ካርድ) የታደሰ፤

በውክልና ከሆነ የውክልና ወረቀት
     በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር በጀርባ
     ማህተም የተረጋገጠ ፣ የተወካይ
     የታደሰ መታወቂያ ይዞ መቅረብ   
     ያስፈልጋል፡፡

የውል መዋዋያ ቀን ከሰኞ ጥር
     1/2015 ዓ.ም. ጀምሮ ዘወትር በስራ
     ሰዓት ባሉት 60 ቀናት ባለ እድለኛው
     ወይም ወኪሉ ቀርበው  መዋዋል
    ይጠበቅባቸዋል ፡፡

ማሳሰቢያ ፡-

በመመሪያ ቁ/3/2011  አንቀጽ 1እና 2 መሰረት ባለእድለኞች ወይም ወኪላቸው ምዝገባ ከተጀመረበት ቀን አንስቶ ባሉት 60 የስራ ቀናት ውስጥ ቀርበው ካልተዋዋሉ ቤቱን እንዳልፈለጉት ተቆጥሮ ተመላሽ ይደረጋል ፡፡ ከላይ የተዘረዘሩትን ቅድመ ሁኔታዎች ሳያሟላ የሚመጣ ማንኛውም ባለጉዳይ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳስባለን፡፡ የመወያያ ቦታ መገናኛ ቦሌ ክፍለ ከተማ ቅፅር ግቢ የአንድ ማእከል አገልግሎት መስጫ ውስጥ ነው፡
3.3K views13:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-07 16:19:14
2.4K views13:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-07 16:18:50 ለ14 ኛ ዙር የ20/80  የጋራ መኖሪያ ቤት እደለኞች በሙሉ ጥር 1/2015 ዓ.ም ለሚጀምረው ውል መዋዋል ስትመጡ ከዚህ በታች የተቀመጡትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባችኋል :-

እጣው የደረሰው ግለሰብ ውል
    ለመፈፀም በአካል መቅረብ፤

የታደሰ የነዋሪነት መታወቂያ  ዋና እና
      2 ኮፒ፤

የጋብቻ የምስክር ወረቀት ዋና እና 2
      ኮፒ

     - ያላገባ ከሆነ

  6 ወር ያላለፈው የምስክር ወረቀት ፤

    - ያገባ ከሆነ

የትዳር  አጋር የታደሰ  መታወቂያ
     ዋና እና 2 ኮፒ፤

የምዝገባ ማረጋገጫ  (print out)
      ዋና እና 1 ኮፒ

የምዝገባ የምስክር ወረቀት  ዋና እና
    1 ኮፒ፤

ባንክ የቁጠባ ደብተር (ፎቶ ባለው
    በኩል) ዋና እና 2 ኮፒ፤

TIN (የግብር ከፋይነት መለያ
     ቁጥር) ዋና እና 2 ኮፒ፤

ቅጽ -09 ዋና እና 1 ኮፒ  (ከወረዳ
     ተሞልቶ ታሽጎ የሚላክ)፤

የጠፋ ሰነድ ካለ የፖሊስ ማስረጃ ዋና
    እና 1 ኮፒ፤

4x4 የሆነ ፎቶ ግራፍ 4

 ፍቺ ካለ
     
    - በፍ/ቤት የፀደቀ ፍቺ  ዋና እና  2 ኮፒ
    - የንብረት ክፍፍል ዋና እና 2 ኮፒ

ባለ ዕድለኛው በሞት ከተለየ

  - የውርስ አጣሪ ሪፖርት ዋና እና  2 ኮፒ
  - የወራሽነት ማስረጃ ዋና እና 2 ኮፒ

የውል መዋዋያ ቀን ከሰኞ ጥር
     1/2015 ዓ.ም. ጀምሮ ዘወትር በስራ 
     ሰዓት ባሉት 60 ቀናት ባለ እድለኛው
    ወይም ወኪሉ ቀርበው  መዋዋል   
     ይጠበቅባቸዋል ፡፡

ማሳሰቢያ ፡-

በመመሪያ ቁ/3/2011  አንቀጽ 1እና 2 መሰረት ባለእድለኞች ወይም ወኪላቸው ምዝገባ ከተጀመረበት ቀን አንስቶ ባሉት 60 የስራ ቀናት ውስጥ ቀርበው ካልተዋዋሉ ቤቱን እንዳልፈለጉት ተቆጥሮ ተመላሽ ይደረጋል ፡፡ ከላይ የተዘረዘሩትን ቅድመ ሁኔታዎች ሳያሟላ የሚመጣ ማንኛውም ባለጉዳይ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳስባለን፡፡ የመወያያ ቦታ መገናኛ ቦሌ ክፍለ ከተማ ቅፅር ግቢ የአንድ ማእከል አገልግሎት መስጫ ውስጥ ነው።
2.4K views13:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-07 06:10:23
ማስታወቂያ

ለ14 ኛ ዙር የ20/80 እና ለ3ኛ ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት እደለኞች በሙሉ ጥር 1/2015 ዓ.ም ውል ማዋዋል የሚጀመር መሆኑን እየገለፅን ለተከታታይ 2 ወራት የሚቆይ መሆኑን እናሳውቃለን።

በድጋሚ ለባለእድለኞች እንኳን ደስ አላችሁ!
3.2K views03:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-06 20:49:03
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለገና በአል በሰላም አደረሳችሁ!

በዓሉን ሲከበር ያለው ለሌለው በማካፈል ፣ የተቸገሩትን በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነታችንን በመወጣት ይሆን ዘንድ እያስታወስኩ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ መልካም በዓል እንዲሆንላችሁ ከልብ እመኛለሁ፡፡

ተጨማሪ አማራጮችን በመተግበር ለቃላችን እንሰራለን ፤ የከተማችንን የቤት ችግር እንፈታለን!!

ክብርት ወ/ት ያስሚን ወሀብረቢ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአ/አ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ
2.4K views17:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-06 06:56:09
2.5K views03:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-06 06:56:06
2.4K views03:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-03 18:45:20
1.8K views15:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-03 18:45:18
1.8K views15:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ