የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
200.44K
የሰርጥ መግለጫ
እንኳን ደህና መጡ‼
✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed
✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
1
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 330
2022-09-07 14:33:34
የህውሃቱ ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ በቲውተር ያሰፈሩት ቃል በቃል
<<የኤርትራ ጦር በራማ ፣ ፀሮና ፣ ዛላምበሳ እና ዳሎል ግንባሮች ላይ ጥቃት ሰንዝሯል። ቀኑን ሙሉ በአዲግራት ከተማ ዳርቻዎች ላይ በጥይት እየመቱን ነው።የኛ ሃይሎች በምዕራብ ግንባር ከኤርትራ እና አብይ አህመድ ጦር ጋር እየተፋለሙ 2 ሳምንት አልፈዋል።ትግራይ ታሸንፋለች!>>
ደደቢት+ሽራሮ፣ሽሬ…እንደቀጠለ ነው።
39.5K viewsWasu Mohammed, edited 11:33
2022-09-07 14:28:24
የየጁ መናገሻ ወልዲያ ከተማን ለመሰለል በህውሃት ተሰማርተው የነበሩ እንደሆነ የተነገረላቸው 20 ሰዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል።
38.7K viewsWasu Mohammed, 11:28
2022-09-07 11:41:57
ራያ ግንባር…ሮቢት
18.3K viewsWasu Mohammed, 08:41
2022-09-07 10:52:15
22.3K viewsWasu Mohammed, 07:52
2022-09-07 09:52:36
ደደቢት + ሽራሮ+ ሽሬ+……=መቀሌ
25.8K viewsWasu Mohammed, 06:52
2022-09-07 09:48:00
ጉድ ሳይሰማ መሰከረም አይጠባም
የሂሳብ ዉጤታችን ወረደ በሚል ምክንያት አስተማሪያቸዉን ከዛፍ ጋር አስረው የደበደቡት ተማሪዎች
በህንድ ጃርክሃንድ ግዛት ዱምካ ት/ቤት ተማሪዎች የሂሳብ መምህራቸውን እና የትምህርት ቤቱን የአስተዳደር ሰራተኞች የ9ኛ ክፍል ፈተና ውጤታችን ላይ እንወያይበታለን በሚል ሰበብ ወደ ትምህርት ቤቱ ግቢ ከወሰዱ በኃላ ከዛፍ ላይ አስረው ድብደባ መፈጸማቸዉ ተሰምቷል። የተማሪዎቹ የቁጣ መነሻ የ9ኛ ክፍል ሒሳብ ፈተና መጥፎ ውጤት በማምጣታቸዉ የተነሳ መሆኑን ኢንዲያ ታይምስ ዘግቧል።
25.2K viewsWasu Mohammed, 06:48
2022-09-07 09:29:02
የፌደራሉ መንግሥት ‘ሸኔ’ ብሎ የሚጠራው እና በሽብርተኝነት የፈረጀው ቡድን በምዕራብ ኦሮሚያ በሚገኘው አርጆ ደዴሳ ስኳር ፋብሪካ ላይ ጥቃት ማድረሱ ተገለጸ።
ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ብሎ የሚጠራው ቡድን በምስራቅ ወለጋ ዞን የሚገኘውን ፋብሪካ ለሰዓታት ተቆጣጥሮ ከቆየ በኋላ ንብረት ማውደሙን እና ዘረፋ መፈጸሙን የስኳር ኮርፖሬሽኑ የሕዝብ ግንኙነት እና ተሳትፎ ዋና ክፍል ኃላፊ ረታ ደመቀ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
በዚህ ጥቃት ስምንት መኪኖች በእሳት የጋዩ ሲሆን፣ ስድስቱ የአርጆ ደዴሳ ተሸከርካሪዎች ሲሆኑ፤ አንዱ ደግሞ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን፣ ሌላኛው ተሸከርካሪ ደግሞ በፋብሪካው የነበረ የኮንስትራክሽን ድርጅት መሆኑን አቶ ረታ ጨምረው ተናግረዋል።
ታጣቂ ቡድኑ ካደረሰው ጉዳት በተጨማሪ ዘረፋ መፈጸሙን አቶ ረታ ጨምረው ተናግረዋል።
“የሠራተኞችን ሞባይል፣ ጫማ ይዘው ሄደዋል። ቁጥሩ ገና እየተጣራ ያለ ላፕቶፕ እና ዴስክቶፕ ኮምፒዩተሮች ወስደዋል። ከወሰዷቸው ዕቃዎች መካከል ሃርድ ዲስክ እና ፕሪንተር እንዳለበት ከፋብሪካው ሪፖርት ደርሶናል” ብለዋል።
(ቢቢሲ አማርኛ)
25.7K viewsWasu Mohammed, edited 06:29
2022-09-07 08:38:57
አምባሳደር ስለሺ በቀለ በዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮጵያን ድምጽ ላሰሙ ዳያስፖራዎች አድናቆታቸውን ገለጹ
በዋሽንግተን ዲሲ ዙሪያ ካሉና ከሌሎች ግዛቶች በመሰባሰብ በኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ጫናና የመገናኛ ብዙሃን ዘመቻ በመቃወም በሰላማዊ መንገድ የተቃውሞ ድምጻቸውን ላሰሙ የዳያስፖራ አባላት ትልቅ አድናቆት ማቅረባቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመልክቷል።
ትናንት ማምሻውን በአሜሪካ ዋሺንግተን ዲሲ አሸባሪው ሕወሓት ዳግም የከፈተውን ጦርነት የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል።
ሰልፉ “በአገር ሕልውናና አንድነት አንደራደርም!” በሚል መሪ ሀሳብ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ፊት ለፊት ተከናውኗል።
የሰላምና አንድነት ለኢትዮጵያ ግብረ ኃይል ሰልፉን ከአገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ጋር በትብብር እንዳዘጋጀውም ተገልጿል።
(ዋልታ)
26.6K viewsWasu Mohammed, 05:38
2022-09-07 08:24:58
ADVERTISEMENT
መኪና በቴሌግራም
https://t.me/AbrahamDealer
አዳዲስ እና ዘመናዊ የመኪና አማራጮችን የሚያገኙበት የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/AbrahamDealer
በግብይቱ ውስጥ የእርስዎ ታማኝ አጋር
መኪና እንገዛለን፣ እንሸጣለን፣ እናስመጣለን እንዲሁም ለዘመናዊ መኪና ፈላጊዎች ስለሚገዙት መኪና እናማክራለን!!!
ይደውሉ +251939842424
https://t.me/AbrahamDealer
________________________________
በቻናሉ ማስታወቂያ ማሰራት የምትፈልጉ ኑ
https://t.me/WasuMohammed
26.1K viewsWasu Mohammed, 05:24