2020-11-16 19:54:05
ETIHO FAST NEWS :
#UPDATE
የስፔን መንግስት በኤርትራ (አስመራ ከተማ) ላይ ህወሓት 'ፈጽሞታል' የተባለውን የአየር ጥቃት ማውገዙን ዶቼ ቨለ አስነብቧል።
የኢትዮጵያን የግዛት አንድነት እና ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማት የሚያከብር መፍትሔ እንዲፈለግ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል።
የስፔን መንግስት ቀውሱ ከመባባስ እንዲገታ ጠይቋል።
ስፔን የአፍሪካ ህብረት እና የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) የሚወስዱትን እርምጃ እንደምትደግፍ አስታውቃለች።
4.9K viewsyaf_twin, 16:54