Get Mystery Box with random crypto!

ETIHO FAST NEWS 🇪🇹🇪🇹🇪🇷🇪🇹🇪🇹🇪🇷

የቴሌግራም ቻናል አርማ tvsportsprograms — ETIHO FAST NEWS 🇪🇹🇪🇹🇪🇷🇪🇹🇪🇹🇪🇷 E
የቴሌግራም ቻናል አርማ tvsportsprograms — ETIHO FAST NEWS 🇪🇹🇪🇹🇪🇷🇪🇹🇪🇹🇪🇷
የሰርጥ አድራሻ: @tvsportsprograms
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.26K

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-03-20 04:21:16 The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 10 days, that account will self-destruct and this channel may no longer have an owner.
01:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-09 20:01:10 The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 20 days, that account will self-destruct and this channel may no longer have an owner.
17:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-11-18 22:55:10
Code 25


ፎቶውን ከወደዳቹት Like


@Photo_competition321


ፎቶ ለመላክ @Anii34

#Goodluck
6.6K viewsyaf_twin, 19:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-11-18 21:12:28 Channel photo updated
18:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-11-16 19:54:12
5.2K viewsyaf_twin, 16:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-11-16 19:54:05 ETIHO FAST NEWS :
#UPDATE

የስፔን መንግስት በኤርትራ (አስመራ ከተማ) ላይ ህወሓት 'ፈጽሞታል' የተባለውን የአየር ጥቃት ማውገዙን ዶቼ ቨለ አስነብቧል።

የኢትዮጵያን የግዛት አንድነት እና ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማት የሚያከብር መፍትሔ እንዲፈለግ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል።

የስፔን መንግስት ቀውሱ ከመባባስ እንዲገታ ጠይቋል።

ስፔን የአፍሪካ ህብረት እና የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) የሚወስዱትን እርምጃ እንደምትደግፍ አስታውቃለች።
4.9K viewsyaf_twin, 16:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-11-16 19:52:53 #FDREDefenseForce

የሀገር መከላከያ ሰራዊት 'ህወሓት' ከሰሜን እዝ ወስዷቸው የነበሩትን አብዛኞቹን 'ታንኮቹን' እንዳስመለሰ ዛሬ አሳውቋል።

አንዳንዶቹ ታንኮች ደግሞ እንዲወድሙ መደረጉን ሰራዊቱ ገልጿል።

ፎቶውን ኢቢሲ ከስፍራው እንዳገኛቸው ገልጾ አሰራጭቷል።
4.6K viewsyaf_twin, edited  16:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-11-16 19:52:17
4.3K viewsyaf_twin, 16:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-11-15 20:22:43
የህወሓት ጦር ከአላማጣ ተሸንፎ ሲባረር በእስር ላይ የነበሩ 10,000 ያህል ሰዎችን ይዞ ሸሽቷል ተባለ።

የመከላከያ ሰራዊት የራያ የአላማጣ ከተማን ከሕወሓት ነፃ አውጥቷል ሲልም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ ባወጣው መግለጫ ተናግሯል።የከተማዋ ነዋሪዎች ዕድሜያቸው ከ14 ዓመት በላይ የሆኑ በርካታ የአካባቢው ወጣቶች በአጥፊው ኃይል ለጦርነት እንዳይመለመሉ በመፍራት አካባቢውን ለቀው መሰደዳቸውን ተናግረዋል ተብሏል።መከላከያ ሠራዊት አላማጣን በቁጥጥር ስር ማዋሉ፣የህግ የበላይነትን የማስከበር ስራው በሰላማዊ ዜጎች ላይ ተጽዕኖ እንዳያስከትል አስፈላጊው ጥንቃቄ ታክሎበት፣በውጤታማ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑን ያሳያል ሲል መግለጫው ተናግሯል።

@YeneTube @FikerAssefa
4.2K viewsyaf_twin, 17:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2020-11-15 20:21:58 Channel name was changed to «ETIHO FAST NEWS »
17:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ