ዕፅዋተ ኢትዮጵያ
በሀገራችን ኢትዮጵያ ከሁለት ሺ በላይ የሚሆኑ እፀዋት ሲኖሩ ስለ እፀዋት መድኀኒትነት የሚያወሳዉ መጽሐፍም እፀ ደብዳቤ በመባል ይታወቃል። እፅዋት የ፫ኛ ቀን ፍጥረስ ሲሆኑ ከሶስተኛዋ ቀን ከተፈጠሩት እፀዋቶችን አንድ መቶ አርባ የሚሆኑትን ከዚ በታች በእብራይስጥ እና በአማርኛ ስሞቻቸዉ ጽፈን አስቀምጠንሏቹሀል።
ሣልሳይ ዕለት - ማክሰኞ የተፈጠሩ
ሰግላ - ሾላ
ደጓዕሌ - ሰሌን
እሄል -የተምር ዛፍ
ከርሜል - አስታ
ኮል -እንኮይ
አበሜ - ቀበርቾ
በራቅኒም - ኮሸሽላ
በርሲም -አንፋር
ቡጥም -ጥዬ
ቢሰም -በደኖ(ፍሬው ጣፋጭ)
ቢሶ -ሥረ ብዙ
ቤሬስም - ግራር ዓይነት(ገርቢ)
ቤሰም -አደስ
ቤርዕም -ሙስና
ቄደርም -ሰግድ
ዖም -ዛፍ
አዕዋም - ዛፎች
ኬሬስም-አመራሮ
ሜሬንስ -አጋም
ሚራሴንስ-ጉመሮ
ማንጦስ-ነጭሎ
ሶጣስ-ግራዋ
ቀንናንሞስ-ጠንበለል
ቄድሮን-ጥፌ
ባሕሩስ-መቃ
ኤላውጢኖስ-ጥቁር እንጨት
ኤውጤኑስ-ጉድባ
እፀ ጳጦስ-ጅብራ
ድርዋስ-አሽኮኮ ጎመን
ጠርቤንቶስ-ጥድ
ጤርባንዮን-አማላክ
ጴውቂኖስ-ኮርች
ጴጥስ-አመጃ
ጺጥያስ-አጣጥ
ሜላንትራ-መተሬ
አበርባራ-አለብላቢት
ሰኖባር-ብርብራ
ሰንባር-ፍየለ ፈጅ
አልቀር-ቖለቖል
አርዘ ባሕር-የባሕር ዛፍ
እጉስታር-እሬት
ዳዕሮ-ወርካ
ዶዴር-ደሬ
ደንፈር-ጨጎጊት
ዴደር-ብሳና
ኔሎንቄ-ጥንዡት
ቄውንቄ-ዋጩ ግራር
ሳቤቅ-እንጆሬ
አርባቅ-አዛምር
እፀ ሳቤቅ-አረግሬሳ
ዘግባ-ዝግባ
ሲሮብ-እንቧጮ
አዛብ-እንዶድ
አዞብ -ራስ ክምር
ቀልታ-ቱልት
ቀታ-ልት
ቡራቴ-አርማንጉሣ
ምርቆት-አንተርፋ
ማዕገት-አሽክላ
ሶመት-ወይናግፍት
ሶመርት-እንቆቆ
ሶረርት-ቀለዋ
ሶበርት-ኮሶ
ሶቤት-መቅመቆ
በቀልት-የሰሌን ግንድ
ብርስኖት-ባርስነት
ቅርፍት-ቅርፊት
ተመርት-ተምር የሰሬን ፍሬ
አንሕስት-አሽክት
አንጎት-እንጎችት
አኖት-ጫት
በርት ቀ-የሰሌን ቅጠል
ጳውቄና-ራስ ክምር
መርሳኒ-ቀጋ
አቃኒ-ችፍርግ
ልብኔ-ልምጭ
ማርሳን-መዥርጥ
ምርስኔ -ምስርች
ልብን-የእጣን ዛፍ
ሰጥረቤሎን-ዶቅማ
ሰጥራልዮን-ሲሳ
ሶመን-ሳማ
ራምኖን-ዶግ
ቀውጤን-ቀጠጥና(ያህያ ጆሮ)
በለስ -ሰቦም
ባላን-ግራር
ብርልዮን-ጨለለቃ
ብርስዮን-ችርንችር(በትረ ሙሴ)
ተርሚን-ደደሆ
ተርሜን-ክትክታ
አልሜዳን-ጊዜዋ
ኤልሜዳን-አብሾ
አቅጣን-ቁንጥር
ኤሌዎን-ዳሞቴ ወይራ
ዕቀን-ተቀጽላ
እቆን-ተገድራ
ኮለን -ኮሽም
ዘይጦን-ሲሳ
ዲፍራን-ቀረጥ
ዴፍራን-አትኳር
ጲክሰን-እሁል ገብ
ጠሌን-ጠሌንዥ
ጲጦ-ውልክፍና
ሐብለ ጲጦን-የውልክፋ ልጥ
ጴጠን-እሁል ገብ
ጳውቂኖ-አዛምር
ሆመረጽራፅ-ቃሞ
ብራፅ-ሸንበቆ
አብራፅ-ጭራሮ
አውልዕ-ወይራ
አውላእ-ቖራስማ
ጎሜዕ-ቀርቅሐ
ዓምደ መሎኬ-አመድማዶ
መዶኬ-አቱች
ሦክ-እሾህ
አሥዋክ-እሾሆች
ተነካ-ወርካ(ባቡ)
ተነክ-ጠዶ
ቴናክ-ቀጨሞ
ፌዋ-ጥፍሪንዶ
እፀ ዘዌ-እፀ ዘዌ(የአባቴ ሞፈር)
እርዝ -ዛፍ
ደምረዝ-እንቧይ
ዳምሮዝ-ገበር እንቧይ
ቁጽለ ሕምዝ-ጉይድ
ፒርልዩ-ቀንጠፋ
ሰማዝያ-ስሚዛ(ሰንሰል)
ቅራንስያ-ቅቦ
ቅብልያ-ወገርት
አውጤንያ-አውጥ
ኤጥያ-አኽያ
ፐፒረለይ-አረቤ እንዶድ
ኤጴቅስ-ሰምቦ
ቀለምጤዳ-ቁልቋል
ለምጼዳ-የቁልቋል ደም
ቀለምጼዳ-ቅንጭብ
ጎንድ-ግንድ
ስሒጥ-ድግጣ
ባሉጥ-እንደኋኁላ
ሂስጱ-ያዞ አረግ
ማየ ዘለፋ-አስተናግር
ከታፕ-ወንዴ ቀስተንቻ
ክታፕ-ሴቴ ቀስተንቻ