የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
6.15K
የሰርጥ መግለጫ
ያሎትን አስታዬቶች በዚህ ያድርሱን
@kana_1bot
ኢትዬጵያ ለዘላለም ትኑር
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩╩═╝
┈┈┈••✦✿✦••┈┈┈
🔏ፍቅር ይናፍቀኛል
ተቻችሎ የሚኖር ሕዝብ ያስቀናኛል
ድንቁርና ያስፈራኛል
ጦርነት ያስጠላኛል።
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
2
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-08-31 11:02:59
#የምስራች ለወንዶች
#የስንፈተ_ወሲብ_ችግርና_የብልት_ቁመትን_በሳምንት_ውስጥ_መፍታት_የሚችል
#አማኑኤል_መድኃኒት_ቤት_ሲያቀርብልዎ_በደስታ_ነው
ጥራት ከሌለዉ አደጋ አለዉ
እባኮን በተመሳሳይ ምርት እንዳይታለሉ
እባክዎን የስንፈተ ወሲብ ምርት ለመግዛት ከመወሠኖዉ በፊት እኛን ያማክሩን
google ላይ search ያድርጉ
ቫይማክስ ክሬም ምርጥ የተመሰከረለት ነው
% ኦሪጂናል (noside effect )
የብልት ቁመትና ዉፍረት በዘላቂነት መጨመር
በግንኙነት ወቅት ቶሎ ላለመጨረስ
ወደ ክልል ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን
Price 3500birr
Contact
0952669619
በኢትዮጵያ ብቸኛዉ ህጋዊ አስመጪ እና አከፍፍይ አማኑኤል መድሀኒት መደብር
ለበለጠ መረጃ አማኑኤል መድሃኒት ቤትን ይጓብኝ
https://t.me/joinchat/SLbsvV3xkyDeMnTm
216 views08:02
2022-08-27 09:24:53
#የምስራች ለወንዶች
#የስንፈተ_ወሲብ_ችግርና_የብልት_ቁመትን_በሳምንት_ውስጥ_መፍታት_የሚችል
#አማኑኤል_መድኃኒት_ቤት_ሲያቀርብልዎ_በደስታ_ነው
ጥራት ከሌለዉ አደጋ አለዉ
እባኮን በተመሳሳይ ምርት እንዳይታለሉ
እባክዎን የስንፈተ ወሲብ ምርት ለመግዛት ከመወሠኖዉ በፊት እኛን ያማክሩን
google ላይ search ያድርጉ
ቫይማክስ ክሬም ምርጥ የተመሰከረለት ነው
% ኦሪጂናል (noside effect )
የብልት ቁመትና ዉፍረት በዘላቂነት መጨመር
በግንኙነት ወቅት ቶሎ ላለመጨረስ
ወደ ክልል ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን
Price 3500birr
Contact
0952669619
በኢትዮጵያ ብቸኛዉ ህጋዊ አስመጪ እና አከፍፍይ አማኑኤል መድሀኒት መደብር
ለበለጠ መረጃ አማኑኤል መድሃኒት ቤትን ይጓብኝ
https://t.me/joinchat/SLbsvV3xkyDeMnTm
119 views06:24
2022-08-03 13:26:28
MOBILE ለመቀየር ወይም ለመግዛት አስበዋል
እንዲያውስ ይሄን ቻናል ተቀላቅለው አዳዲስ እና smart ቸሆኑ ስልኮችን እንደምርጫዎ በቅናሽ ዋጋ ይግዙ
https://t.me/+mEPbsxP6ZXQ2MjZk
1.1K views10:26
2022-04-16 11:44:24
የስንፈተ ወሲብ ችግር አለቦት ወይም የብልት ቁመት ማነስ በታወቁ ዶ/ር በመታገዝ አለመላይ አለ የተባሉ አጋዥ products አስገብተናል ከስር አማኑኤል መድኃኒት ቤት የሚለውን በመጫን ይቀላቀሉን
7.0K views08:44
2021-03-14 12:43:07
ቃና ዜና ቅምሻ pinned Deleted message
09:43
2020-06-21 15:27:23
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4457 የላብራቶሪ ምርመራ ስልሳ ሶስት (63) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 4532 ደርሷል።
ከጠቅላላው የላብራቶሪ ምርምራ ውስጥ 18 (5 ከጤና ተቋም እና 13 ከማህበረሰብ በተወሰደ ናሙና) ናሙናዎች በአስክሬን ላይ የተደረገ የላብራቶሪ ምርምራ ሲሆን ከአንድ የ75 ዓመት ወንድ የኦሮሚያ ክልል ነዋሪ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶበታል። ከዚህ በተጨማሪ በለይቶ በህክምና ማዕክል ውስጠ ክትትል ላይ የነበረች የ34 ዓመት ሴት የአዲስ አበባ ነዋሪ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወቷ ያለፈ ሲሆን በጠቅላላ ሁለት ሰዎች በ24 ሰዓት ውስጥ ህይወታቸው አልፋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ሰባ አራት (74) ደርሷል፡፡ በህልፈተ ህይወታቸው የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እንመኛለን፡፡
በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት ዘጠና አንድ (91) ሰዎች (67 ከአዲስ አበባ፣ 16 ከሶማሊ ክልል፣ 4 ከአማራ ክልል፣ 2 ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል እና 2 ከኦሮሚያ ክልል) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 1213 ነው።
42.8K views12:27
2020-06-16 15:03:35
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 109 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።የ1 ሰው ህይወት አልፏል።
ባለፋት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5102 የላብራቶሪ ምርመራ 109 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የጤና ሚንስትር አስታውቋል፡፡
29.5K views12:03
2020-06-15 16:14:42
ዛሬ ቫይረሱ የተገኘባቸው 176 ሰዎች ሲሆኑ በዜግነት 175 ኢትዮጵያውያን፣ አንዱ የውጭ ሀገር ዜጋ ነው። በፆታ ሲታይ ደግሞ ወንድ(116) ሴት(60) ናቸው!
ዕድሜያቸው ከ5-90 አመት የሆኑ
ተጨማሪ 75 ሰዎች(31 ከአዲስ አበባ፣ 5 ከአማራ፣ 1 ከአፋር፣ 28 ከሶማሊ ክልሎች) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 620 ነው።
የተገኙት ከአዲስ አበባ(98)፣ ከኦሮሚያ ክልል(3)፣ከአማራ ክልል(33) ፣ ከትግራይ ክልል(31)፣ ከሶማሌ ክልል(7)፣ከድሬዳዋ(2) እና ከአፋር ክልል(2) በድምር 176 ሰዎች ናቸው።
በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 3521 ደርሷል።
በጠና የታመሙት ቁጥር ደግሞ 29 ነው።
በ24 ሰዓት ውስጥ 3 ሞት የተመዘገበ ሲሆን፣ እስካሁን በቫይረሱ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 60 ነው።
@KANA_TV_NEWS
29.6K viewsedited 13:14
2020-06-15 16:14:42
23.9K views13:14
2020-06-15 15:59:05
በኢትዮጵያ ተጨማሪ የ3 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን ፣ ባጠቃላይ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 60 ደርሷል፡፡
ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ ህይወታቸው ያለፈ 3 ሰዎች ሁኔታ
1.በህክምና ላይ የነበሩ የ60 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ (ወንድ)
2.በህክምና ላይ የነበረ የ19 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
3.በአስክሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘበት የ32 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
22.6K views12:59