Get Mystery Box with random crypto!

SadatKemal Abu Meryem

የቴሌግራም ቻናል አርማ sadatkemalabumeryem — SadatKemal Abu Meryem S
የቴሌግራም ቻናል አርማ sadatkemalabumeryem — SadatKemal Abu Meryem
የሰርጥ አድራሻ: @sadatkemalabumeryem
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 119.45K

Ratings & Reviews

4.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 8

2023-09-07 08:34:25
15.3K views05:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-09-06 17:17:01
ኢህሳን የህፃናት ማቆያና ተርቢያ 2016 የትምህርት ዘመን ህፃናትን ተቀብሎ:
1. ከ አመት ከ6 ወር በላይ ለሆኑ ህፃናት ማቆያ።
2. ከ ሶስት አመት በላይ ለሆኑ ህፃናት የቂርአትና የተርቢያ ትምህርት ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቆዋል።
አድራሻ: ከየሺ ደበሌ ወደ አንፎ በሚወስደው መንገድ ከሁዘይፍ ኢብኑል የማን መስጅድ በስተግራ በኩል።
ስልክ 0984735563/0911333761.               t.me/ihsandaycareandterbia
20.3K views14:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-09-06 17:16:41 ኢህሳን የህፃናት ማቆያና ተርቢያ 2016 የትምህርት ዘመን ህፃናትን ተቀብሎ:
1. ከ አመት ከ6 ወር በላይ ለሆኑ ህፃናት ማቆያ።
2. ከ ሶስት አመት በላይ ለሆኑ ህፃናት የቂርአትና የተርቢያ ትምህርት ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቆዋል።
አድራሻ: ከየሺ ደበሌ ወደ አንፎ በሚወስደው መንገድ ከሁዘይፍ ኢብኑል የማን መስጅድ በስተግራ በኩል።
ስልክ 0984735563/0911333761.            
t.me/ihsandaycareandterbia
18.6K views14:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-09-05 14:44:00
18.2K views11:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-09-05 14:03:12
የነብዩ (ﷺ) ሲራ ክፍል 3
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/5748
16.9K views11:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-09-05 13:20:38 ከመርከዘ ተውሒድ
~
ሒፍዝ ጨርሰው በወጡ ተማሪዎች ቦታ አዲስ ተማሪዎችን ስለምንቀበል የቁርኣን ሒፍዝ ፍላጎቱ ያላቸው መመዝገብ ይችላሉ።

~ መስፈርት ~

*እድሜ፦ ከ 12 ዓመት ያላነሰ
* በነዞር (በእይታ) የቀራ

ማሳሰቢያ፦ መርከዙ የወንዶች ብቻ ነው።

* በዚህ ቁጥር መደወል ትችላላችሁ።
0968911032
16.8K views10:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-09-04 18:03:07 አሰላሙአለይኩም ወንድም እና እህቶች ከመገናኛ አልፎ ላላችሁ፣ ጉርድ ሾላ አካባቢ ኢማሙ አሕመድ መድረሳ ይገኛል። ከሚያቀሩ አስተማሪዎች ውስጥ ሁለቱ ወንድማማቾች ይገኙበታል።
1) ሙሐመድ ሲራጅ ሙሐመድ ኑር
2) አብዱሶመድ ሙሐመድ ኑር

እውቀትን ለመቅሰም እንሞክር። የመድረሳው የቴሌ ግራም አድራሻ

https://t.me/MedrestuImamuAhmed

https://t.me/Muhammedsirage
20.2K views15:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-08-31 06:56:50 { ۞يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ أَنتُمُ ٱلۡفُقَرَآءُ إِلَى ٱللَّهِۖ وَٱللَّهُ هُوَ ٱلۡغَنِيُّ ٱلۡحَمِيدُ }
[Surah Fāṭir: 15]

تفسير السعدي:
يخاطب تعالى جميع الناس، ويخبرهم بحالهم ووصفهم، وأنهم فقراء إلى اللّه من جميع الوجوه:

فقراء في إيجادهم، فلولا إيجاده إياهم، لم يوجدوا.

فقراء في إعدادهم بالقوى والأعضاء والجوارح، التي لولا إعداده إياهم [بها]، لما استعدوا لأي عمل كان.

فقراء في إمدادهم بالأقوات والأرزاق والنعم الظاهرة والباطنة، فلولا فضله وإحسانه وتيسيره الأمور، لما حصل [لهم] من الرزق والنعم شيء.

فقراء في صرف النقم عنهم، ودفع المكاره، وإزالة الكروب والشدائد. فلولا دفعه عنهم، وتفريجه لكرباتهم، وإزالته لعسرهم، لاستمرت عليهم المكاره والشدائد.

فقراء إليه في تربيتهم بأنواع التربية، وأجناس التدبير.

فقراء إليه، في تألههم له، وحبهم له، وتعبدهم، وإخلاص العبادة له تعالى، فلو لم يوفقهم لذلك، لهلكوا، وفسدت أرواحهم، وقلوبهم وأحوالهم.

فقراء إليه، في تعليمهم ما لا يعلمون، وعملهم بما يصلحهم، فلولا تعليمه، لم يتعلموا، ولولا توفيقه، لم يصلحوا.

فهم فقراء بالذات إليه، بكل معنى، وبكل اعتبار، سواء شعروا ببعض أنواع الفقر أم لم يشعروا، ولكن الموفق منهم، الذي لا يزال يشاهد فقره في كل حال من أمور دينه ودنياه، ويتضرع له، ويسأله أن لا يكله إلى نفسه طرفة عين، وأن يعينه على جميع أموره، ويستصحب هذا المعنى في كل وقت، فهذا أحرى بالإعانة التامة من ربه وإلهه، الذي هو أرحم به من الوالدة بولدها.

﴿وَاللهُ هُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ﴾ أي: الذي له الغنى التام من جميع الوجوه، فلا يحتاج إلى ما يحتاج إليه خلقه، ولا يفتقر إلى شيء مما يفتقر إليه الخلق، وذلك لكمال صفاته، وكونها كلها، صفات كمال، ونعوت وجلال.

ومن غناه تعالى، أن أغنى الخلق في الدنيا والآخرة، الحميد في ذاته، وأسمائه، لأنها حسنى، وأوصافه، لكونها عليا، وأفعاله لأنها فضل وإحسان وعدل وحكمة ورحمة، وفي أوامره ونواهيه، فهو الحميد على ما فيه، وعلى ما منه، وهو الحميد في غناه [الغني في حمده].
14.4K views03:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-08-27 10:48:37 የኦንላይን ደርስ ጥቆማ!  
================

አል ሚስክ ኦንላይን መድረሳ በበጋውና በክረምቱ የተለያዩ ሸሪዓዊ ትምህርቶችን በመስጠት፤  ከሴትም ሆነ ከወንድ በዲናቸው ብቁ የሆኑ ተማሪዎችን አፍርቷል።

አሁን ደግሞ ለ2016 በአዲስ መልክ ሸሪዓዊ ትምህርቶችን በበቂ ሁኔታ ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቆ እናንተን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል። እርስዎም የዚህ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተጋብዘዋልና የምዝገባ ቀንና ኮታ ከመጠናቀቁ በፊት ይመዝገቡና ተጠቃሚ ይሁኑ።

ለ4 ወራት የሚቆየውን ልዪ የሆነ ለሴቶችም ሆነ ለወንዶች በጥቅሉ ሁሉንም የሚያሳትፈውና የሚመለከተውን እጅግ ለሙስሊሙ ማኅበረሰብ ወሳኝ የሆነውን ስልጠና ለመውሰድና በቋሚነት የሚሰጠውን ቂርኣት መቅራት ለሚፈልጉ ተማሪዎች  ከአል ሚስክ መድረሳ የምስራች ይዘናል።


√ እድሜ ከ5 አመት በላይ የሆነ ሁሉ ሴትም ሆነች ወንድ መማር (መቅራት) ይቻላል።

ከፊታችን እየመጣ ላለው ለታላቁ የረመዷን ወር
ቁርኣንን በተገቢው ህጉን በጠበቀ መልኩ አሳምረው መቅራት ይቻሎት ዘንድ ከወዲሁ ተመዝግበው ትምህርቱን ይጀምሩ ።

አል-ሚስክ ኦንላይን መድረሳ ከአሊፍ ጀምሮ ከደረጃ 1 – ደረጃ 3 ሁሉንም በሚመጥን መልኩ ሸሪዓዊ ደርሶችን (ትምህርቶችን)  በሶስተኛ ዙር ምዝገባችን ትምህቱን በቋሚነት መከታተል ለሚፈልጉ፦
√ ደረጃ 1 ለ 6ወር፣
√ ደረጃ 2 ለ 6 ወር፣
√ ደረጃ 3 ለ1 አመት ከስድስት ወር  መማር ለሚፈልጉና፤  ለማንኛውም ሙስሊም እጅግ አስፈላጊና ወሳኝ የሆነ ለ4 ወራት የሚቆየውን ሸሪዓዊ ስልጠና መውሰድና መማር ለሚፈልጉ፣ በተለያዩ ምክንያቶች በአካል ደርሶችን መታደም ያልቻላችሁ እህትና ወንድሞች (በተለይም ውጭ ላይ ያላችሁ) ይህን እድል በተቻላችሁ መጠን ተጠቀሙበት።

ትምህርቱ በscreen ምስል በቪድዮ የታገዘና ቀላል በሆነ አቀራረብ የተዘጋጀ ነው። ሁሉም ትምህርቶች በጥራትና በብቃት ይሰጣሉ። 

ትምህርቱ የሚሰጠው በቀጥታ በበይነ መረብ በ (online) በዙም እና በቴሌግራም LIVE ሲሆን ትምህርቱ በሚሰጥበት ሰዓት በአጋጣሚ የማይመቻችሁ ብትኖሩ ወይም የኔትወርክ መቆራረጥ ቢያጋጥም እንኳ ሌላ አማራጭ መፍትሄ አዘጋጅተናል። በስክሪን ምስል  ቪድዮ ታግዞ በሪከርድ የምናስተምር ይሆናል።

አሁን ምዝገባው እየተካሄደ ያለው ለሶስተኛ  
ዙር ነው። ከአሁን በኋላ ምዝገባ የሚኖረን ከረጅም ወራት በኋላ ይሆናል።  ስለዚህ ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ የተወሰነ ተማሪ ብቻ ነው የምንቀበለው። ስለሆነም ፈጥነው ቦታ ሳይሞላብዎት አሁኑኑ ይመዝገቡ። ከዚህ በፊት ምዝገባ ያመለጣችሁ አሁን መመዝገብ ትችላላችሁ።   

ትምህርቱ በቂ የሆነ ክትትልና በየጊዜው አሳይመንትና ፈተና የሚኖረው ሲሆን መጨረሻ ላይ አጠናቀው ሲጨርሱ ከተቋሙ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ይሰጥዎታል።


ከዚህ በፊት እኛ ጋ ስትማሩ ለነበረና በተለያዬ ምክንያቶች መከታተል ሳትችሉ ያቋረጣችሁ ተማሪዎች፤ በፊት በነበራችሁ ክፍያ ሌላ ተጨማሪ ክፍያ ሳያስፈልጋችሁ መቀጠል ትችላላችሁ።

በቴሌግራም ለመመዝገብ ከታች ያለዉን ዩዘር ኔም ተጭነው ወደኛ ተቋም ሰላምታ ወይም መመዝገብ እንደሚፈልጉ ፅፈው ይላኩልንና  በቀጥታ የመመዝገቢያው ፎርምና መስፈርቶች ይመጣልዎታል። የቴሌግራም ዩዘር ኔም፣
@Al_Misk_OnlineMedresa

በዋትስአፕ ለመመዝገብ ከታች ያለዉን ቁጥር  ይጠቀሙ።
09 45 63 18 08
09 85 21 53 50


ትምህርቱ መስከረም  25, 2015 የሚጀምር ሲሆን ከዚህ በፊት ምንም ቁርኣንን ቀርተው ለማያውቁና ፊደላትን ላለዩ ተማሪዎች ትምህርቱ ከመጀመሩ በፊት ለ10 ቀናቶች ልዩ የሆነ ቅድመ ስልጠና የሚሰጥ ይሆናል።

የቴሌግራም ቻናል፣
https://t.me/almiskonlinemedresa
https://t.me/almiskonlinemedresa


የምዝገባ ጊዜው ከዛሬ እሁድ ነሐሴ  21/12/2015 እስከ መስከረም 21/1/2016 ቀን ድረስ የሚቆይ ይሆናል።

ለበለጠ መረጀ፣  በስልክ ቁጥር 09 45 63 18 08 ወይም በ 09 85 2153 50 ላይ በመደወልነ ወይም በቴሌግራም ዩዘርኔማች t.me/Al_Misk_OnlineMedresa ላይ እንገኛለን።
12.6K views07:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-08-26 10:24:36
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ

በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን አብዱ ወራቄ ይባላል። እድሜው 18 አመት ሲሆን ይሰራበት ከነበረው ጥቁርአንበሳ አከባቢ ከሚገኝ ጁስቤት ሰኔ 10/10/2015 ላይ እደወጣ አልተመለሰም።  ወንድማችን ያየ
በ0966203725 መሃመድ ሰፈራ ብለው ቢደውልሉን ውሮታውን ከፋይ ነን ይላሉ ቤተሰቦቹ። እንተባበራቸው።

+251927841649 የወላጅ አባቱ ወራቄ ፍንታዬ
17.1K views07:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ