2023-08-24 14:37:01
ዐረበኛ ቋንቋ ለሴቶች በተመላላሽ እና በኦንላይን
========================================
በመርከዝ ፉደይል ኢብኑ ዒያድ በበጋ መርሐ ግብር ለሴቶች የተዘጋጀ የዐረበኛ ቋንቋ እና የተለያዩ ደርሶች በተመላላሽ እና በኦንላይን የሚሰጥ ሲሆን፣ ከዛሬ ማለትም
ነሀሴ 18 ጀምሮ ምዝገባ መጀመራችንን ስናበስራችሁ ትልቅ ደስታ ይሰማናል።
ለዐረበኛ ቋንቋ ከሚሰጡ ደርሶች መካከል "ዱሩስ አልሉጘቲል ዐረቢያ ሊጘይሪንናጢቂነ ቢሃ" ባለ አሯት ሙጀለድ ይገኝበታል።
መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች
እድሜ ከ 10 አመት በላይ የሆነች
አማረኛ ቋንቋ የሚትችል
ጥሩ ስነምግባር ያላት
ቁርአንን ያኸተመች ቢሆን ይመረጣል።
ትምህርቱ የሚሰጥበት ሰአትና ቀን:ከሰኞ እስከ ሀሙስ ከጠዋት 2:30-6:30 ሲሆን ጁሙዓ 2:30-5:30 ይሆናል።
ለበጋ በአዳሪ እና በተመላላሸ!!
=============================
የአላህ ፈቃድ ሆኖ መርከዝ ፉደይል ኢብኑ ዒያድ የቁርአን ሂፍዝና መሰረታዊ የሸሪዓ ትምህርቶች ማዕከል በ አዳሪና በተመላላሸ መርሐ ግብር ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር ላይ ይገኛል ።
ለ2016 ዓ.ል የ መርከዙ ፕሮግራም:
ለወንዶች ከ 10 አመት በላይ በአዳሪ እና በተመላላሽ
በተጨማሪም
መርከዝ በአካል ተገኝተው ቁርኣን ለመሀፈዝ እድሉን ማግኘት ላልቻሉ ወንድሞች እና እህቶች በርቀት ሆነው ዘመኑ ባፈራቸው ቴክኖሎጂዎች በመታገዝ በኦንላይን መማር የሚችሉበትን ልዪ አማራጭ አመቻችተናል ።
ለበለጠ መረጃ:
09-12784898 09-14434129
09-27457999 09-85819853
የዋትስኣፕ ቁጥር 09-85819853/09-12784898
በቴሌ ግራም ለመመዝገብ
https://t.me/Abdu85moh
በተጨማሪም የመርከዙ የቴሌግራም አድራሻ ከታች የተቀመጠው ሊንክ ሲሆን ስለ መርከዙ ማወቅ የሚፈልጉትን ነገር ገብተው ማግኘት ይችላሉ።
مَركَزۡ فُضَـۡيلِِ بنُ عِيَاض لِتَحفِيظِ القُرآنِِ الكِرِيم والمبادئ الشرعية
https://t.me/fudeyl_Ibnu_Iyad_merkez/23317?single
20.3K views11:37