የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ዜና ,
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
2.04K
የሰርጥ መግለጫ
ωєℓ¢¢σмє тσ Mereja TV™🇪🇹
✅ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናላችን ነው
➠ ፈጣን እና ተዐማኒ መረጃ፣
➠ የስፓርት እና መዝናኛ ዘገባዎች፣
➠ የአለም ሙሉ መረጃና የታሪክ መዛግብቶች ።
መረጃ ቲቪ -Mereja TV Satellite Eutelsat 8 West B Frequency 11637 / 11636 Symbol Rate 27500 5/6
🎬 "ተመራጭ የዜና ምንጭ"
@meraja_tv
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3
2022-03-01 20:50:29
ሰበር ዜና
ሩሲያ ኒዉክለር ሚሳዬሎቿን ማንቀሳቀስ ጀመረች !
ፕሬዝደንት ፑቲን የኒውክሊየር ማዘዣ ጣቢያው በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ትእዛዝ ከሰጡ በኋላ 11 ሺህ ኪሎሜትር የሚወነጨፉት የሩሲያ ቶፖል ሃገር አቋራጭ ሚሳይሎችን የጫኑ ግዙፍ ተሽከርካሪዎች በሞስኮ ጎዳና በምሽት ወዳልታወቀ ቦታ ሲጓዙ የሚያሳይ ምስል እየተዘዋወረ ይገኛል ።
https://t.me/meraja_tv
https://t.me/meraja_tv
2.8K views17:50
2022-03-01 20:49:47
2.1K views17:49
2022-03-01 20:49:47
ማፍያ መሰሉ የአሜሪካ መንግስት ሩሲያን ለማጥቃት ዩክሬንን እንደ መሳሪያ በመጠቀም ወደ ከፋ ቀውስ እንድትገባ አርጓል።
ትላንትም ሆነ ዛሬ አሜሪካ በመላው ዓለም ለሚከሰተው የንፁሃን እልቂት እጇ አለበት።" የኢራን ሐይማኖታዊ መሪ #አያቶላህ_አሊ_ካሚኒ።
https://t.me/meraja_tv
2.0K viewsedited 17:49
2022-03-01 20:49:47
#EOTC
አራተኛው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ህመም አጋጥሟቸው ሆስፒታል ይገኛሉ።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስም ሆስፒታል በመገኘት ጠይቀዋቸዋል።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በሕመም ምክንያት በሆስፒታል ሕክምናቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙትን 4ኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስን ዛሬ ረፋድ ላይ በሆስፒታል በመገኘት እግዚአብሔር ምሕረቱን እንዲልክላቸው ጸሎት በማድረስ መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።
በጉብኝቱ ብፁዕ ጠቅላይ ዋና ስራአስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ያሬድ እና የልዩ ጽ/ቤት የሥራ ሓላፊዎች ቅዱስነታቸውን በማጀብ መገኘታቸውን የቅዱስ ፓትርያርኩ ልዩ ጽሕፈት ቤት ዘገባ ያመላክታል።
https://t.me/meraja_tv
1.8K views17:49