Get Mystery Box with random crypto!

አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ ፨ ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ የገዳሙ ሶሻል ሚዲያ Johnny aleme

የቴሌግራም ቻናል አርማ johnnyaleme — አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ ፨ ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ የገዳሙ ሶሻል ሚዲያ Johnny aleme
የቴሌግራም ቻናል አርማ johnnyaleme — አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ ፨ ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ የገዳሙ ሶሻል ሚዲያ Johnny aleme
የሰርጥ አድራሻ: @johnnyaleme
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 12.99K

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 56

2022-11-03 22:45:24 ምስክርነታቸውን ---ሰላም ወንድሜ እንዴት ነህ
ምስክርነት ለመስጠት ነው
መስከረም 28/29 በነበረው ጉዞ ለመሳለም በጣም ፈልጌ ከአንድ ጓደኛዬ ጋር እንዲያሳኩል ን አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሐንስን አደራ ብያቸው ነበር ልመናን የሚስሙ አባታችንም ደጃቸውን ለመሳለም እና የውስጤን ለመንገር አብቅተውኛል ጓደኛዬም ያማት ነበር አሁን ግን ምንም ህመም የለባትም እግዚኣብሔር ይመስገን
ስማቸውን ጠርቼ ከተደረጉልኝ መካከል
1) እናቴ ይሄ ነው ብሎ ለመግለፅ የሚከብድ ትንታ ነገር በጣም እያስቃያት ነበር ፀበላቸውን 3 ቀን ጠጥታ አሁን ሙሉ በሙሉ ትቷታል
2) እህቴ ቤት ለመግዛት ፈልጋ ሁሉንም እንዲያስተካክሉላት አደራ ብያቸው በተሻለ ዋጋ ጥሩ ቤት ገዛች
3) የእህቴ ልጅ 2 ዓመት 6 ወሯ ነው ግን ከልጆች ጋር አትጫወትም በእሷ እድሜ ያሉ ልጆች ቃላትን አልፎ አልፎ ይናገራሉ እሷ ግን ምንም በራሷ ነው ጨዋታ ም የምትጫወተው ምግብም አልበላም እያለች ታስቸግራለች አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ሰዉ እድትቀርብ ምግብም እዳታስቸግር ነግሬቸው ነበር። አሁን በጣም ለውጥ አላት
3) የእናቴ አክስት ካርንሰር አለብሽ ተብላ በጣም ታማ ነበር ፀላቸውን እና መልከዐቸውን ሰጥተናት ለውጥ አይተናል ሙሉ በሙሉ እንደምትድን ተስፋ አለን ::
4. ስራ ቦታ File back Up ሳሊዝ Computer አልስራም አለኝ ብዙ file ስላለዉ ተጨናንቄ ነበር የአባቴ አቡነ እጨጌ ዮሐንስን ስም ጠርቼ መልክዐቸውን አስቀመጥኩበት ቆይቶ ሳያው መስራት ጀምሯል የጠፋም file የለም
5) የእህቴን እቃ አንስቼ ለሰው ሰጥቼ የስጠሁት ልጅ ጠፋ አለኝ ሳልነገራት አንስቼ ስለሰጠሁት አቡነ እጨጌ አስገኙልኝ እንዴት ነው የምነግራት ብዬ ስጨናነቅ ከብዙ ጊዜ በሗላ አገኘሁት አለኝ እና መለስልኝ

6)ጓደኛዬ ታሰሮ አባቴን ለምኛቸው በዋስ ተለቆ ነበር አሁን ደግሞ በቅጣት ፋይሉ ተዘግቶለታል ::
እህቶቼን ያሳስባቸው ጉዳይ ነበረ ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ነግሬቸው መልስ አግኝታናል እግዚአብሔር ይመስገን ::
7.በጠዋት ገቢዎች ሔጄ ባንክ የተከፈለበትን እረስቼ ትቼው ወጥቼ ቆይቼ ነበረ ትዝ ያለኝ በጣም ጨነቀኝ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ከጉድ አመጡኝ ብዬ ለመንኳቸው ከዛ ተረጋጋሁ ከሰዓት ሔጄ ለምትስራዋ ስነግራት መለስችልኝ በሰላም እጄ ገባ ::
8. ሰዉነቴ ላይ እያሳከኝ ተቸግሬ ነበር አባቴን ለምኜ ማሳከኩ ትቶኛል ።
ሌላው ደግሞ በጣም የሚያስጨንቁኝ ባህሪዎች ነበሩብኝ መነጫነጭ፣ መናደድ ፣ ተስፋ መቁረጥ
አባቴን እንዲያስተካክሉኝ ለምኛቸው ነበር ደጃቸውን ከረገጥኩ በሗላ በጣም ሰላማዊ ህይወት ኖሮኛል ::
አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ምስጋና ይደረሳቸው ።
ስለ ሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን

--Selam wenda jon ebkhun meskernit lemest new betam lergem amet sentbkew yenebr neger bezre ken teftewa egzybhur yemsgn abata abui chega yohuns yedrgeln teamer menory fikade alenbrnm nebr ahun gen hulum begzybhur huoni ena abata negrchew nebr egzybhur yemsgn tesktolenal amsegnleg selta asegebchlew amsgnalew

--Selam wendeme joni yetadekun teamere lemeseker new telanetena geber betam bezu kefeye tebeye betam techeneke kezihe gude awetune beyachew be10 dekika dersewe tekeneso kefelkune temesegen lenema terchachew ayezegeume keber lemeberehan keber leabatachen leabune echege yohanese smesegenulen temesgen lene yederesu lehulachume yderesu amen

--በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ሰላም ወንድሜ ጆን
ልዑል እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ በተደጋጋሚ መስክሪያለሁ ዛሬም አባታችን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ያደረጉልኝ ለመመስከር ነው መስክርልኝ አደራ ወንድሜ
ባለቤቴ ከሀገር ውጭ ነው የሚኖረው የትምህርት ማስረጃ እድልክለት እና የሚስተካከል ነገር አለው ብሎ ማታ ሲነግረኝ ወጭ ሳላወጣ አስተካክዬ እድልክለት እዲያሳኩልኝ ስልኬ ላይ ባለው የወላዲተ አምላክ እመብርሃን እና የአብነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀግሮ ስዕል አድኖ ተማፅኛቸው ነበር እመሰክራለሁ አደራ ብያቸው ነበር በቀን 20/02/2015 1 ሰአት ባልሞላ ጊዜ ያለምንም ወጭ ተስተካክሎልኝ ልኬለታለሁ እልልልልልልልልል ተመስገን
ሳልመሰክር የቀረሁትን አባቴ ይቅር ይበሉኝ
በፀሎታችሁ አስቡን ገብረ ሥላሴ እና ወለተ ሩፋኤል ብላችሁ ልጅ የለንም ልጅ እዲሰጡን አደራ
ክብርና ምስጋና ለአጋዝዕተ ዓለም ለቅድስት ሥላሴ
ክብር እና ምስጋና ለብርሃን እናት ለወላዲት አምላክ ለእመብርሃን
ክብር እና ምስጋና በምልጃቸው ላልተለዮኝ ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀግሮ ይሁን
ወስብሃት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲተ ድንግል
ወለመስቀሉ ክብር ይሁን አሜን

--leul egziabeher mesegana yedersew ena enate hagerachen selam betehon mesekerenete esetalew bela nebr leabete abune ecehege yehonse ahun semement aderegewale mesekrilegne belagne nw

__Endemn alek wendme meskrenet neberegn betam bezu gize meskrealew leguadegnaye sera tru endihonlet teykeachew nbr betam arif adrgewletal egziabher ymesgen dngl maryam echege yohanns tsadkan sematat ymesgenulgn..wendme egziabher edmena tena yesth amen

--Endemnek yegizabher beteseb yelije abat ena ene mhalachin tinsh kirane neberen ena betam eyeferaw leliju birr lakilet biye message tsafkulet legetaye enatina lekidistitu ena labate lecege yewanis libun araru biyachew negerkutina lakulet wodiyawunu eshi likiletalew bilo tsafelign nege sileten bebak asgebalew elili bilek mesikirilgn wondme ebakihin

---ስላም ወንድሜ እንዴት ነህ ምስክርነት ለመስጠት ነበር tslgeram ላይ እነዴት ነው ማስተላለፍ የምችለው አቡነ እጭጌ ለኔ ልዬ ናችው በጨነቀኘ ስአት ፈጥነው ይድርሱልኞል ከብዙ ፍተና አውተውኞል ያመኝ ነበር አባቴን ተማፀኘ ለውጥ አለኝ ሙሉ በሙሉ ፈውስውኝ ለምስክርነት እነዴበቁኝ ፀየ ድንግል ብላችሁ በፆለት አስቡኝ አድራ መስክርልኝ

--ሰላም ጆን እንደምን አለህ አቡነ እጨጌ ዮሃንስ ያደረጉልኝን ለመመስከር ነው ትናት ሰው ለመጠየቅ ከእናቴ ጋ ልንሄድ ከስራ ወጥቼ ሳይመሽ ደርሰን እንድንመለስ ብየ ነበር በሰላም ጠይቀን ቤታችን ገብተናል ክብር ምስጋና ለድንግል ማርያም ልጅ ለመድሃኒአለም ይሁን ያልመሰከርኩት ካለም አባቴ ይቅር ይበሉኝ አሜን
492 views19:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-03 22:45:10 ብርዱም ቀነሰ ዝናብ አልዘንብ ሲል ሰብል የሚጨርስ አንበጣ ሲመጣ ታቦታቸው ወጥቶ ምዕላ ይያዛል ወድያውም መቅሰፍት ይርቃል ዝናብም ይዘንባል። ፀበላቸው ሽባ ይተረትራል ድውይ ፈዋሽ ከሰማይ የወረደላቸው መስቀልም ታምር ሰሪ ከባሕራቸው ደረቅ አሸዋ የሚወጣበት የጠገሮ ፃድቁ እጬጌ ዩሐንስ በረከት
ይደርብን አሜን!!!

የገዳሙ ሂሳብ ቁጥር ለስለት አስራት እና ስጦታ
Account name(ስም)-Tegero Abune Echuge Yohannes(ጠገሮ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ)

Account no(ሂ/ቁጥር)-1000199224054
Commercial Bank of Ethiopia(ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)

ለበለጠ መረጃ የገዳሙ ኮሚቴ!#0911190212/0911481388/0979986969

በውኑ ይህ ቤት ፈርሶ ሳለ እንናተ ራሳችሁ
በተሸለመው ቤቶቻችሁ ለመኖር ጊዜው ነውን?
ትን.ሐጌ 1፥4
-ፃዲቅን በፃዲቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን በረከት
ይወስዳል። ማቴ 10፥41
-እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል። ማቴ 10፥40
- እውነት እላችኋለው በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን
ስራ እሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህ የሚበልጥ ያደርጋል።
ዮሐ 9፥12
-የአለም ብርሃን ናችሁ!
-ቅዱሳን በአለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን 1ቆሮ6፥2
-የቅዱሳን ጸሎት በሥራዋ እጅግ ታላቅ ኃይል ታደርጋለች።
ያቆ5፥14-19
-ከመረጥኩት ጋር ቃልኪዳኔን አደረግሁ። 88(89)፥3
- እናንተን የሚቀበል እኔ ይቀበላል፡ነብይን በነብይ
ስም የሚቀበል የነብዩን ዋጋ ይወስዳል።ፃድቅንም
በፃድቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን ዋጋ ይወስዳል።
ምንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንድ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ
በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላችኋለሁ
ዋጋው አይጠፋበትም። ማቴ 10፥40-42

ቦታው፦ሰሜን ሸዋ በደብረ ብርሃን መስመር መንዝ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ አርባሃራ መድሃኒዓለም፣ እመጓ ቅድስ ኡራኤል፣ይገም ቅዱስ ሚካኤል፤እሳቷ ጽዬን ማርያም፣ዳስ አባ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና 12ሃዋርያት ገዳም መሄጃ ከአዲስ አበባ 195ኪሜ እንደተጓዙ "መዘዞ ከተማ"እንደደረሱ ከመዘዞ ከተማ የ1ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ ባዕለወልድ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገዳም ስንመለስ የ2የእግር መንገድ።
የገዳሙ ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ!
ለበለጠ መረጃ/# 0911190212/# 0911481388

======= አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like

Telgeram~ቴሌግራም ይቀላቀሉን
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212

ይቀላቀሉን
https://t.me/JOHNNYALEME
https://t.me/JOHNNYALEME
https://t.me/JOHNNYALEME

+++Fb Page~ፌስቡክ ፒጅ ይቀላቀሉን
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme

ይቀላቀሉን https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431

+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME

+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme

+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5

+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/
+++Facebook page
አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ገዳም +Johnny aleme/ዮሐንስ አለመ/

https://www.facebook.com/አናዥጋ-ቅዱስ-እግዚአብሔር-አብ-ገዳም-Johnny-alemeዮሐንስ-አለመ-105994748632235/
426 views19:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-03 22:45:10 /በሰመ አብ ወወልድ ወመንፈሰ ቅዱሰ አሀዱ አምላክ አሜን የአባታችን የአቡነ እጨጌ ምሰክርነት ሰሞኑን የትምህርት እድል ገጥሞኝ ነበር እና ግን የሚያሰተምረን ትምህርት ቤት አልቀበለም ብሎ ብዙ አደክመን እኔ ግን ለአባቴ ለአቡነ እጨጌ ነግሪቸሁ ሰለነበር ዛሬ ተሳካልኝ ክብር እና ምሰጋና ለአባቴ ለቸሩ መዳኒያለም እና ለፃዲቁ አቡነ እጨጌ ይሁን አሜን ጆኒ ትምህርቷንም በሰላም አሰጨርሳት ብለህ ንገርልኝ ለአባቴ ለአቡነ እጨጌ ........ለደጄወት ያብቃኝ አሜን ....ጆኒ ያገልግሎት ዘመንህን ያርዘምልን አሜን

/በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን ከእጮኛዬ ጋር የምንገባበት ቤት ተከራዩ አለቅ ብሎን ብዙ ጊዜ ወሰደብን ዛሬ በ23/02/2015 ቤት እንዳገኘ ሰማሁ ጻድቁን አቡነ እጨጌን ለምኛቸው ምንም አፍሬ አላውቅም እልል ብላችሁ አመስግኑልኝ እሳቸውን የሰጠን የድንግል ልጅ መድኃኔዓለም የተመሰገነ ይሁን ሌላም የነገርኳቸው ነገር አለ እንዲያሳኩልኝ ጸልዩልኝ አስራተ ገብርኤል ብላችሁ

+++~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ~+++
ጉዞ ህዳር3/4 እና የጻድቁ ልደታቸው ንግስ ህዳር 29-(28/29)
ገዳሙ ጉዞ አዘጋጅቷል ሰሜንሸዋ መንዝ+++++(መዘዞ)አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+++ህዳር 3/4 እና ልደታቸው ህዳር 29 -(28/29) ጉዞ ተዘጋጅቷል።
መነሻ፦ህዳር3ቅዳሜ
መመለሻ፦ህዳር 4ተባርከን መመለስ።
ለበለጠ መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!

+++++ምዕራፈ ቅዱሳን /አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ/++++በኢትዮጵያ በስማቸው ያላ ብቸኛ ገዳም መስቀላቸውና መቋሚያቸውና ገድላቸው የሚገኛበት፤ጥንታዊ ጻድቁ የመሰረቱት መንዝናይፋት መዘዞ { /መዘዞ/አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ(ዘጸገሮ)} 9በዓት ጸልየዋል፦
ያነበበብ አሜን ይበል!።
ጠገሮ ፃድቅ የአባ አቡነ እጨጌ ዩሐንስ ዘጸገሮ፦....... አባታችን የተወለዱት በኢየሩሳሌም አውራጃ ልዩ ስሙ ሳሬራ በሚባል የካቲት 28 ተፀንሰው በወራሀ ህዳር 28 ለ29 ሌሊት ተወለዱ (ህዳር29) ተወለዱ ፣የአባታቸው ስም ዲላሶር ሲባል የእናታቸው ስም ደግሞ እምነ ፅዩን ይባላል። ወላጆቻቸው እግዚአብሔርን የሚፈሩ ደጋግ ፃድቃኖች ናቸው ፃድቁ አባታችን ገና በአምስት አመታቸው ሳሉ
ወላጆቻቸው ወደ እግዚአብሔር ቤት ይዘዋቸው ሲሄዱ ፍቅሩ ወልዳ ስለ ማርያም ተመልክተው መሳቅ ጀመሩ እመቤታችን ድንግል ማርያም ከምስሉ ወጥታ በምን
አውቀህኝ ነው ብላ አቅፋ ሳመችሁ ከእንግዲ በኃላ የልጄ አገልጋይ ትሆናለህ ኑሮህም እንደ መላዕክት ይሆናል በአንተ ምክንያት ብዙ ሰዎች ይድናሉ በምድር ላይም 500 ትኖራለህ ብላ ባርካው ተሰወረች። ከዚያችም ቀን ጀምሮ አባ ዩሐንስ ለክርስቶስ ተላልፎ ተሰጠ 50 ዓመትም በበረሃ ሲጋደል ኖሮ ከ50 ዓመት በኃላ በደመና ተጭኖ በመላዕኩ ቅዱስ ገብርኤል መሪነት ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ
መጡ። ፃድቁ አባታችን በአቡነ ተክለሃይማኖት ዘመን መጨረሻ የመጡ ሲሆን ምንኩስና ከደብረ ሊባኖስ ገዳም ተቀብለው ለ50 ዓመት በፆምና ፀሎት በተጋደሉ ቆይተዋል። አባ ዩሐንስ ወደ ተዘጋቸላቸው ምድር በቅዱስ ገብርኤል
አሳሳቢነት ወደ ጠገሮ መጡ። ይህ ገዳማቸው የሚገኘው በሰሜን ሸዋ በመንዝናይፋት ክልል መዘዞ በሚባል ቦታ ሲደርሱ በእግር 1 ሰዓት ከተጓዙ በኃላ የሚገኝ ሲሆን
አስደናቂ የፃድቁ የእጬጌ ዩሐንስ ገዳም ነው።አባታችን ተጋድሏቸው ሳሉ ሰዎች በክፋት ተነሱባቸው ሰይጣን በእነርሱ አድሯልና እንዴት እንደሚያጠፋቸው ይማከሩ ጀመር ሊገድሏቸው ፈልገው ቅድስናቸው በሁሉ ዘንድ
የታወቀ ነውና ፈሩ ለምን ከምንደራችን ከወንድ ያረገዘች ሴት ፈልገን በሐሰት እንክሰሳቸው ብለው ወርቅና ብር ለሴቷ ሰጥተው በአሰት ከእርሱ አርግዣለሁ ብላ እንድትናገር አደረጎት አባታችንን በሕዝብ ፊት በአሰት ተከሰሱ ፃድቁም አንቺ ሴት ከእኔ ነው ያረገሽው አሏት እርሷም አዎ ከአንተ ነው ልትክድ ነው እንዴ አለችሁ አባታችንም አዝነው በአንቺና በእኔ መካከል እግዚአብሔር ይፍረድ ሲሉ ወዲያው ለሁለት ተሰንጥቃ ሞተች የአገሩ ሰዎች ፈሩ ፃድቁም ምድሯን እረገሟት የተዘራው ዘር አይብቀልብሽ የተተከለው አይፅደቅ ብርድና ውርጭ ይፈራረቅብሽ ብለው ረግመዋት በደመና ተጭነው ወደ ሰሜን ጎንደር እስቴ ጉንደ ተክለተሃማኖት ሄዱ። አባ ዩሐንስ በመላው ኢትዮጰያ ዞረው ያስተማሩ ሲሆን ከቅድስናቸው የተነሳ በፀሐይ ላይ 50 ዓመት በጨረቃ ላይ 50 ዓመት በደመና ላይ 50 እንዲሁም አለም በክንፎ በመዞር በደመና ላይ 50 የኖሩ አባትም ናቸው ከሰው ተወልደው ከመላዕክት ተደምረዋልና በይፋት ጠገሮባለወልድ ፣በአፋር አዘሎ፣በመንዝ ፍርኩታ ኪዳነምሕረት፣በደብረ ሊባኖስ፣ በጉንደ ተክለሃይማኖት፤ሳፈጅ ዮሐንስ ብልጋ፤አለም በመዘር እና በሌሎችም ስፍራ በመዘዋወር በታላቅ ተጋድሎ በፆምና ፀሎት ቆይተዋል።ከሰማይ መስቀል የወረደላቸው ሲሆን ዛሬም በገዳማቸው የሄደ ሰው በወረደው በእጃቸው መስቀል እየተዳበሰ ቆመው በፀለዩበት ባሕር በፀበላቸው ይጠመቃል በተጨማሪም ይዞሀት በነበረው መቋሚያ ጀርባችንን እንዳበስበታለን ማየት ማመን ነውና ከምስሉ ተመልከቱ መጥታችሁ ገደሙን ማየት ነው ። ቆመው
ከፀለዩበት ባሕር ውስጥ ደረቅ አሸዋ ይወጣል በገዳማቸው አባ ዩሐንስ 500ዓመት ከኖሩ በኃላ እረፍተ ዘመናቸው ደረሰ መዳኒዓለምም ከ15 ነቢያት ከ12 ሐዋሪያት ሄሮድስ ያስፈጃቸው ከአርባ አራት ሺው ሕፃናትን አብርሃም ይሳዕቅ፤ያዕቆብን ሁሉንም ነገደ መላዕክትን፤ነበያት፤ሃዋርያትን፤ ጻድቃን፤ ሰማዕታትን አስከትሎ መጣ ለአባ ዩሐንስ ቃልኪዳን ሰጣቸው ስምህን የጠራ ገዳምህን የረገጠ፣መባ የሰጠ፣ቤተክርስትያንህን የሰራ ያሰራ የረዳ፣ገድልን የሰማ ያሰማ ያስተረጎመ፣ መታሰቢያን ያደረገ፣ እስከ10 ትውልድ እምርልሀለው ንስሀ ሳይገባ አይሞትም ልጅ መውለድ ባይችል ማህን ቢሆን እኔ ልጅ እሰጠዋለሁ የክርስትያን ማደርያ በሆነች ገነት(ደብረ ፂዮን)በብርሃን ቦታ አስቀምጠዋለሁ ብሎ ቃል ኪዳን ሰጣቸው ገድላቸው በጥቂቱ ነው እንዲሁም ገድልህን በቤትህ ያስቀመጠ እርኩስ መንፈስ አይነካውም፣ክፉ አጋንት አይነካውም፣ቸነፈርና ወባ አይነካውም፣መላኢከ ጽልመት አይነካውም።በገዳምህ መነኩሴ ቢቀበር በሰማይ
ክንፍ አበቅልለታለሁ፣አይሁድም አረማዊም ያላመነ ያልተጠመቀ በገዳምህ መጥቶ ቢያርፍ ይቅር እልለሃለሁ እንደ መቃብሬ ጉልጎታ እንደተቀበረ አድርጌ እቆጥርልሃለሁ።
የነገርኳችሁ ከዚህ በኃላ ወደ ሰማይ አረገ አባ ዩሐንስ ሐምሌ 29 ቀን አረፉ። በጉንደ ተክለሃይማኖትም ተቀበሩ 157ዓመት በኃላ አንድ የበቁ ባሕታዊ ወደ መንዝ ሄደው የረገሟት መሬት እንድትቀደስ የተዘራው እንዲበቅል ከስውራን አባቶች ጋር በመሆን ግማሽ አፅማቸውን ከጉንደ ተክለሃይማኖት አውጥተው አርባሐራ መዳኒዓለም አጠገብ በላይ በፍሩክታ ኪዳነምሕረት መጋቢት 18 ፍልሰተ አፅሙ አረፈ ምድሪቷም ተባረከች የዘሩትንም አበቀለች ውርጩም
386 views19:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-03 22:45:09 ምስክርነት =ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም!
/ሠላም ዮሐንስ ምስክርነት
1. ለሊት ለጸሎት እንዲያነቁኝ እና ካነቁኝ እንደምመሰክር ቃል ገብቼ ጠይቂያቸው ፈቃዳቸው ሆኖ ባልኳቸው ሰዓት አንቅተውኛል
2. በህልሜ ደሞ እየረበሸ የሚያስጨንቀኝ ነገር አለ እና እሱን እንዲያርቁልኝ ጠይቂያቸው በሰላም አሳድረውኛል ጻድቁን አመስግኑልኝ
አምላከ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ይክበር ይመስገን
ጻድቁም ስማቸው የተመሰገነ ይሁን

/Selam jhonny wendeme abatachen kidus abune echege yohannes yaregulegnen lememesiker new... Lelit lay betam kebad wugat dereten yezogne metenifes akitogne abatachenen eyetematseniku melikachewun derete lay asikemiche ena betsebelachewu tedabeshe ahun betam teshelognale kibir misgana tsadikun leseten egziyabeher ,kibir misgana lenatachen lekidist dingel mariyam ... Hulem yetsadiku tibeka ayeleyen

/በሰመ አብ ወወልድ ወመንፈሰ ቅድስ አሀድ አምላክ አሜን ለዚች ቀን ለዚች ሰዓት ያደረስከን አምላካችን መድሀኒዓለም ክብር ምስጋና ይግባህ እመቤቴ ወላዲተ አምላክ ክብር ምስጋና ይግባሻ የሆስፒታል ቀጠሮ ነበረኝ ስደርስ ረፎዷል አሉኝ በጣም ደነገጥኩ አብነ እጨጌን ጠራሁ ቅድስ ዑራኤል ቀን ነዉ እባካችሁ እርድኝ አልኳቸዉ እመሰክራለሁ አልኩ አስተካከሉልኝ ሌላዉ ደም ለመስጠት በጣም እቸገር ነበር ሁልጊዜ ቅድስ ዑራኤል እያልኩ በአንድ ጊዜ ተገኘልኝ እናቴ እመቤት ሁሉን ነገር አስተካክላ አብነ እጨጌ ሁሉን እደሚያስተካኩልኝ እየጠበኩ ነዉ እግዚአብሔር ይመስገን ለፍሬ በቅቼ የምመሰክር ያድርገኝ ወስበሀት ለእግዚአብሔር ወወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክብር ፍቅርተ መድህን እባላለሁ !!

/ጆኒ እንደምን አለህ ምስክርነት ለመስጠት ነው 1 ሰው ጋራ የነበረኝን ገንዘብ በእጄ አስገብተውልኛል 2 በጣም ተናድጄ ነበረ አረጋግተውኛል 3 የለመንኳቸው ነገር ነበረ ፍንጭ ሰጥተውኛል 4 ከሰዎች ጋራ የነበረኝን ግንኙነት አስተካክለውልኛል ጭንቀቴንም አስወግደውልኛል የነለያዩ ነገሮችንም አስተካክለውልኛል እልልል ብላችሁ አመስግኑልኝ

/በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን
ወንድሜ የአባታችንን ተአምር ለመመስከር ነው
1.ባለፈው ልጄን መጥፎ ሳል አሞት ነበር ለአባቴ ነግሬያቸው ሳሉን አቆሙለት ደጃቸው ስመጣ ብመሰክር ይሻላል ብዬ ስተወው ልጄን በጣም አመመው:: አባቴ ይቅር ይበሉኝ አሁንም ይማሩልኝ
2. ባለፈው የማይሆን ግብር ጠይቀውኝ ለአባቴ ነግሬያቸው በሰላም ጨረሱልኝ :: አባታችንን እና እሳቸውን የሰጠንን አምላክ ይክበር ይመስገን::

/ሰላም ጆን ልጄ 13 አመት ናት እናም እናቴ ምስክርነት ንገሪልኝ ብላኝ ነው የአባቴን ምስል ሰጥችያት በፈተና ሰአት ይዛ ሄዳ ነበር ከጠበቀችው በላይ ውጤት አምጥታልች ክብር ምሰጋና ለአባቴ ትላንት ደግሞ ለሊት ላይ ጆሮዋን አሞት በምስላቸው ደባብሻት ተሽላታል እኔም በአለፈው ሳምንት ትንሽ እሚያስጨንቅ ነገር ገጥሞኝ አባቴ በመጠኑ ቀርፈውልኛል ጨርሰው እንደሚገላግልኝ አምናለሁ መጥቼ እመሰክራለሁክ ክብር ምስጋና አባቴን ለሰጠን እግዚአብሔር አሜን ከዚህ በተረፈ ተደርጉልኝ ያልመሰከርኩት ካለ አባቴ ይቅር ይበሉኝ ምክንያቱም በትንሽ በትልቁ አባቴ ከአፌ አይጠፉም አሜን

/Misker lemestet neber tsadeku endet nh tsadeku buze neger aregolegnal seraye tena balemoya negne meserabet hospital ye nerve tama neber huletu egerwa ena huletu ejewa paralize neber menkesakes atechelem keza kegna wede lela hospital yemetenfesha tebo endegebalat telakeche ene ye abune echege yohanes tsebel emnet setehat tsadeku erdugne abate adenewat beye tseleyku keza tsebelu emnetu atetechat kebachat wedeyaw daneche meramedem chaleche yemetenfesha tebom kere keber le abatachen yedengel leje le dingel maryam esachewen yeseten amelak kibru yesfa chereso yemarewat

/ሰላም ጆን መስክርነቴን አድርስልኝ 1ባለቤቴን በ 21 ከሰአት በኋላ አሞት ማታም አሞት ሌሊቱን ሽንት ቤት ሲመላለስ አደረ ጠዋት ተነስ ስለዉ ደክሞኛል ስራ አልገባም አለኝ ጠዋት በብርጭቆ ፀበል ቀድቼ እንዲጣ ነግሬዉ ስራ ሄድኩ።ከዛ ስደውል ተሽሎኝ ወደ ስራ እየሄድኩ ነዉ አለኝ ።2 tvያችን ከተበላሸ ቆየ እና የአቡነ እጨጌን ፀበል በእጄ ነክቼ አሸት አሸት አደረኩት እና በአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ፀበል ነው ደና የሆነልኝ አመስግኑልኝ ፣አምላከ የአቡነ እጨጌ ዮሐንስ አምላክ ይመስገን፣ወለዲተ አምላክን አመስግኑልኝ።

/ሰላም ጆኒ እንዴት ነህ?ስለ እቡነ እጨጌ ልመሰክር ነበር ብር አስፈልጎኝ ባለቤቴን እንድሊክልኝ ልቡን አራሩልኝ ብዬ እልክልሻለው ብሎኛል ክብር ምስጋና ለአባቴ አቡነ እጨጌ ሁሌ ስጠራቸው ለማይሰለቹኝ

/ሰላም ጆኒ እንዴት ሰነበትክ ብዙ ግዜ መስህሪያለሁ ዛሬም ልመሰክር ነው የአባታችንን ተራዳኢነት፣ ብዙ ግዜ ቶንሲል ያስቸግረኛል ሲያመኝ ደግሞ ገሎ ነው የሚያነሳኝ ላባታችን ነግሬያቸው ለረጅም ግዜ ትቶኝ ነበር ሳልመሰክር በመቅረቴ ግን ሰሞኑን በጣም አሞኝ አቅም እጥቼ ነበር ትናንት ማታ በገድላቸው ተሻሽቼ አባቴ ይቅር በሉኝ ማሩኝ ብዬ ዛሬ ሰላም ውያለሁ ሌላው ደግሞ በሰላም መለያየት የምፈልጋቸው ሰዎች ነበሩ አርቀውኛል ክብርን ምስጋና ይግባቸው ያስጨነቀኝ ጉዳይ ገድላቸውን አንብቤ ቀለል ብሎኛል ፍፃሜው እንዲያሳምሩልኝ በፀሎታችሁ ወለተሀና ብላችሁ አስቡኝ

/Selam yohannes zarem abate abune echege yohannes ze tsegeron yelemenkuachew neger neber misgana yidresachew asakitewuligal yemiserawun sira barkulig tru adrigulig biye lemenkuachew ye amlaken sim teriche ye emebeten sim teriche ye semaitun giyorgis sim teriche yeserahut melkam tru honoligal kibir ena misgana le leul egziabher kibir ena misgana le emebetachin dingil mariyam kibir ena misgana le hulum kidusan melaikt kibir ena misgana le hulum tsadikan semaitat yihun.Amen
379 views19:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-03 22:45:01 የገዳሙ ሂሳብ ቁጥር ለስለት አስራት እና ስጦታ
Account name(ስም)-Tegero Abune Echuge Yohannes(ጠገሮ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ)

Account no(ሂ/ቁጥር)-1000199224054
Commercial Bank of Ethiopia(ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)

ለበለጠ መረጃ የገዳሙ ኮሚቴ!#0911190212/0911481388/0979986969

በውኑ ይህ ቤት ፈርሶ ሳለ እንናተ ራሳችሁ
በተሸለመው ቤቶቻችሁ ለመኖር ጊዜው ነውን?
ትን.ሐጌ 1፥4
-ፃዲቅን በፃዲቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን በረከት
ይወስዳል። ማቴ 10፥41
-እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል። ማቴ 10፥40
- እውነት እላችኋለው በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን
ስራ እሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህ የሚበልጥ ያደርጋል።
ዮሐ 9፥12
-የአለም ብርሃን ናችሁ!
-ቅዱሳን በአለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን 1ቆሮ6፥2
-የቅዱሳን ጸሎት በሥራዋ እጅግ ታላቅ ኃይል ታደርጋለች።
ያቆ5፥14-19
-ከመረጥኩት ጋር ቃልኪዳኔን አደረግሁ። 88(89)፥3
- እናንተን የሚቀበል እኔ ይቀበላል፡ነብይን በነብይ
ስም የሚቀበል የነብዩን ዋጋ ይወስዳል።ፃድቅንም
በፃድቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን ዋጋ ይወስዳል።
ምንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንድ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ
በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላችኋለሁ
ዋጋው አይጠፋበትም። ማቴ 10፥40-42

ቦታው፦ሰሜን ሸዋ በደብረ ብርሃን መስመር መንዝ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ አርባሃራ መድሃኒዓለም፣ እመጓ ቅድስ ኡራኤል፣ይገም ቅዱስ ሚካኤል፤እሳቷ ጽዬን ማርያም፣ዳስ አባ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና 12ሃዋርያት ገዳም መሄጃ ከአዲስ አበባ 195ኪሜ እንደተጓዙ "መዘዞ ከተማ"እንደደረሱ ከመዘዞ ከተማ የ1ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ ባዕለወልድ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገዳም ስንመለስ የ2የእግር መንገድ።
የገዳሙ ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ!
ለበለጠ መረጃ/# 0911190212/# 0911481388

======= አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like

Telgeram~ቴሌግራም ይቀላቀሉን
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212

ይቀላቀሉን
https://t.me/JOHNNYALEME
https://t.me/JOHNNYALEME
https://t.me/JOHNNYALEME

+++Fb Page~ፌስቡክ ፒጅ ይቀላቀሉን
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme

ይቀላቀሉን https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431

+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME

+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme

+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5

+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/
+++Facebook page
አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ገዳም +Johnny aleme/ዮሐንስ አለመ/

https://www.facebook.com/አናዥጋ-ቅዱስ-እግዚአብሔር-አብ-ገዳም-Johnny-alemeዮሐንስ-አለመ-105994748632235/
378 views19:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-03 22:45:00 bikebdegnim tmhrten endakuart aderegugn enem keza fetena ameletku beseatu negeroch bikebdugnim yehonew hulu yalesu fkad yehone yelemna sletederegelgn neger fetarin amesgnulgn

=ጆኒዬ ፡ እንደምን ፡ አለህ ፡ የአባቴን ፡ ምስክርነት ፡ መስጠት ፡ ፈልጌ ፡ ነበር ፡ ትላንትና ፡ ልጄን ፡ ሀይለኛ ፡ ሳል ፡ አመመብኝ ፡ እና ፡ ተጨንቄ ፡ ነበር ፡ ማታ ፡ ስትተኛ ፡ እንዲምሩልኝ ፡ በሰላም ፡ እንድታድር ፡ ተማፀንኩኝ ፡ በሰላም ፡ አድራ ፡ ዉሎአም ፡ በሰላም ፡ ዉላልኛለች ፡ አምላከ ፡ አቡነ ፡ እጨጌ ፡ ይመስገን ፡ እኔም ፡ ጨጓራዬ ፡ ያስቸግረኛል ፡ አባታን ፡ ለምኜ ፡ በሰላም ፡ አድሬአለሁ ፡ ተመስገን ፡ ፃድቁን ፡ አመስግኑልአኝ

=+++~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ~+++
ጉዞ ህዳር3/4 እና የጻድቁ ልደታቸው ንግስ ህዳር 29-(28/29)
ገዳሙ ጉዞ አዘጋጅቷል ሰሜንሸዋ መንዝ+++++(መዘዞ)አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+++ህዳር 3/4 እና ልደታቸው ህዳር 29 -(28/29) ጉዞ ተዘጋጅቷል።
መነሻ፦ህዳር3ቅዳሜ
መመለሻ፦ህዳር 4ተባርከን መመለስ።
ለበለጠ መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!

+++++ምዕራፈ ቅዱሳን /አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ/++++በኢትዮጵያ በስማቸው ያላ ብቸኛ ገዳም መስቀላቸውና መቋሚያቸውና ገድላቸው የሚገኛበት፤ጥንታዊ ጻድቁ የመሰረቱት መንዝናይፋት መዘዞ { /መዘዞ/አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ(ዘጸገሮ)} 9በዓት ጸልየዋል፦
ያነበበብ አሜን ይበል!።
ጠገሮ ፃድቅ የአባ አቡነ እጨጌ ዩሐንስ ዘጸገሮ፦....... አባታችን የተወለዱት በኢየሩሳሌም አውራጃ ልዩ ስሙ ሳሬራ በሚባል የካቲት 28 ተፀንሰው በወራሀ ህዳር 28 ለ29 ሌሊት ተወለዱ (ህዳር29) ተወለዱ ፣የአባታቸው ስም ዲላሶር ሲባል የእናታቸው ስም ደግሞ እምነ ፅዩን ይባላል። ወላጆቻቸው እግዚአብሔርን የሚፈሩ ደጋግ ፃድቃኖች ናቸው ፃድቁ አባታችን ገና በአምስት አመታቸው ሳሉ
ወላጆቻቸው ወደ እግዚአብሔር ቤት ይዘዋቸው ሲሄዱ ፍቅሩ ወልዳ ስለ ማርያም ተመልክተው መሳቅ ጀመሩ እመቤታችን ድንግል ማርያም ከምስሉ ወጥታ በምን
አውቀህኝ ነው ብላ አቅፋ ሳመችሁ ከእንግዲ በኃላ የልጄ አገልጋይ ትሆናለህ ኑሮህም እንደ መላዕክት ይሆናል በአንተ ምክንያት ብዙ ሰዎች ይድናሉ በምድር ላይም 500 ትኖራለህ ብላ ባርካው ተሰወረች። ከዚያችም ቀን ጀምሮ አባ ዩሐንስ ለክርስቶስ ተላልፎ ተሰጠ 50 ዓመትም በበረሃ ሲጋደል ኖሮ ከ50 ዓመት በኃላ በደመና ተጭኖ በመላዕኩ ቅዱስ ገብርኤል መሪነት ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ
መጡ። ፃድቁ አባታችን በአቡነ ተክለሃይማኖት ዘመን መጨረሻ የመጡ ሲሆን ምንኩስና ከደብረ ሊባኖስ ገዳም ተቀብለው ለ50 ዓመት በፆምና ፀሎት በተጋደሉ ቆይተዋል። አባ ዩሐንስ ወደ ተዘጋቸላቸው ምድር በቅዱስ ገብርኤል
አሳሳቢነት ወደ ጠገሮ መጡ። ይህ ገዳማቸው የሚገኘው በሰሜን ሸዋ በመንዝናይፋት ክልል መዘዞ በሚባል ቦታ ሲደርሱ በእግር 1 ሰዓት ከተጓዙ በኃላ የሚገኝ ሲሆን
አስደናቂ የፃድቁ የእጬጌ ዩሐንስ ገዳም ነው።አባታችን ተጋድሏቸው ሳሉ ሰዎች በክፋት ተነሱባቸው ሰይጣን በእነርሱ አድሯልና እንዴት እንደሚያጠፋቸው ይማከሩ ጀመር ሊገድሏቸው ፈልገው ቅድስናቸው በሁሉ ዘንድ
የታወቀ ነውና ፈሩ ለምን ከምንደራችን ከወንድ ያረገዘች ሴት ፈልገን በሐሰት እንክሰሳቸው ብለው ወርቅና ብር ለሴቷ ሰጥተው በአሰት ከእርሱ አርግዣለሁ ብላ እንድትናገር አደረጎት አባታችንን በሕዝብ ፊት በአሰት ተከሰሱ ፃድቁም አንቺ ሴት ከእኔ ነው ያረገሽው አሏት እርሷም አዎ ከአንተ ነው ልትክድ ነው እንዴ አለችሁ አባታችንም አዝነው በአንቺና በእኔ መካከል እግዚአብሔር ይፍረድ ሲሉ ወዲያው ለሁለት ተሰንጥቃ ሞተች የአገሩ ሰዎች ፈሩ ፃድቁም ምድሯን እረገሟት የተዘራው ዘር አይብቀልብሽ የተተከለው አይፅደቅ ብርድና ውርጭ ይፈራረቅብሽ ብለው ረግመዋት በደመና ተጭነው ወደ ሰሜን ጎንደር እስቴ ጉንደ ተክለተሃማኖት ሄዱ። አባ ዩሐንስ በመላው ኢትዮጰያ ዞረው ያስተማሩ ሲሆን ከቅድስናቸው የተነሳ በፀሐይ ላይ 50 ዓመት በጨረቃ ላይ 50 ዓመት በደመና ላይ 50 እንዲሁም አለም በክንፎ በመዞር በደመና ላይ 50 የኖሩ አባትም ናቸው ከሰው ተወልደው ከመላዕክት ተደምረዋልና በይፋት ጠገሮባለወልድ ፣በአፋር አዘሎ፣በመንዝ ፍርኩታ ኪዳነምሕረት፣በደብረ ሊባኖስ፣ በጉንደ ተክለሃይማኖት፤ሳፈጅ ዮሐንስ ብልጋ፤አለም በመዘር እና በሌሎችም ስፍራ በመዘዋወር በታላቅ ተጋድሎ በፆምና ፀሎት ቆይተዋል።ከሰማይ መስቀል የወረደላቸው ሲሆን ዛሬም በገዳማቸው የሄደ ሰው በወረደው በእጃቸው መስቀል እየተዳበሰ ቆመው በፀለዩበት ባሕር በፀበላቸው ይጠመቃል በተጨማሪም ይዞሀት በነበረው መቋሚያ ጀርባችንን እንዳበስበታለን ማየት ማመን ነውና ከምስሉ ተመልከቱ መጥታችሁ ገደሙን ማየት ነው ። ቆመው
ከፀለዩበት ባሕር ውስጥ ደረቅ አሸዋ ይወጣል በገዳማቸው አባ ዩሐንስ 500ዓመት ከኖሩ በኃላ እረፍተ ዘመናቸው ደረሰ መዳኒዓለምም ከ15 ነቢያት ከ12 ሐዋሪያት ሄሮድስ ያስፈጃቸው ከአርባ አራት ሺው ሕፃናትን አብርሃም ይሳዕቅ፤ያዕቆብን ሁሉንም ነገደ መላዕክትን፤ነበያት፤ሃዋርያትን፤ ጻድቃን፤ ሰማዕታትን አስከትሎ መጣ ለአባ ዩሐንስ ቃልኪዳን ሰጣቸው ስምህን የጠራ ገዳምህን የረገጠ፣መባ የሰጠ፣ቤተክርስትያንህን የሰራ ያሰራ የረዳ፣ገድልን የሰማ ያሰማ ያስተረጎመ፣ መታሰቢያን ያደረገ፣ እስከ10 ትውልድ እምርልሀለው ንስሀ ሳይገባ አይሞትም ልጅ መውለድ ባይችል ማህን ቢሆን እኔ ልጅ እሰጠዋለሁ የክርስትያን ማደርያ በሆነች ገነት(ደብረ ፂዮን)በብርሃን ቦታ አስቀምጠዋለሁ ብሎ ቃል ኪዳን ሰጣቸው ገድላቸው በጥቂቱ ነው እንዲሁም ገድልህን በቤትህ ያስቀመጠ እርኩስ መንፈስ አይነካውም፣ክፉ አጋንት አይነካውም፣ቸነፈርና ወባ አይነካውም፣መላኢከ ጽልመት አይነካውም።በገዳምህ መነኩሴ ቢቀበር በሰማይ
ክንፍ አበቅልለታለሁ፣አይሁድም አረማዊም ያላመነ ያልተጠመቀ በገዳምህ መጥቶ ቢያርፍ ይቅር እልለሃለሁ እንደ መቃብሬ ጉልጎታ እንደተቀበረ አድርጌ እቆጥርልሃለሁ።
የነገርኳችሁ ከዚህ በኃላ ወደ ሰማይ አረገ አባ ዩሐንስ ሐምሌ 29 ቀን አረፉ። በጉንደ ተክለሃይማኖትም ተቀበሩ 157ዓመት በኃላ አንድ የበቁ ባሕታዊ ወደ መንዝ ሄደው የረገሟት መሬት እንድትቀደስ የተዘራው እንዲበቅል ከስውራን አባቶች ጋር በመሆን ግማሽ አፅማቸውን ከጉንደ ተክለሃይማኖት አውጥተው አርባሐራ መዳኒዓለም አጠገብ በላይ በፍሩክታ ኪዳነምሕረት መጋቢት 18 ፍልሰተ አፅሙ አረፈ ምድሪቷም ተባረከች የዘሩትንም አበቀለች ውርጩም
ብርዱም ቀነሰ ዝናብ አልዘንብ ሲል ሰብል የሚጨርስ አንበጣ ሲመጣ ታቦታቸው ወጥቶ ምዕላ ይያዛል ወድያውም መቅሰፍት ይርቃል ዝናብም ይዘንባል። ፀበላቸው ሽባ ይተረትራል ድውይ ፈዋሽ ከሰማይ የወረደላቸው መስቀልም ታምር ሰሪ ከባሕራቸው ደረቅ አሸዋ የሚወጣበት የጠገሮ ፃድቁ እጬጌ ዩሐንስ በረከት
ይደርብን አሜን!!!
382 views19:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-03 22:45:00 ምስክርነት =ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም!
=በስምአም ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አህዱ አምላክ አሚን እዴት ነህ ወንድሜ የጀመረው የውጪ ፕሮሰስ ነበር አልሳካለት ብሎት ቢሰራም አይዘልቅም ያቋርጣል ቋሚም ስራ ስለሌለው ሰፈር ሆኖ ሱሰኛ እዳይሆን ብዬ ለአቡነእጨጌ ዩሐንስን ለመዳንያለም ለምኛቸው ቢዛውም መቶትኬትም ቆርጧል እልል ብላቹ አመስግኑልኝ ለመዳንያለም ለአቡነእጨጌ ዩሐንስን እኔ አጢያተኛዋን የሰሙ እናተንም ይስሞቹ መገዱን የተቃና አርገው እና ያሰበበት ቦታ ያድርሱት እናተም በፀሎት አስቡት እኔም ያስጨነቀኝ ጉዳይ ስለነበር እሱን እንዲያስተካክሉልን ለምኛቸዉ ፈተዉልኛል እስከመጨረሻው እዲያስተካክሉልኝ ሂወቴን በፀሎት አስቡኝ ለሰማእቷ ቅድስት አርሴማ ለአቡነእጨጌ ዩሐንስን ቅዱስ ገብርኤልን ለአምላከ አቡነእጨጌ ዩሐንስን እልል ብላቹ አመስግኑልኝ::

=በስመአብ በወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን ። ሰላም ጆኒ እንዴት ሰነበታችሁ ፃድቁ ያደረጉልኝን ታምር ድጋሚ ምስክርነት ለመስጠት ነዉ :
1 የህቴን ልጅ ማታ ድንገት ከእንቅልፉ ባኖ የተለያዩ ነገሮችን ሲለፈልፍ ቤተሰቡ በጣም ደንግጠን ነበር ፀበላችውን ስረጨው ወደራሱ ተመልሶ ተረጋግቶ ተኛ
2 ዛሬ ስራ ቦታ ከበድ ያለ ነገር ስህተት አጋጥሞኝ ነበር ያ ነገር ደግሞ ስራዬ ላይ ችግርና ፈተና የሚያስከትል ነበር ስዕላቸውን በስልኬ አውጥቼ እባኮዋትን እርዱኝ በዬ ብቻዬን ሆኜ አለቀስኩ ያ ያጋጠመኝ ነገር በሰላም አለፈ እግዚአብሔር ይመስገን
3 እህቴን የጥርስ ኢንፌክሽን ተብላ ብዙ ህክምና ስታደርግ ብትቆይም ሊሻላት አልቻለም.... ፀበላቸውን መውሰድ ጀምራ ግን ከህመሟ ድና ስራም ጀምራለች እግዚአብሔር ይመስገን። የረሳሁት ካለ ይቅር ይበሉኝ የነገርኳቸው ተሳክቶ ለደግም ምስክር ያብቁኝ አሜን። ጆኒ አንተንም ከነ እረዳቶችህአም እግዚአብሔር ስጥልኝ አሜን።

=በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን
ሰላም ወንድሜ ጆኒ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ያደረጉልኝን ለመመስከር ነበር
መኪና ለመግዛት ፕሮሰስ ጀምረን ነበር እናም አባቴን አቡነ እጨጌን በሰላም እንድንጨርስ ለምኛቸው በሰላም ጨርሰናል ሁሌም ስጠራቸው የሚሰሙኝን አባቴን አመስግኑልኝ እሳቸውን የሰጠን መዳኒያለም ይክበር ይመስገን አሜን.

=Besma Abe weweld wemnfes kidus ahadu amlak amen
Selam jhony endetnh lemestet new wendmoche tetaltew yemchersha edel tilku letnshu endistew sityayku embi blot neber yezanu ken chenke siyzegn ye tsadiku abatachen abun echge yhonashen misel awtche negerkuwachew lemnkwachew teykyachew yekelklugn yelm yhenenm bengataw fetulgn embi sil yenberew wed eshita tekeyer yhe le 2 tgna gize miskernet siset new lene eyadergulgn yalew teamer tewerto mayalk new ewnet betam semi nachew leminuwachew aykelklum
Be degami dejachewn metche lemamsgen yabkagn eskziyaw ant aderslgn amsgnalew
Esachewn yeseten amlak yekber kibr hulu lesu yehun
Egzhaber agerachenen selam yaderglen amen amen amen

=besme ab wewld wmnfse kedus ahdu amlake .amen. selam wendeme endet nhe zarem miskrent lemstet nw yene fetno derashe abate hulem enderdugege nw endahtyate sayen endegzabher chrent .semonunn kebad chenkt lay nberku selam aregwege meskryalew telantem endhu westa secnke kesera beslam wendweta ngeryachew keande sew garem altsamamhum nber selam aregew bselam wetchalew eschewn yseten amlake ykber ymsegen amen..ahunm ledjachew endaybekugege buzu yengerkwachewm nger ale esum endmaysakulege amnalew enantem beslot asebuge amen antenm yagelglot zemnhen ybarekulhe kedgachew antahe...amen .amen.amen

=በስም አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን የቱን መስክሬ የቱን ልተወዉ ሁሌም ተአምር እንደሰሩልኝ ነዉ የኔ ፈጣን ድንቅ አባት በየ ቀኑ ሳልጠራቸዉ አልዉልም እሳቸውም በየሰከንዱ ይረዱኛል ተአምር ይሰሩልኛል የ አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ አምላክ ክብር ምስጋና ይድረሰው
1)የዕለት ዉሎዬ ላይ ሁሌም ሲከፋኝ ሲጨንቀኝ ምንም ብጠይቋቸው ስማቸው ስጠራ ብዙ ተአምር ይሰሩልኛል የ አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ አምላክ የድንግል ማርያም ልጅ አምላኬ ፈጣርዬ ክብር ይመስገን ይድረሰው ተመስገንልኝ
2)በጣም አሞኝ ብርድብርድ ይለኛል, ቁርጥማት ይሰማኛል,ራሴን አሞኝ መራመድ አቅቶኝ እንዲሙሩኝ ተማፀንኳቸው ወድያዉኑ ተሻለኝ እልልልል ብላቹ አመስግኑልኝ የኔ አባት


=ሰላም እንዴት ነህ መመስከር ፈልጌ ነው
1/ለብዙ አመት የተማርኩትን ትምህርቴ በእራሴ ቸልተኝነት ላጣው ነበር ከዛ በስልኬ የአባታችንን ስዕለ አድኖ አውጥቼ አባቴ ከዚህ ጉድ አውጡኝ ብዬ ለመንኳቸው አባቴም አላሳፈሩኝም አሁን ሁሉም ነገር ተስተካክሎ ተመርቄአለው እግዚአብሔር ይመስገን ።
2/ ለታናሽ እህቴ ጉዞ ልሄድ መሆን ስነግራት በሆነ ነገር ጨንቆኛል ስለዚህ ንገሪልኝ ለአባታችን አለችኝ እኔም አደረስኩላት ከጭንቀቷ ተላቃ ሁሉም ነገር ሰላም ሆነላት እግዚአብሔር ይመስገን ።
3/ እንዲሁም እናቴ በገዛችው ቤት በጣም ተጨንቃ ነበር እሱንም ለአባታችን እናቴን ከጭንቀት ገላግሏት ለፍታ ነው የገዛችው አልኳቸው አሁን ቤቱ በስሟ አድርጋ ሁሉም ነገር ተስተካከለ።
አሁንም አባታችንን ሁሌም የምለምናቸው ነገር አለ ልመናዬን እንዲሰሙኝ በፀሎታቹ አስቡኝ።እሱንም አድርገውልኝ ለመመስከር ያብቃኝ።

=አባቴን ልጄ ከሄደችበት ዘግይታ ተጨንቄ በሰላም እንዲያመጧት ለምኛቸው አላሳፈሩኝም አመስግኑልኝ በሰላም መጥታለች

=selam wendme mskrnet lemestet nw abate abune echege yuhanss dejachewn yeregetkut ande bcha nw beseatu ye ASTU(adama) 5gna amet ye water resources engineering universty temari neberku bewektu bebhere mknyat memar yalchalkubet kandem hulete kemot yameletkubet betam techenke yeneberebet seat ena lehiwote msegabet gize neber dejachewn sregt abaten ebakwo behiwot beselam kalewbet mekera yawutugn bye alkshe negriyachew neber abatem alasaferugnim negeroch bebasubet ena lmerek 3 wer bekeregn seat beteseboche yalehubetn huneta semu beseatu
410 views19:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-03 22:44:49 በተሸለመው ቤቶቻችሁ ለመኖር ጊዜው ነውን?
ትን.ሐጌ 1፥4
-ፃዲቅን በፃዲቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን በረከት
ይወስዳል። ማቴ 10፥41
-እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል። ማቴ 10፥40
- እውነት እላችኋለው በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን
ስራ እሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህ የሚበልጥ ያደርጋል።
ዮሐ 9፥12
-የአለም ብርሃን ናችሁ!
-ቅዱሳን በአለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን 1ቆሮ6፥2
-የቅዱሳን ጸሎት በሥራዋ እጅግ ታላቅ ኃይል ታደርጋለች።
ያቆ5፥14-19
-ከመረጥኩት ጋር ቃልኪዳኔን አደረግሁ። 88(89)፥3
- እናንተን የሚቀበል እኔ ይቀበላል፡ነብይን በነብይ
ስም የሚቀበል የነብዩን ዋጋ ይወስዳል።ፃድቅንም
በፃድቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን ዋጋ ይወስዳል።
ምንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንድ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ
በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላችኋለሁ
ዋጋው አይጠፋበትም። ማቴ 10፥40-42

ቦታው፦ሰሜን ሸዋ በደብረ ብርሃን መስመር መንዝ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ አርባሃራ መድሃኒዓለም፣ እመጓ ቅድስ ኡራኤል፣ይገም ቅዱስ ሚካኤል፤እሳቷ ጽዬን ማርያም፣ዳስ አባ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና 12ሃዋርያት ገዳም መሄጃ ከአዲስ አበባ 195ኪሜ እንደተጓዙ "መዘዞ ከተማ"እንደደረሱ ከመዘዞ ከተማ የ1ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ ባዕለወልድ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገዳም ስንመለስ የ2የእግር መንገድ።
የገዳሙ ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ!
ለበለጠ መረጃ/# 0911190212/# 0911481388

======= አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like

Telgeram~ቴሌግራም ይቀላቀሉን
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212

ይቀላቀሉን
https://t.me/JOHNNYALEME
https://t.me/JOHNNYALEME
https://t.me/JOHNNYALEME

+++Fb Page~ፌስቡክ ፒጅ ይቀላቀሉን
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme

ይቀላቀሉን https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431

+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME

+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme

+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5

+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/
+++Facebook page
አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ገዳም +Johnny aleme/ዮሐንስ አለመ/

https://www.facebook.com/አናዥጋ-ቅዱስ-እግዚአብሔር-አብ-ገዳም-Johnny-alemeዮሐንስ-አለመ-105994748632235/
505 views19:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-03 22:44:49 +++~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ~+++
ጉዞ ህዳር3/4 እና የጻድቁ ልደታቸው ንግስ ህዳር 29-(28/29)
ገዳሙ ጉዞ አዘጋጅቷል ሰሜንሸዋ መንዝ+++++(መዘዞ)አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+++ህዳር 3/4 እና ልደታቸው ህዳር 29 -(28/29) ጉዞ ተዘጋጅቷል።
መነሻ፦ህዳር3ቅዳሜ
መመለሻ፦ህዳር 4ተባርከን መመለስ።
ለበለጠ መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!

+++++ምዕራፈ ቅዱሳን /አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ/++++በኢትዮጵያ በስማቸው ያላ ብቸኛ ገዳም መስቀላቸውና መቋሚያቸውና ገድላቸው የሚገኛበት፤ጥንታዊ ጻድቁ የመሰረቱት መንዝናይፋት መዘዞ { /መዘዞ/አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ(ዘጸገሮ)} 9በዓት ጸልየዋል፦
ያነበበብ አሜን ይበል!።
ጠገሮ ፃድቅ የአባ አቡነ እጨጌ ዩሐንስ ዘጸገሮ፦....... አባታችን የተወለዱት በኢየሩሳሌም አውራጃ ልዩ ስሙ ሳሬራ በሚባል የካቲት 28 ተፀንሰው በወራሀ ህዳር 28 ለ29 ሌሊት ተወለዱ (ህዳር29) ተወለዱ ፣የአባታቸው ስም ዲላሶር ሲባል የእናታቸው ስም ደግሞ እምነ ፅዩን ይባላል። ወላጆቻቸው እግዚአብሔርን የሚፈሩ ደጋግ ፃድቃኖች ናቸው ፃድቁ አባታችን ገና በአምስት አመታቸው ሳሉ
ወላጆቻቸው ወደ እግዚአብሔር ቤት ይዘዋቸው ሲሄዱ ፍቅሩ ወልዳ ስለ ማርያም ተመልክተው መሳቅ ጀመሩ እመቤታችን ድንግል ማርያም ከምስሉ ወጥታ በምን
አውቀህኝ ነው ብላ አቅፋ ሳመችሁ ከእንግዲ በኃላ የልጄ አገልጋይ ትሆናለህ ኑሮህም እንደ መላዕክት ይሆናል በአንተ ምክንያት ብዙ ሰዎች ይድናሉ በምድር ላይም 500 ትኖራለህ ብላ ባርካው ተሰወረች። ከዚያችም ቀን ጀምሮ አባ ዩሐንስ ለክርስቶስ ተላልፎ ተሰጠ 50 ዓመትም በበረሃ ሲጋደል ኖሮ ከ50 ዓመት በኃላ በደመና ተጭኖ በመላዕኩ ቅዱስ ገብርኤል መሪነት ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ
መጡ። ፃድቁ አባታችን በአቡነ ተክለሃይማኖት ዘመን መጨረሻ የመጡ ሲሆን ምንኩስና ከደብረ ሊባኖስ ገዳም ተቀብለው ለ50 ዓመት በፆምና ፀሎት በተጋደሉ ቆይተዋል። አባ ዩሐንስ ወደ ተዘጋቸላቸው ምድር በቅዱስ ገብርኤል
አሳሳቢነት ወደ ጠገሮ መጡ። ይህ ገዳማቸው የሚገኘው በሰሜን ሸዋ በመንዝናይፋት ክልል መዘዞ በሚባል ቦታ ሲደርሱ በእግር 1 ሰዓት ከተጓዙ በኃላ የሚገኝ ሲሆን
አስደናቂ የፃድቁ የእጬጌ ዩሐንስ ገዳም ነው።አባታችን ተጋድሏቸው ሳሉ ሰዎች በክፋት ተነሱባቸው ሰይጣን በእነርሱ አድሯልና እንዴት እንደሚያጠፋቸው ይማከሩ ጀመር ሊገድሏቸው ፈልገው ቅድስናቸው በሁሉ ዘንድ
የታወቀ ነውና ፈሩ ለምን ከምንደራችን ከወንድ ያረገዘች ሴት ፈልገን በሐሰት እንክሰሳቸው ብለው ወርቅና ብር ለሴቷ ሰጥተው በአሰት ከእርሱ አርግዣለሁ ብላ እንድትናገር አደረጎት አባታችንን በሕዝብ ፊት በአሰት ተከሰሱ ፃድቁም አንቺ ሴት ከእኔ ነው ያረገሽው አሏት እርሷም አዎ ከአንተ ነው ልትክድ ነው እንዴ አለችሁ አባታችንም አዝነው በአንቺና በእኔ መካከል እግዚአብሔር ይፍረድ ሲሉ ወዲያው ለሁለት ተሰንጥቃ ሞተች የአገሩ ሰዎች ፈሩ ፃድቁም ምድሯን እረገሟት የተዘራው ዘር አይብቀልብሽ የተተከለው አይፅደቅ ብርድና ውርጭ ይፈራረቅብሽ ብለው ረግመዋት በደመና ተጭነው ወደ ሰሜን ጎንደር እስቴ ጉንደ ተክለተሃማኖት ሄዱ። አባ ዩሐንስ በመላው ኢትዮጰያ ዞረው ያስተማሩ ሲሆን ከቅድስናቸው የተነሳ በፀሐይ ላይ 50 ዓመት በጨረቃ ላይ 50 ዓመት በደመና ላይ 50 እንዲሁም አለም በክንፎ በመዞር በደመና ላይ 50 የኖሩ አባትም ናቸው ከሰው ተወልደው ከመላዕክት ተደምረዋልና በይፋት ጠገሮባለወልድ ፣በአፋር አዘሎ፣በመንዝ ፍርኩታ ኪዳነምሕረት፣በደብረ ሊባኖስ፣ በጉንደ ተክለሃይማኖት፤ሳፈጅ ዮሐንስ ብልጋ፤አለም በመዘር እና በሌሎችም ስፍራ በመዘዋወር በታላቅ ተጋድሎ በፆምና ፀሎት ቆይተዋል።ከሰማይ መስቀል የወረደላቸው ሲሆን ዛሬም በገዳማቸው የሄደ ሰው በወረደው በእጃቸው መስቀል እየተዳበሰ ቆመው በፀለዩበት ባሕር በፀበላቸው ይጠመቃል በተጨማሪም ይዞሀት በነበረው መቋሚያ ጀርባችንን እንዳበስበታለን ማየት ማመን ነውና ከምስሉ ተመልከቱ መጥታችሁ ገደሙን ማየት ነው ። ቆመው
ከፀለዩበት ባሕር ውስጥ ደረቅ አሸዋ ይወጣል በገዳማቸው አባ ዩሐንስ 500ዓመት ከኖሩ በኃላ እረፍተ ዘመናቸው ደረሰ መዳኒዓለምም ከ15 ነቢያት ከ12 ሐዋሪያት ሄሮድስ ያስፈጃቸው ከአርባ አራት ሺው ሕፃናትን አብርሃም ይሳዕቅ፤ያዕቆብን ሁሉንም ነገደ መላዕክትን፤ነበያት፤ሃዋርያትን፤ ጻድቃን፤ ሰማዕታትን አስከትሎ መጣ ለአባ ዩሐንስ ቃልኪዳን ሰጣቸው ስምህን የጠራ ገዳምህን የረገጠ፣መባ የሰጠ፣ቤተክርስትያንህን የሰራ ያሰራ የረዳ፣ገድልን የሰማ ያሰማ ያስተረጎመ፣ መታሰቢያን ያደረገ፣ እስከ10 ትውልድ እምርልሀለው ንስሀ ሳይገባ አይሞትም ልጅ መውለድ ባይችል ማህን ቢሆን እኔ ልጅ እሰጠዋለሁ የክርስትያን ማደርያ በሆነች ገነት(ደብረ ፂዮን)በብርሃን ቦታ አስቀምጠዋለሁ ብሎ ቃል ኪዳን ሰጣቸው ገድላቸው በጥቂቱ ነው እንዲሁም ገድልህን በቤትህ ያስቀመጠ እርኩስ መንፈስ አይነካውም፣ክፉ አጋንት አይነካውም፣ቸነፈርና ወባ አይነካውም፣መላኢከ ጽልመት አይነካውም።በገዳምህ መነኩሴ ቢቀበር በሰማይ
ክንፍ አበቅልለታለሁ፣አይሁድም አረማዊም ያላመነ ያልተጠመቀ በገዳምህ መጥቶ ቢያርፍ ይቅር እልለሃለሁ እንደ መቃብሬ ጉልጎታ እንደተቀበረ አድርጌ እቆጥርልሃለሁ።
የነገርኳችሁ ከዚህ በኃላ ወደ ሰማይ አረገ አባ ዩሐንስ ሐምሌ 29 ቀን አረፉ። በጉንደ ተክለሃይማኖትም ተቀበሩ 157ዓመት በኃላ አንድ የበቁ ባሕታዊ ወደ መንዝ ሄደው የረገሟት መሬት እንድትቀደስ የተዘራው እንዲበቅል ከስውራን አባቶች ጋር በመሆን ግማሽ አፅማቸውን ከጉንደ ተክለሃይማኖት አውጥተው አርባሐራ መዳኒዓለም አጠገብ በላይ በፍሩክታ ኪዳነምሕረት መጋቢት 18 ፍልሰተ አፅሙ አረፈ ምድሪቷም ተባረከች የዘሩትንም አበቀለች ውርጩም
ብርዱም ቀነሰ ዝናብ አልዘንብ ሲል ሰብል የሚጨርስ አንበጣ ሲመጣ ታቦታቸው ወጥቶ ምዕላ ይያዛል ወድያውም መቅሰፍት ይርቃል ዝናብም ይዘንባል። ፀበላቸው ሽባ ይተረትራል ድውይ ፈዋሽ ከሰማይ የወረደላቸው መስቀልም ታምር ሰሪ ከባሕራቸው ደረቅ አሸዋ የሚወጣበት የጠገሮ ፃድቁ እጬጌ ዩሐንስ በረከት
ይደርብን አሜን!!!

የገዳሙ ሂሳብ ቁጥር ለስለት አስራት እና ስጦታ
Account name(ስም)-Tegero Abune Echuge Yohannes(ጠገሮ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ)

Account no(ሂ/ቁጥር)-1000199224054
Commercial Bank of Ethiopia(ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)

ለበለጠ መረጃ የገዳሙ ኮሚቴ!#0911190212/0911481388/0979986969

በውኑ ይህ ቤት ፈርሶ ሳለ እንናተ ራሳችሁ
1.1K views19:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-01 23:16:59 Account no(ሂ/ቁጥር)-1000199224054
Commercial Bank of Ethiopia(ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)

ለበለጠ መረጃ የገዳሙ ኮሚቴ!#0911190212/0911481388/0979986969

በውኑ ይህ ቤት ፈርሶ ሳለ እንናተ ራሳችሁ
በተሸለመው ቤቶቻችሁ ለመኖር ጊዜው ነውን?
ትን.ሐጌ 1፥4
-ፃዲቅን በፃዲቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን በረከት
ይወስዳል። ማቴ 10፥41
-እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል። ማቴ 10፥40
- እውነት እላችኋለው በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን
ስራ እሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህ የሚበልጥ ያደርጋል።
ዮሐ 9፥12
-የአለም ብርሃን ናችሁ!
-ቅዱሳን በአለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን 1ቆሮ6፥2
-የቅዱሳን ጸሎት በሥራዋ እጅግ ታላቅ ኃይል ታደርጋለች።
ያቆ5፥14-19
-ከመረጥኩት ጋር ቃልኪዳኔን አደረግሁ። 88(89)፥3
- እናንተን የሚቀበል እኔ ይቀበላል፡ነብይን በነብይ
ስም የሚቀበል የነብዩን ዋጋ ይወስዳል።ፃድቅንም
በፃድቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን ዋጋ ይወስዳል።
ምንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንድ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ
በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላችኋለሁ
ዋጋው አይጠፋበትም። ማቴ 10፥40-42

ቦታው፦ሰሜን ሸዋ በደብረ ብርሃን መስመር መንዝ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ አርባሃራ መድሃኒዓለም፣ እመጓ ቅድስ ኡራኤል፣ይገም ቅዱስ ሚካኤል፤እሳቷ ጽዬን ማርያም፣ዳስ አባ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና 12ሃዋርያት ገዳም መሄጃ ከአዲስ አበባ 195ኪሜ እንደተጓዙ "መዘዞ ከተማ"እንደደረሱ ከመዘዞ ከተማ የ1ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ ባዕለወልድ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገዳም ስንመለስ የ2የእግር መንገድ።
የገዳሙ ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ!
ለበለጠ መረጃ/# 0911190212/# 0911481388

======= አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like

Telgeram~ቴሌግራም ይቀላቀሉን
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212

ይቀላቀሉን
https://t.me/JOHNNYALEME
https://t.me/JOHNNYALEME
https://t.me/JOHNNYALEME

+++Fb Page~ፌስቡክ ፒጅ ይቀላቀሉን
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme

ይቀላቀሉን https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431

+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME

+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme

+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5

+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/
+++Facebook page
አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ገዳም +Johnny aleme/ዮሐንስ አለመ/

https://www.facebook.com/አናዥጋ-ቅዱስ-እግዚአብሔር-አብ-ገዳም-Johnny-alemeዮሐንስ-አለመ-105994748632235/
1.6K views20:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ