Get Mystery Box with random crypto!

ሀዲያ ሆሳዕና

የቴሌግራም ቻናል አርማ hadiya_hossana_fc_fans_page — ሀዲያ ሆሳዕና
የቴሌግራም ቻናል አርማ hadiya_hossana_fc_fans_page — ሀዲያ ሆሳዕና
የሰርጥ አድራሻ: @hadiya_hossana_fc_fans_page
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 469
የሰርጥ መግለጫ

ሀዲያ ሆሳዕና !
________________________________
👉 | የሀገር ውስጥ ስፖርታዊ መረጃዎች
👉 | የውጪ ሀገር ስፖርታዊ መረጃዎች
👉 | የቀጥታ ጨዋታዎች ውጤት
👉 | ስፖርታዊ ታሪኮች
👉 | ትንተናዎች
______________
ለማስታወቂያ እና አስተያየት
@mesfin_admasu
2015 ዓ.ም | ሀዳያ ሆሳዕና

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-04 22:25:55
ባለ ድሎቹ አዲስ አበባ ሲገቡ አቀባበል ተደርጎላቸዋል


በቻን ማጣርያ የሩዋንዳ አቻውን አሸንፎ ለአልጄርያው የቻን ውድድር ማለፉን ያረጋገጠው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ምሽት 2፡30 ላይ አዲስ አበባ በሰላም ደርሷል።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ፣ ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳኛቸው ንገሩ ፣ ዋና ፀሐፊ አቶ ባሕሩ ጥላሁን ፣ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ ሸረፋ ደለቾ እና አቶ ሙራድ አብዲ ፣ የቀድሞ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ አበበ ገላጋይ እና የፅሕፈት ቤት ሰራተኞች ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፍያ ተገኝተው ቡድናችንን የአበባ ጉንጉን በማበርከት ተቀብለዋል።
172 views19:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-04 22:04:05
° ቃልአብ ውብሸት

ተስፈኛው ወጣት ቃለአብ ውብሸት ከሀዲያ ሆሳዕና ጋርየሚያቆየውን የሁለት ዓመት ኮንትራት ውል አራዝሟል !

#ወጣቱ_ጀብደኛ
#ሀዲያ_ሆሳዕና
163 views19:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-04 20:59:57
ቀያይ ሴጣኖቹ መድፈኞቹን ረተዋል!

በስድስተኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ተጠባቂ መርሐ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ 3 ለ 1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የአርሰናልን #ያለመሸነፍ ጉዞ ገተዋል።

√ ማርከስ ራሽፎርድ ( 2X ) እንዲሁም አዲሱ ፈራሚ አንቶኒ የቀያይ ሴጣኖቹን የማሸነፊያ ግቦች ከመረብ አሳርፈዋል።

√ ቡካዮ ሳካ የመድፈኞቹን ብቸኛ እና አቻ ያደረገች ግብ ማስቆጠር ችሎ ነበር።

√ ቡካዮ ሳካ በዘንድሮው የውድድር ዓመት በሊጉ የመጀመሪያ ግቡን ማስቆጠር ችሏል።

√ ማርከስ ራሽፎርድ ባለፉት አራት የሊግ ጨዋታዎች ላይ ሶስት ጎል ሲያስቆጥር ሁለት ለግብ የሚሆን ኳስ አመቻችቶ አቀብሏል።

√ አንቶኒ በመጀመሪያ ጨዋታ ግብ ማስቆጠር የቻለ በእድሜ ትንሹ ብራዚላዊ ለመሆን ችሏል።

√ #አርሰናል አሁንም ሊጉን #ሲመሩ ከተከታያቸው ማንችስተር ሲቲ በአንድ ነጥብ በልጠው ይገኛሉ።

√ ተከታታይ ጨዋታዎችን ያሸነፉት ማንችስተር ዩናይትዶች በአስራ ሁለት ነጥብ #አምስተኛ ደረጃን ይዘዋል።

√ በቀጣይ የሊጉ መርሐ ግብር #አርሰናል ከ ኤቨርተን እንዲሁም #ማንችስተር_ዩናይትድ ከ ክሪስታል ፓላስ የሚገናኙ ይሆናል።
173 views17:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-04 19:33:32
󐁧󐁢󐁥󐁮󐁧󐁿6ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ተጠባቂ ጨዋታ

           እረፍት

    ማንችስተር ዩናይትድ 1-0 አርሰናል
#አንቶኒ 35'

ኦልትራፎርድ ስታዲየም
177 views16:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-04 17:35:42
የአርስናል አሰላለፍ
192 views14:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-04 17:33:45
የማን ዩናይትድ አሰላለፍ
189 views14:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-04 16:02:03
ሳድዮ ማኔ ለደጋፊዎቹ !

የባየር ሙኒክ ሴኔጋላዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሳድዮ ማኔ በርከት ያሉ ደቂቃዎችን ከሙኒክ ደጋፊዎች ጋር ማሳለፉ ተገልጿል።

ሳድዮ ማኔ ለሚወዱት እና ለሚያደንቁት ደጋፊዎቹ 105 ደቂቃዎችን የአድናቆት ፊርማውን እና ፎቶዎችን በጋራ በመነሳት ማሳለፉ የሀገሪቱ ታማኝ የመረጃ ምንጮች ይፋ አድርገዋል።

የልምምድ መርሐ ግብሩን ለመከታተል የመጡት ደጋፊዎች ከሌሎች የቡድኑ አባላት ጋር አጠር ያለን ቆይታም ማድረጋቸው ታውቋል።
189 views13:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-04 13:04:10
Derby feeling
207 views10:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-04 10:58:20
Who is win?
220 views07:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-04 09:15:16
የቡድን ዜና አርሰናል

አርሰናል ያለ ሁለት ወሳኝ ተጫዋቾቹ ወደ ሜዳ እንደሚገቡ ይጠበቃል እኚህ ሁለት ተጫዋቾች ዚንቼንኮ እና ቶማስ ፓርቴይ ናቸው ግን ደግሞ ዚንቼንኮ ከቡዱኑ ጋር አብሮ እንደተጓዘ ተነግሯል ።

አሮን ራምስዴል እና ማርቲን ኦዴጋርድ ለጨዋታው ብቁ ስለመሆናቸው በባለሙያ ይታያሉ እንደ ምክንያት የተነሳው ጉዳይ ሁለቱም ተጫዋቾች አስቶንቪላን ባሸነፉበት ጨዋታ ጉዳት አጋጥሟቸዋል ። 

ሌላው የግራ መስመር ተመላላሹ  ኦሌክሳንደር ዚንቼንኮ በጨዋታው የመሰለፉ ነገር አጠራጣሪ ነው ጉልበቱ ላይ ያጋጠመው ጉዳት ካለፉት ሁለት ጨዋታዎች ውጪ አድርጎታል ። 

በጉዳት ምክንያን የማይሰለፉ የአርሰናል ተጫዋቾች

ኔልሰን
ፓርቴይ
ኤልኔኒ

አጠራጣሪ የሆኑት

ኦዴጋርድ
ራምስዴል
ዚንቼንኮ
213 views06:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ