የቡድን ዜና አርሰናል አርሰናል ያለ ሁለት ወሳኝ ተጫዋቾቹ ወደ ሜዳ እንደሚገቡ ይጠበቃል እኚህ ሁለት ተጫዋቾች ዚንቼንኮ እና ቶማስ ፓርቴይ ናቸው ግን ደግሞ ዚንቼንኮ ከቡዱኑ ጋር አብሮ እንደተጓዘ ተነግሯል ። አሮን ራምስዴል እና ማርቲን ኦዴጋርድ ለጨዋታው ብቁ ስለመሆናቸው በባለሙያ ይታያሉ እንደ ምክንያት የተነሳው ጉዳይ ሁለቱም ተጫዋቾች አስቶንቪላን ባሸነፉበት ጨዋታ ጉዳት አጋጥሟቸዋል ። ሌላው የግራ መስመር ተመላላሹ ኦሌክሳንደር ዚንቼንኮ በጨዋታው የመሰለፉ ነገር አጠራጣሪ ነው ጉልበቱ ላይ ያጋጠመው ጉዳት ካለፉት ሁለት ጨዋታዎች ውጪ አድርጎታል ። በጉዳት ምክንያን የማይሰለፉ የአርሰናል ተጫዋቾች ኔልሰን ፓርቴይ ኤልኔኒ አጠራጣሪ የሆኑት ኦዴጋርድ ራምስዴል ዚንቼንኮ 213 views06:15