Get Mystery Box with random crypto!

የአል ሂላል ጥያቄ ውድቅ ሆኑዋል... ኢትዮጵያ ውስጥ ጦርነት ስላለ ባህርዳር መጫወታችን ቀርቶ በ | ሀዲያ ሆሳዕና

የአል ሂላል ጥያቄ ውድቅ ሆኑዋል...

ኢትዮጵያ ውስጥ ጦርነት ስላለ ባህርዳር መጫወታችን ቀርቶ በሌላ ሀገር ልንጫወት ይገባል ብለው ለካፍ ጥያቄ አቅርበው የነበሩት ኣልሂላሎች ጥያቄያቸው ውድቅ ሆኑዋል። እዛው ተጫወቱ ተብለዋል። ይህን መልስ ያገኙት ሂላሎች .. የፊታችን ሀሙስ ባህርዳር ሊደርሱ ቀን ቆርጠዋል። ጨዋታው በባህርዳር እንደሚካሄድም ተረጋግጧል።[ኤርሚያስ በላይነህ]