የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ግብይት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
31.27K
የሰርጥ መግለጫ
Gojo Bridge Housing - ጎጆ ብሪጅ ሀውሲንግ
#gojobridge #ጎጆ #ጎጆሀውስ #gojoapartmenent #ጎጆሮስካ
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4
2022-11-21 10:41:15
ውድ የጎጆ ብሪጅ ሀውሲንግ ሮስካ ሎካል ታዛቢ እና ተቆጣጣሪ አባላት፣
ትላንት ህዳር 11 ቀን 2015 ዓ.ም በተሰጣችሁ የስም ዝርዝር መሰረት እየደወላችሁ የምትጠይቁት ነገሮች የሚከተሉት ናቸው:: የተሰጣችሁ ዝርዝር ላይ አስፈርማችሁ እስከ ሀሙስ ህዳር 15 ቀን 2015 ዓ.ም ሀያ ሁለት የሚገኘው አዲሱ ቢሮዋችን በመምጣት እንድታስረክቡ እናሳስባለን።
1.ደረሰኝ ይዘው ሲመጡ ከቅድመ ክፍያ ውጪ በየወሩ የተከፈለውን ወርሀዊ ክፍያ (2,000ብር) የባንክ ደረሰኝ ኮፒ ይዘው እንዲመጡ።
2. የተመዝጋቢው ወይም የተወካይ የመታወቂያ ኮፒ ይዘው እንዲመጡ።
3. የስም ወይም የስልክ ማስተካከያ ካለ መፍትሄ በሚለው ቦታ ላይ አስተካክለው ይዘው እንዲመጡ።
መረጃውን ይዛችሁ የምትመጡበት አድራሻ፣
22 ጎላጎል ህንፃ ፊት ለፊት ትራፊክ ፅህፈት ቤት ጀርባ (ወደ ድንበሯ መሄጃ የመጀመሪያ የግራ መታጠፊያ 50 ሜትር ገባ ብሎ ያለው ህንፃ ሁለተኛ ፎቅ የሚገኘው ቢሮ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ።
T.me/gojobh
34.4K views07:41
2022-10-22 13:54:38
57.5K views10:54
2022-10-21 19:34:21
53.6K views16:34
2022-10-21 19:31:57
ውድ የጎጆ ብሪጅ ቤተሰቦች፣
የድርጅታችን ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ናደው ጌታሁን ከ በእራንድ አምባሳደራችን አርቲስት ሚካኤል ታምሬ ጋር በመሆን አባይ ቲቪ ሰከላ ሾው ላይ ያደረጉትን ቆይታ እንድትመለከቱ እንጋብዛለን።
ለበለጠ መረጃ
0948059617
0983861212
በተጨማሪ በቴሌግራም አድራሻችን https://t.me/gojobh ወይም @Gmarktradingplc ሊያገኙን ይችላሉ።
47.6K views16:31
2022-10-19 18:08:25
ውድ የጎጆ ሮስካ ሎካል ተመዝጋቢ አባላት፣
ተራዝሞ የነበረውን የመጀመሪያውን ዙር እጣ የምናወጣበት ቀን እየተቃረበ ስለመጣ ለመርሀ ግብሩ ይረዳ ዘንድ ከታች የተብራራውን መስፈርት የምታሟሉ በሙሉ የሚከተለውን ሊንክ/ማስፈንጠሪያ በመጫን በተዘጋጀው የጉግል ፎርም ላይ መመዝገብ ትችላላችሁ:: የሚፈለገው ቁጥር እንደሞላ ፎርሙ የሚዘጋ ይሆናል።
https://forms.gle/rueAYvNXUfQ9heYx7
ለበለጠ መረጃ
0948059617
0983861212
በተጨማሪ በቴሌግራም አድራሻችን https://t.me/gojobh ወይም @Gmarktradingplc ሊያገኙን ይችላሉ።
45.6K views15:08
2022-10-19 09:52:35
ውድ የጎጆ ሮስካ ሎካል የመጀመሪያ ዙር ተመዝጋቢዎች፣
ምዝገባ አካሂዳችሁ ውል ያልፈፀማችሁ አባላት በሰጠነው ተጨማሪ ጊዜያት ውል ስትፈፅሙ እንደነበር ይታወቃል። ከዚህ በኋላ የመጀመሪያው ዙር ውል የማዋዋል ጊዜ ያበቃ በመሆኑ ውል ያልወሰዳችሁ ካላችሁ ሁለተኛው ዙር ውስጥ የምትካተቱ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።
ለበለጠ መረጃ
0948059617
0983861212
በተጨማሪ በቴሌግራም አድራሻችን https://t.me/gojobh ወይም @Gmarktradingplc ሊያገኙን ይችላሉ።
36.7K views06:52
2022-10-14 14:27:12
ለመጀመሪያ ዙር የሮስካ (55,000 ብር)ተመዝጋቢዎች በሙሉ
የጎጆ ሮስካ የመጀመሪያ ዙር ምዝገባ መስከረም 6 ቀን 2015 ዓ.ም መጠናቀቁ ይታወሳል፡፡ በዚሁም መሰረት ተመዝግባችሁ ውል ያልወሰዳችሁ ደንበኞች አገልግሎቱን ለማግኘት የመጨረሻው ቀን ጥቅምት 8 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ አስፈላጊ የሆኑ ዶክመንቶችን በማሟላት አልፎዝ ፕላዛ በሚገኘው ቢሯችን ተገኝታችሁ ውል እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡
ለበለጠ መረጃ
0948059617
0983861212
በተጨማሪ በቴሌግራም አድራሻችን https://t.me/gojobh ወይም @Gmarktradingplc ሊያገኙን ይችላሉ።
44.9K viewsedited 11:27