ለመጀመሪያ ዙር የሮስካ (55,000 ብር)ተመዝጋቢዎች በሙሉ የጎጆ ሮስካ የመጀመሪያ ዙር ምዝገባ መስከረም 6 ቀን 2015 ዓ.ም መጠናቀቁ ይታወሳል፡፡ በዚሁም መሰረት ተመዝግባችሁ ውል ያልወሰዳችሁ ደንበኞች አገልግሎቱን ለማግኘት የመጨረሻው ቀን ጥቅምት 8 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ አስፈላጊ የሆኑ ዶክመንቶችን በማሟላት አልፎዝ ፕላዛ በሚገኘው ቢሯችን ተገኝታችሁ ውል እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ 0948059617 0983861212 በተጨማሪ በቴሌግራም አድራሻችን https://t.me/gojobh ወይም @Gmarktradingplc ሊያገኙን ይችላሉ። 44.9K viewsedited 11:27