Get Mystery Box with random crypto!

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

የቴሌግራም ቻናል አርማ fethmedia — ፈትህ አባቦራ መስጂድ
የቴሌግራም ቻናል አርማ fethmedia — ፈትህ አባቦራ መስጂድ
የሰርጥ አድራሻ: @fethmedia
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.07K

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 13

2022-12-22 16:38:11 የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የአማካሪ ቦርድ አቋቋመ

ለኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባላቸው እውቀት እና ልምድ ለአመራሩ የማማከር እና ድጋፍ የሚያደርጉ የአማካሪ ቦርድ ተቋቁሟል::

የቦርዱ አባላት በተለያዩ የሙያ ዘርፍ እና እውቀት ላይ የሚገኙ ሲሆን የመጅሊሱን አመራር በማማከር ትልቅ ስራዎችን ይሰራል ተብሎ ይጠበቃል::

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት የአማካሪዎች ቦርድ አባላት ሙሉ ስም

1.ዑስታዝ ካሚል ሸምሱ
2.ዑስታዝ አህመዲን ጀበል
3.አቶ አህመድ በዳሶ
4.ዑስታዝ አህመድ ሙስጠፋ
5.አቶ አብድልቃድር ማሂ
6.ሐጅ አደም ቢዶሮ
7.ሐጅ ሙሐመድኑር ሐጂ ሳኒ
8.ዑስታዝ ኢብራሂም ሙሉሸዋ
9.ሽህ መሐመድ ሃሚዲን
10.ሸህ መሐመድ ሲራጅ
11.ወሮ አዲስ መሓመድ
12.ወ/ሮ ሰአዳ ኸድር
13.ዶ/ር ሰሚር የሱፍ
14.ወ/ሮ ነቢሃ መሐመድ
15 ዑስታ ፋጡማ መሐመድ
16 ወ/ሮ ራዲያ ስዑድ
17ዶ/ር መሐመድ ሐኪም ናቸው::



https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
79 views13:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 12:11:10
101 views09:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 12:11:00 የጎንደር ከተማ መጅሊስ በአዲስ መልኩ ተዋቀረ


በአማራ ክልል መጅሊስ አመራሮች መሪነት የጎንደር ከተማ መጅሊሥ በአዲስ መልኩ እንዲዋቀር ተደርጓል::

በጎንደር ከተማ በጀሚዓል ከቢር መስጅዳ አዳራሽ "ኢስላማዊ አንድነት ለሀገራዊ አብሮነት" በሚል መሪ ቃል በተካሄደው ጉባኤ የጎንደር ከተማ እስልምና ጉዳዬች ምክር ቤት የሙስሊሞችን አንድነት በሚያስጠብቅ መልኩ ተቋቁሟል::

አዲሱ አመራርም ከከፋፋይ አጀንዳዎች በመራቅ ብዙ የቤት ስራ ለሚጠብቀው የከተማው ህዝበ ሙስሊም የሚመጥን ስራዎችን እንዲሰሩ ይጠበቃል::

የአማራ ክልል መጅሊስ ከሪፎርሙ ቡኃላ በፍጥነት በስሩ ያሉ ዞኖችን እና የከተማ መጅሊሶችን በማዋቀር በህዝበ ሙስሊሙ ዘንድ ተቀባይነትን እና ተወዳጅነትን ያተረፉ ለሙስሊሙ አንድነት የሚጨነቁ አሊሞችን እና አመራሮችን የመሪነቱን ሚና እንዲጫወቱ እያደረገ ይገኛል።


https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
101 views09:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 12:09:27 #ጀነትና ጀሀነም ተወዛገቡ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ تَحَاجَّتِ الْجَنَّةُ، وَالنَّارُ، فَقَالَتِ النَّارُ : أُوثِرْتُ بِالْمُتَكَبِّرِينَ، وَالْمُتَجَبِّرِينَ. وَقَالَتِ الْجَنَّةُ : مَا لِي لَا يَدْخُلُنِي إِلَّا ضُعَفَاءُ النَّاسِ وَسَقَطُهُمْ. قَالَ اللَّهُ تَبَارَكَ وَتَعَالَى لِلْجَنَّةِ : أَنْتِ رَحْمَتِي أَرْحَمُ بِكِ مَنْ أَشَاءُ مِنْ عِبَادِي. وَقَالَ لِلنَّارِ : إِنَّمَا أَنْتِ عَذَابِي أُعَذِّبُ بِكِ مَنْ أَشَاءُ مِنْ عِبَادِي،﴾



“ጀነትና ጀሀነም ተወዛገቡ። ጀሀነም፦ ‘በውስጤ ጠንካራዎቹ እና በኩራት የሚንቦጣረሩ አሉ’ አለች። ጀነት፦ ‘በውስጤ ደካማዎችና ድሃዎች እንጂ ሌላ አይገቡም’ አለች። በዚህ ግዜ የላቀው አላህ ለጀነት እንዲህ አለ፦ ‘አንቺ ጀነት የእኔ ምሕረት ነሽ። በአንቺ አማካኝነት ለምሻው ባሮቼ ምሕረቴን እለግሳለሁ፡፡’ ለጀሀነምም እንዲህ አለ፦ ‘አንቺ ጀሀነም የኔ ቅጣት ነሽ። በአንቺ አማካኝነት የምሻውን ባሮቼን እቀጣለሁ።’ በማለት በመካከላቸው ፍርድ ሰጠ።”


ቡኻሪ ዘግበውታል: 4850



https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
88 views09:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 09:03:36 አንዳንዶች

ሸይኽ ሷሊሀል ፈውዛን ወይም የሆነ እነሱ የሚወዱት ሌላ ሸይኽ የሚሰጠው ፈተዋ በቃ ሁሌም አይነኬ፣ ሁሌም ትክክል፣ በግልጽ ቁርአንና በትክክለኛ ሀዲስ ላይ የተመሰረተ ይመስላቸዋል።

መረጃ ማለት ፈተዋ ማለት አይደለም ወዳጄ።
መረጃ ከተባልክ ሸይኹ ለዚያ ፈተዋቸው ያበቃቸውን ሀዲስ ወይም ቁርአን ወይም ኢጅማዕ ወይም አዋጭ የሆነ ቂያስ ወይም የታዋቂ ሶሃባዎች አስተያየት ነው መጠቀስ ያለበት።

Ahmed siraj



https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
91 viewsedited  06:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 08:54:55 የሆነን ጉዳይ መተው አለብኝ ብሎ የወሰነ
ጉዳዩን ማሰብና ትዝታዎቹን ማሰላሰል አያስፈልግም። ለመራቅ የወሰነበትን ነገር ከማየትና ከመስማት መቆጠብም አለበት።
‏﴿وَلا يَلتَفِت مِنكُم أَحَدٌ} ⁩
ቀልብንም አይንንም ጆሮንም ከጉዳዩ ማራቅ ያስፈልጋል። ካለበለዚያ በታሰበ፣ በታዬና በተሰማ ቁጥር ዳግም ትዝታን ይቀስቅሳል፣ ሊተውት የወሰኑትን ዳግም ማስታወስ ደግሞ ፈተና ነው።

Ahmed siraj



https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
85 views05:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 06:37:27
3 views03:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 06:35:33 "አነስ (ረ.ዐ)እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል:-በነብዩ (ሰ.ዐ.ወ)ዘመን ሁለት ሁለት ወንድማማቾችነበሩ::አንደኛው ከነብዩ (ሰ.ዐ.ወ)ዘንድ (ትምህርትሲቀስም)፥ሌላኛው ደግሞ በስራ ተጠምዶይውላሉ::ሠራተኛው ወንድሙን ከነብዩ (ሰ.ዐ.ወ)ዘንድከሰሰ::ነብዩም (ሰ.ዐ.ወ)"ምናልባት ሪዝቅ"የምታገኘውበርሱ ሰበብ ሊሆን ይችላል"አሉት::ቲርሚዚይ "ሶሒሕ" በሆነ ሰነድ ዘግበውታል:: - ቲርሙዚይ ዘግቦታ"
==========================================
ይህን ሐዲስ ያገኙውት ከ ኢትዮ ቢላል ሃዲስ አፕ ነዉ ።


https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
4 views03:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-21 20:38:01 #ኪታቡ አቂደቱ አህሊ ሱነቲ ወልጀመዓቲ
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #6 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ

https://t.me/fethmedia
60 viewsedited  17:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-21 18:05:52 #ለደረቀ ልብ ፍቱን መድኃኒት!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إنْ أردتَ أنْ يَلينَ قلبُكَ، فأطعِمْ المسكينَ، وامسحْ رأسَ اليتيمِ﴾

“ቀልብህ እንዲለሰልስ ከፈለክ ምስኪኖችን ምግብ መግብ። የየቲሞችን (አባት የሌላቸውን ልጆች) እራስ ዳብስ።”

ሶሂህ አልጃሚዕ: 1410


https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
106 views15:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ