Get Mystery Box with random crypto!

መረጃ//mergaa

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethomergaa — መረጃ//mergaa
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethomergaa — መረጃ//mergaa
የሰርጥ አድራሻ: @ethomergaa
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.11K
የሰርጥ መግለጫ

@ethomergaa
🎩ፈጣን እና ተዐማኒ መረጃ ፣
🎩የአስተሳሰብ ምህዳሮች ፣
🎩የምሁራን እይታዎች እና መጽሐፈቶች ፣
🎩የአለም ሙሉ መረጃ እና የታሪክ ልዩ መዛግብቶች ።
ለማንኛውም መረጃ 👉 @Natiyt
ኢትዮጵያዊ ሆኘ የተወለድኩ ኢትዮጵያዊ ሆኘ ያደኩ ኢትዮጵያዊ ሆኘ መሞት የምፈልግ ኢትዮጵያዊ ነኝ። ኢትዮጵያ በክብር ለዘለአለም ትኑር አሜን !!!
የናንተው ቻናል ነው

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6

2022-08-26 14:35:05
መንግሥት እስከ አሁን ድረስ ለሰላም በሩን ክፍት አድርጎ ቢጠባበቅም ጁንታው ጥቃቱን ቀጥሎበታል።

በመሆኑም የፌዴራል መንግሥት ያለ ቅድመ ሁኔታ ለመነጋገር የገለጸው ዝግጁነት እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ለጁንታው ፀረ ሰላም ዕብሪት ምንጭ የሆኑ ወታደራዊ ዐቅሞችን ዒላማ ያደረገ ርምጃ ይወስዳል። የተመረጡ የጁንታውን ወታደራዊ ዐቅሞችም ይመታል።

ስለሆነም በትግራይ የምትኖሩ ወገኖቻችን በተለይም የጁንታው ወታደራዊ መሣሪያዎች እና ማሠልጠኛዎች ካሉባቸው አካባቢዎች ራሳችሁን እንድታርቁ ይመከራል።
343 viewsmenty (ßoss), 11:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 14:35:05 ባራማ ያልተጠበቀ የድል ወሬ ተሰማ

በራያ ግንባር በራማ በኩል የወገንን ሃይል ለመቁረጥ አስቦ ተሹለክልኮ ወደ ውስጥ ገብቶ የነበረ አንድ ክፍል ጦር የህወሃት ኮማንዶ የእንቁላል ሳንድዊች መደረጉን ከግንባር ያሉ ምንጮቻቸን እየገለጹልን ነው።

ለመሆኑን የውጊያ ታክቲክ ጠበብቶቹ የጁንታ ሰዎች ማታ ውስኪ ላይ አምሽተው የጥንቃቄ መልክት ሳያስተላለፉ ረስተው ይሆን የሚል ጥያቄን አጭሯል። የሚገርመው የኮማንዶው አላማ ተደብቆ ገብቶ ወገንን ከጀርባ መምታት እንደነበረ ቀድሞ መረጃ የደረሳቸው የጀግናው መከላከያ ሰራዊት አመራሮች ሁኔታውን በጥንቃቄ ሲከታተሉ የቆዩ በኋላ ጠላት ወደ ውስጥ አሰልፈው ከርባ በቁረጥ አብዛኛውን የኮማንዶ ሃይል መደምሰሳቸውን ተገልጿል። የቀሩትን ከነ ነፍሳቸው በቁጥጥር ለማዋል በአካባቢው ሰፊ አሰሳ እየተካሄደ እንደሚገኝ ሰምተናል። ኢትዮጵያን የነካ ፤ በእሳት የተጫተ መሆኑን በተግባር እየታየ ነው፤
340 viewsmenty (ßoss), 11:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 14:35:04
በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ
336 viewsmenty (ßoss), 11:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 14:35:04 ህወሃት የመንከባለል ፖለቲካውን ሊጀምር ነው

መንግስት የሰለም አማራጭ በሚፈልግበት በዚህ ወቅት፣ ለወራት ዕድሜ ድርድር ፈላጊ መስሎ ለመታየት ጥረት ሲያደርግ ከርሞ ህወሃት ነሐሴ 18 ጦርነትን ጀምሮል። በአዲስ አመት ዋዜማ ህዝብ የሰላም ተስፋን ያአነገበበትን ጊዜ ጠብቆ ህዝብንም መንግስትንም የሚያናድድ፣ ፍፁም ሀገር ጠልነቱን የሚያረጋግጥ ተግባሩን የሰላም ፀር የሆነው ወያኔ ፈፅሞል።

በድብቅ ሲዘጋጁበት የከረሙበትን ጦርነት ሰበዓዊ ዕርዳት በሚጠይቀው ህዝባቸው ላይ መጀመር ብዙ ዋጋ እንደሚያስከፍል እነዚህ አመራሮች ይጠፋቸዋል ማለት ይከብዳል፤ ዳሩ ግን ለህዝብ ምንም ደንታ ስለማይኖራቸ ጦርነቱን ከመጎሰም አልተቆጠቡም፤ ለእንዲህ ያለ መደንዘዝ የሚወስዱት ሃሺሺ መቼም ሳይጠቅማቸው አይቀርም።
ሰፊ ሽንፈት ሲያጋጥማቸው፣ በምዕራብውያን ጦርነትን ለምን ጀመራቹ የሚል ጫና ሲበዛባቸው ከዚህ በፊት እንዳደረጉት “ተገደን የገባንበት ነው ጀማሪ የኢትዮጵያ መንግስት ነው” የሚል ነጭ ውሸት ማወሻተቸው እንደማይቀር ይታወቃል፤ ዳሩ ህዝቡን ለርዓብ እና ለሞት የሚያጋልጠው ህወሃት ውሸት ማዝነቡን እንደ ሚያኮራ ተግባር ነው የሚቆጥረው።

አሁንም ለጀመረው ጦርነት ነጭ ውሸቱን ይዞ በመንከባለል ዘዴ ምዕራብያንን ለማባበል እንዳሰበ የደረሰን መረጃ ይጠቁማል። እንደ ፈሪ ከጀርባ መውጋት እና ጨለማን ተገን አርጎ ተኩስ መክፈት መገለጫው የሆነው ወያኔ ዛሬ ለፈፀመው ስህተት በሀሰት መከላከያ ሰራዊት ላይ ለማለካክ ቆርጦ ተነስቶል። በሞቅታ ይሆን በዕቅድ በስሜታውነት ይሁን በትልቅ ውሳኔ ብቻ በሻቸው መንገድ የከፈቱትን ጦርነት በኢትዮጵያ መንግስት ለማሰባብ ተዘጋጅተዋል። ጦርነትን የጀመረው በድርድሩ ተስፋ ቆርጦ የመከላካያ ሰራዊት፣ የአማራ ልዩ ኃይል እና ፋኖ የሚል የሀሰት ዲስክሩ ለምዕራብውያን ለማስተጋባት በደብዳቤ እና በመግለጫ ለመጫነቃቅ የትልቅ ትንሽ ፖለቲካኞች ተነስተዋል።
ህወሃት ጦርነቱን መጀመሩን ሳር ቅጠሉ መናገር ቢችሉ ሁሉ መመስከር አያቅተውም፤ እንኳን ሁኔታውችን ማገናዘብ እና ማስታዋል የሚችል የሰው ልጅ ቀርቶ። የኢትዮጵያ መንግስት በድርድሩ ትልቅ ተስፋ እንዳለው እና ብዙ ርቀት እንደተጎዛ በተግባራቹ በቀላሉ ማወቅ ይቻላል፡፡

ይህን የፈጠጠ ውሸታቸው እውነት እንዲመስል ሌት ተቀን የሚደክሙ ተካፋይ ሚዲያዎች መኖራቸው የበለጠ ጉዳዩን ትኩረት እንዲያገኝ ሊያደርግ ይችላል እንጂ ውሸቱን እውነት ሊያስመስለው ሁሉ አይስመስለውም። ለነደዚህ ያለ ፕሮፖጋንዳ የሚሸነፍ የኢትዮጵያ ህዝብም የለም፣ ጦርነቱን ራሳቸው መጀመራቸውን፣ ለሰላም የማይመቹ ስብስቦች እንደሆኑ ከስር መሰረቱ ህዝቡ ጠንቅቆ ያቃል። ምን ቢንከባለሉ፣ ምንም መግለጫ ደብዳቤ ቢያወጡ ውሸት እንደው ውሸት ነው መቼም እውነት ሆኖ አያቅም! መገላጡም አይቀርም፤ ስለዚህ ህወሃቶች ሞኞቹን ፈልጉ የሚታለልላቹ አታገኙም። ይልቅ ቆም ብላቹ፣ ከአንደንዛዥ ዕፅ ሀሳብ ወጥታቹ ሀስቡ።
340 viewsmenty (ßoss), 11:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ