Get Mystery Box with random crypto!

መረጃ//mergaa

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethomergaa — መረጃ//mergaa
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethomergaa — መረጃ//mergaa
የሰርጥ አድራሻ: @ethomergaa
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.11K
የሰርጥ መግለጫ

@ethomergaa
🎩ፈጣን እና ተዐማኒ መረጃ ፣
🎩የአስተሳሰብ ምህዳሮች ፣
🎩የምሁራን እይታዎች እና መጽሐፈቶች ፣
🎩የአለም ሙሉ መረጃ እና የታሪክ ልዩ መዛግብቶች ።
ለማንኛውም መረጃ 👉 @Natiyt
ኢትዮጵያዊ ሆኘ የተወለድኩ ኢትዮጵያዊ ሆኘ ያደኩ ኢትዮጵያዊ ሆኘ መሞት የምፈልግ ኢትዮጵያዊ ነኝ። ኢትዮጵያ በክብር ለዘለአለም ትኑር አሜን !!!
የናንተው ቻናል ነው

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2022-08-29 07:57:27
421 viewsmenty (ßoss), 04:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 07:57:27
400 viewsmenty (ßoss), 04:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 07:57:27
386 viewsmenty (ßoss), 04:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 07:57:27
381 viewsmenty (ßoss), 04:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 20:11:12 መንግስት እንደ ህወሓት ሊሆን አይችልም! መንግስት ሃላፊነት አለበት እንደ ወራሪ ሽብርተኛ አይዋጋም አይወርም! መንግስት መንግስት የተባለው አስተዳደራዊ ሃላፊነትና ግዴታ ስላለበትም ነው ቀሪው አብረን እናያለን!
211 viewsmenty (ßoss), 17:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 20:11:11
የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ !!

አሸባሪው ሕወሐት በአንድ በኩል የተለመደውን የሰው ኃይል ማዕበልን በመጠቀም የቆቦ ከተማ ከውጭ በብዙ አቅጣጫ እያጠቃ ነው።

በሌላ በኩል ደግሞ በከተማ ውስጥ ሠርጎ ገቦችን በማሥረግ የሕዝቡን ደኅንነት አደጋ ውስጥ በሚያስገባ መልኩ የከተማ ውስጥ ውጊያ ለማድረግ የሚያስችል ሁኔታ እየፈጠረ ይገኛል።

የሕዝብን ከፍተኛ ፍጅት ለማስወገድ ሲባል የመከላከያ ኃይል የቆቦ ከተማን በመልቀቅ እና ወደ ኋላ መጥቶ ለመከላከል የሚስችለውን ወታደራዊ ይዞታዎችን ለመያዝ ተገዷል።

አሸባሪው ኃይል የትግራይን ወጣት እየማገደ በሕዝብ ማዕበል ማጥቃቱን ካላቆመ መከላከያ ሕጋዊ ፣ ሞራላዊና ታሪካዊ ግዴታውን ለመወጣት የሚገደድ ይሆናል።

የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፤

ነሃሴ 21 ቀን 2014 ዓም አዲስ አበባ
214 viewsmenty (ßoss), 17:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 15:21:49
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የዓመቱን የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ለክቡር ዶክተር ብጹዕ አቡነ ኤርምያስ እና ለክብር ዶክተር ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ሰጥቷል።

ብጹዕ አቡነ ኤርምያስ በሃይማኖት አባትነታቸው የተማሩትንና ያስተማሩትን በተግባር የሚኖሩ፤ ሰውን በሰውነቱ ብቻ የሚያከብሩ፤ ታላቅ አባት ናቸው።

ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ በአትሌቲክ ዘርፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ለኢትዮጵያ ብሎም ለአፍሪካ ፋና ወጊ አትሌት እና የኢትዮጵያዊነት ተምሳሌት ናቸው።
307 viewsmenty (ßoss), 12:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 15:21:49
299 viewsmenty (ßoss), 12:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 15:21:49 የሸኔ ታጣቂ በአፋር ክልል በከፈተው አዲስ ጥቃት ንጹሐንን እየገደለ መሆኑ ተሰማ!

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሽብርተኝነት የተፈረጀው የሸኔ ታጣቂ ቡድን በአፋር ክልል ቡርቃ ከተማ አዲስ የጥቃት ዘመቻ መጀመሩንና ንጹሐን ሰዎች እየተገደሉ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአዲስ ማለዳ ገልጸዋል።

የአዲስ ማለዳ ምንጮች በገለጹት መሠረት፤ ሸኔ ጥቃቱን የከፈተው ባሳለፍነው ነሐሴ 18/2014 ነው። ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ በርካታ የቡርቃ ከተማ ነዋሪዎች እየተገደሉ ነው ያሉት ምንጮች፤ ‹‹ድሮም ከሕወሓት ጋር ጥብቅ ትስስር አለው። አሁንም ጥቃቱን በተመሳሳይ ጊዜ ከፍተዋል።›› ሲሉ ተናግረዋል።
271 viewsmenty (ßoss), 12:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 15:21:48
የሲዳማ ክልል ምክር ቤት አራት የዞን አደረጃጀትን አፀደቀ!

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው ስድስተኛ ዓመት አንደኛ የስራ ዘመን ሶስተኛ መደበኛ ጉባኤ የዞን አደረጃጀቶችን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።የዞኑ አደረጃጀት ስያሜም ሰሜን ሲዳማ ዞን፣ ማዕከላዊ ሲዳማ ዞን፣ ደቡብ ሲዳማ ዞን እና ምስራቅ ሲዳማ ዞን በሚል እንደሚጠራ ተገልጿል።

የህዝብ አገልግሎት አሰጣጥን ለማሳለጥ የክልሉ መንግስት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ሰርቷል። የህዝብ ፍላጎትን ግምት ውስጥ ባካተተ መልኩ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ውይይት በማድረግና በጥናት አራት ዞን እንዲዋቀር እንደቀረበ ተነግሯል።

በጉባኤው የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲት መስሪያ ቤት የ2014 ዓ.ም ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2015 ዓ.ም ዕቅድ በዋና ኦዲተር ሲንቦ ሽብሩ ቀርቦ ምክር ቤቱ በሙሉ ድምፅ አፅድቆታል ሲል ኢፕድ ዘግቧል።
276 viewsmenty (ßoss), 12:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ