Get Mystery Box with random crypto!

Ethiopian Business Daily

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopianbusinessdaily — Ethiopian Business Daily E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopianbusinessdaily — Ethiopian Business Daily
የሰርጥ አድራሻ: @ethiopianbusinessdaily
ምድቦች: ንግድ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 30.53K
የሰርጥ መግለጫ

Stay ahead of the curve with EBD. We provides daily updates on business news and trends in Ethiopia, perfect for start-ups, entrepreneurs, businessmen, & anyone interested.
Contact us: @EBD_enquiries
Join Discussion Group:
https://t.me/ eq3KEXbX55s1YWQ0

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2023-05-15 16:55:47
Over one billion Birr fuel transactions have been made through Telebirr since the mandatory cashless transaction began two weeks ago.

Via - Fortune
@Ethiopianbusinessdaily
2.7K views13:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-10 09:36:13
Safaricom Ethiopia appoints former Ethiopian ambassador as head of international and regulatory affairs

Safaricom Ethiopia has appointed Henok Teffera, the former ambassador of Ethiopia to France, to replace Matthew Harrison Hervin, who left Safaricom in December 2022, as the head of international affairs and regulatory affairs.

Ambassador Henok will be the second senior leader in the country after Andarge Kabtimer, who is the head of sales and distribution at Safaricom Ethiopia.

Via - linkupbusiness
@Ethiopianbusinessdaily
1.6K views06:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-10 08:11:07
AGY to Produce Table Salt in Semera Industrial Park

AGY, a company that produces table salt, has announced its plans to start manufacturing table salt at Semera Industrial Park. Once AGY reaches full capacity, it is expected that it will create more than 350 job opportunities for citizens.

@Ethiopianbusinessdaily
1.8K views05:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-10 08:10:01
Ethiopian Airlines Launches Flights to Karachi

Ethiopian Airlines resumed flights to Karachi, a significant commercial city in Pakistan. The flight carried a delegation of high-ranking government officials, led by the State Minister of Foreign Affairs, Ambassador Mesganu Arega, who are expected to finalize various agreements and sign Memorandums of Understanding (MoUs) in the tourism and technology sectors between the two countries.

@Ethiopianbusinessdaily
1.7K views05:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-09 17:42:58
Amigos Cooperative Offers Loans up to 200,000 Br for Entrepreneurs Using Salary Collateral

Amigos Savings & Credit Cooperative is offering loans up to 200,000 birr for entrepreneurs using salaries as collateral.

https://shega.co/post/amigos-credit-cooperative-offers-loans-up-to-200000-birr-for-entrepreneurs-using-salary-collateral/

Via - @shegahq
@Ethiopianbusinessdaily
2.1K views14:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-09 15:21:45
New board members were assigned to the Ethiopian Commodity Exchange (ECX) last week, making Kassahun Gofe, state minister for the Ministry of Trade & Regional Integration (MoTRI) the board chairman.

Via - Capital
@Ethiopianbusinessdaily
2.4K views12:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-09 15:18:49
54 Capital FMCG Group of companies, manufacturer of Tena Edible Oils, 555 and Aura Soap & Detergents, and Chef Luca wheat products change its corporate brand to SAMANU.

Via - Capital
@Ethiopianbusinessdaily
2.3K views12:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-07 18:03:35 #Daily_Tips
Kicking Away the Ladder!

አሁን ላይ በኢኮኖሚ ብልጽግና ላይ ደርሰዋል ተብለው የሚገለጹ ሀገራት በማደግ ላይ ባሉበት ወቅት የተቋማትን ነጻነት የሚጠብቁ አልነበሩም! ምክንያቱም በፍጥነት ለማደግ ተቋማትን ከገበያ ጣልቃ ገብነት ለመጠበቅ አስቸጋሪ በመሆኑ ነው፡፡ ነገር ግን አሁን ላይ በኢኮኖሚ ያደጉ ሀገራት በማደግ ላይ ያሉ ድሃ ሀገራት ለማደግ በሚሞኩሩበት ወቅት የተቋማትን ነጻነት ማረጋገጥ አለባችሁ በሚል ጫና ከፈጣን እድገታቸው ለመገደብ ዘወትር ይጥራሉ፡፡

የዛሬ 20 ዓመት በHa-Joon Chang የተጻፈው እና ያደጉ ሀገራት እነሱ ባደጉበት መንገድ ታዳጊ ሀገራት እንዲሄዱ አይፈቅዱም! ያደጉበትን መንገድ ለመከተል የሚፈልጉትን በተለያየ ዘዴ ያከላክላሉ Kicking Away the Ladder "መንሰላሉን ገፍቶ መጣል" ወይም ያደጉበትን ትክክለኛ ሚስጥር ይደብቃሉ ይላል፡፡

አሜሪካ ለማደግ በሄደችባቸው ወቅቶች በገበያ ጣልቃ በመግባት የግሉን ሴክተር ትደግፍ ነበር፤ ጠበቅ ያሉ የኢኮኖሚ ፖሊሲዎችን ትጠቀም ነበር፤ ክልከላዎችን ታደርግ ነበር፤ ወዘተ ነገር ግን አሁን ላይ በማደግ ላይ ያሉ ድሃ ሀገራት ከዓለም ባንክ፤ ከዓለም የገንዘብ ድርጅት እና ከሌሎች ተቋማት ብድር እና እርዳታ ለማግኘት ማሟላት አለባቸው በሚል ያዘጋጀቸውን (Washington Consensus) ማለትም ነጻ ገበያ መፍጠር፤ የገበያ ጣልቃ ገብነትን መቀነስ፤ ሰብአዊ መብት ማክበር፤ ክልከላዎችን ማንሳት፤ ወዘተ ይከበር የሚለው ህጓን ድሮም አሁንም በተገቢ መልኩ በራሷ ሀገር የማይተገበሩትን ታዳጊ ሀገራት ላይ አሳሪ በማድረግ አውጥታለች ይላል፡፡

የሰዎችን ጉልበት ብዝበዛ፤ የተፈጥሮ ሃብቶችን በገፍ መጠቀም፤ የአየር ብክለት፤ የውሃ ብክለት፤ መርዛማ ኬሚካል መጠቀም፤ ደን መጨፍጨፍ፤ ወዘተ ለማደግ ሲሞክሩ አንደልባቸው የተጠቀሙት መንገድ ነበር! ነገር ግን አሁን ላይ ለማደግ የሚሞክሩ ሀገራት እነዚህን ተግባራት እንዲያደርጉ በተለያየ ዘዴ አይፈቅዱም፡፡

በኢንዱስትሪ አብዮት ወቅት እንግሊዝም፤ ጀርመንም፤ አሜሪካም በባሪያ ንግድ የተወሰዱ ሰዎችን እና ህጻናትን ሳይቀር ለምርት ሲጠቀሙ ነበር! ነገር ግን እነሱ ለማደግ ሲሉ ያለፉበትን ይህን አካሄድ አሁን ላይ ለየትኛው ሀገር የሰብሃዊ መብት ጠባቂ ነን በሚል ምክንያት ይህ እንዲሆን አይፈቅዱም!

በ19ኛው ክፍለዘመን የአውሮፓ ሀገራት በተለይ እንግሊዛዊ የሌሎች ሀገራት ዜጎች የፈጠራ መብት እንደራሱ አድርጎ የመጠቀም በህግ መብት ነበራቸው፤ እስከ 20ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ድረስ ምርጫ ለሴቶች በአውሮፓ ሀገራት አይፈቀድም ነበር እንዲሁም ህፃናትን ከጉልበት ስራ የሚጠብቅ ህግ አልነበራቸውም (በወቅቱ በአሜሪካ 50% የሚሆነው የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪ ሰራተኛ እድሜው ከ16ዓመት በታች ነበር!፤ ወዘተ።

ግን በ21ኛው ክፍለ ዘመን አሜሪካ የቻይና ምርቶች የህጻናትን እና እስረኞችን ጉልበት ተጠቅማ ነው የምታመርተው (ሰብዓዊ መብት ረገጠች) ስለዚህ በተመረጡ ቁሶች ላይ ማዕቀብ ሊጣልበት ይገባል የሚል ዛቻ በተደጋጋሚ ታነሳለች (የኢኮኖሚ ተፎካካሪነትን ለመቀነስ ነው!)፡፡

ያደጉ ሀገራት ለሃይል ግብዓት ዩራኒየምን አበልጽገው ከኒዩክሌር ሃይል ይጠቀማሉ (መሳሪያም አድርገው ይታጠቃሉ)! ነገር ግን ታዳጊ ሀገራት የሃይል ምርጫቸውን ኒዩክሌር ለማድረግ ቢያስቡ ጫናው ከባድ ነው (ኢራን እና ሰሜን ኮርያ ተመሳሳይ ጫና ውስጥ ናቸው)፡፡ በምድር ላይ የመጀመሪያውንም ሆነ የመጨረሻውን አቶሚክ ቦምብ ጃፓን ላይ የሞከረችው ሀገር አሜሪካ ብቻ ነች፡፡

በዚህ ወቅት ለማደግ እየሞከሩ ያሉ ድሃ ሀገራት አሁን ላይ ያደጉ ሀገራት ለማደግ ይሞክሩ በነበረበት ወቅት ከነበራቸው የተሻለ ተቋማዊ አደረጃጀት አላቸው! ነገር ግን የበለፀጉ ሀገራት ለማደግ ሲሉ ማንኛውንም ጤናማ ያልሆነ አካሄድ ሞክረዋል (በወቅቱ ቁጥጥር ያደርግባቸው የነበረ አካል አልነበረም) ድሃ ሀገራት በዚህ ፍትሃዊነት በጎደለው ቁጥጥር በበዛበት ጊዜ እንደምንም ብሎ ማደግን እንዴት ያሳኩታል?

Via - The Ethiopian Economist View
@Ethiopianbusinessdaily
2.7K views15:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-07 17:53:11
በባንኮችና በማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት እስከ 200 ሺሕ ብር ተቀማጭ ላላቸው የመድን ሽፋን ሊሰጥ ነው ተባለ።

በባንኮችና በማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ገንዘብ አስቀማጮች ዋስትና ለመስጠት በቅርቡ የተቋቋመው የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ፣ እስከ 200 ሺሕ ብር ተቀማጭ ገንዘብ ላላቸው ዋስትና እንደሚሰጥ አሳውቋል፡፡

ለዚህም ባንኮችና የማክሮ ፋይናንስ ተቋማት በየዓመቱ ከተቀማጭ ገንዘባቸው 0.2 በመቶ ለፈንዱ ገቢ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ተብሏል፡፡

የመድን ሽፋኑ መጠን እስከ 200 ሺሕ ብር ለሚሆነው ተቀማጭ ገንዘብ የዋስትና ሽፋኑ እንዲሰጥ የተወሰነው፣ 96 በመቶ ያህል አስቀማጮች የተቀማጭ ገንዘባቸው መጠን የተጠቀሰውን ያህል ስለሆነ ነው ተብሏል፡፡

Via - Reporter
@Ethiopianbusinessdaily
2.9K views14:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-06 08:55:49
Ethiopia to Grant Licenses to Three to Five Foreign Banks

In line with its earlier decision to open up the financial services sector to foreign competition, Ethiopia has announced plans to grant licenses to three to five foreign banks within the next five years. This move will allow foreign banks to buy shares from local banks or operate by opening their own branches in the country.

@Ethiopianbusinessdaily
3.4K viewsedited  05:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ