የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
14.79K
የሰርጥ መግለጫ
🍵ስለ ኢትዮጲያ ቡና የሚወጡ ወቅታዊና ትክክለኛ የክለቡ መረጃዎች አዚህ ያገኛሉ!
➪የዝዉዉር ዜና
☞የአሰልጣኞች አስተያየት
➪ጎሎች እና ቪዲዮዎች
☞የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
➪ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት ከየስታድየሙ !
➡መወያያ ግሩፓችን @Ethiopia_coffee_Sc
📩ሀሳብ ወይም አስተያየት ካሎት
በዚህ 👉 @EthiopianCoffeeScBot ✍
BOT ማድረስ ይችላሉ!
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 65
2022-09-06 18:21:25
ማሚሎዲ ሰንዳውስ ክለብ በነገው እለት በኔልሰን ማንዴላ ቤይ ስታዲየም ወሳኝ ጨዋታውን ሲያደርግ የአቡበከር ናስርን ፎቶ ለነገው ጨዋታ የፊት ገፅ አድርገው ተጠቅመውበታል።
@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc
351 views15:21
2022-09-06 14:36:58
ስድስተኛው ዙር የኢትዮጵያ ቡና ቤተሰቦች ዓመታዊ ሩጫ መስከረም 29/2015 ዓ.ም እንደሚካሄድ ቀነ ቀጠሮ የተያዘለት መሆኑ ይታወሳል፡፡
የምዝገባ ሂደቱም ከነሐሴ 1–30/2014 ዓ.ም ድረስ በቡና ባንክ፣ በክለቡ ጽ/ቤት በደጋፊ ማህበር ጽ/ቤትና በተለያዩ አካባቢዎች በሚገኙ የደጋፊ አስተባባሪዎች ሲካሄድ ቆይቷል፡፡
በዚህም በወቅቱ ለተመዘገቡ ደጋፊዎቻችን ያለንን ክብርና ምስጋና በዚህ አጋጣሚ እየገለፅን፣ በተለያየ ምክንያት (ከበዓል ጋር ተያይዞ እንዲሁም የትምህርት ቤት ምዝገባ መኖሩን ተከትሎና በሌሎችም ምክንያት) ምዝገባው እንዲራዘም ደጋፊዎቻችን በተደጋጋሚ ጠይቀውናል፡፡
የክለቡ ፅ/ቤትና የደጋፊ ማህበር አመራሮች ነሐሴ 30/2014 ዓ.ም ከደጋፊ አስተባባሪዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ምዝገባው መራዘም እንዳለበት ተስማምተዋል፡፡
በመሆኑም በዕቅድ የያዝነው ቁጥር ላይ ለመድረስና ደጋፊዎቻችን ተደራሽ ለማድረግ እስከ መስከረም 20/2015 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን እየገለፅን፣ ከዚህ ቀን በኋላ ግን ምንም ዓይነት ምዝገባ የማይካሄድ መሆኑን አጥብቀን እንገልፃለን፡፡
@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc
1.4K views11:36
2022-09-05 21:26:20
መወያያ ግሩፓችን ያልተቀላቀላችሁ የቡንዬ ቤተሰብ ተቀላቀሉ
https://t.me/+G23St9-450k1Njg0
2.4K views18:26
2022-09-05 20:02:33
ከታሪክ ማህደር 1992 አልትሜትስ ሞተር ከውጪ በትዛዝ ለበርካታ ደጋፊ ባለቤት ለሆነው
ኢትዮጲያ ቡና በትዛዝ ያስመጣው ማልያ በምርቃት ላይ..... !
...በምስሉ ላይ የሚስማር ተራው ድምቀት ካቻፓ ፈርጣማው አጥቂ ሁሴን ሰማን የግራና የቀኝ ክንፍ አጥቂው ካሊድ መሀመድ ይታያሉ!! ይህ ማልያ ቡና ከለበሳቸው እጅግ ጥራቱን የጠበቀ ተወዳዳሪ የሌለው ማልያ ነበር!
በደረቱ ላይም የእንግሊዙ
ላንድ ሮቨር እና የጀርመኑ ቢኤም ደብሊው መኪኖች እስፖንሰርነት ይታያሉ!!
በዚ ማልያ 1992 ላይ የአፍሪካን ሀያሉን የግብፁን ዛማሊክን በድርሶ መልስ እኩል 2ለ1 ውጤት በመለያ ምት ቡና ከውድድሩ መውጣቱ የሚታወስ ነው!!
@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc
3.0K views17:02
2022-09-05 08:56:42
አለም ላይ ያሉ ደስታዎች ሁሉም ቡንዬ ጋር አለ!
ማልያውን በመልበስክ ብቻ ደስተኛ ትሆናለክ!
#መልካም_ቀን !!!
@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc
3.3K viewsedited 05:56
2022-09-04 10:07:29
ቡናማዎቹ ጠንካራ ልምምዳቸውን እያደረጉ ይገኛል!
ከልምምዳቸው የተወሰደ !
@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc
1.8K viewsedited 07:07
2022-09-04 08:41:41
ተናፋቂው ቀናችን እየደረሰ ነው !
ትኬት ቆርጠዋል!
መስከረም 29 ዝግጁ!
@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc
2.1K views05:41
2022-09-03 18:42:12
እንኳን ደስ አለን!
ዋልያዎቹ ለቻን አፍሪካ ዋንጫ አልፈዋል !
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከስድስት ዓመታት ቆይታ በኋላ ለቻን የአፍሪካ ዋንጫ ለሶስተኛ ጊዜ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
ከሩዋንዳ አቻቸው ጋር የመጨረሻ የማጣርያ ጨዋታቸውን ያደርጉት ዋልያዎቹ በዳዋ ሆቴሳ ብቸኛ ግብ 1ለ0 በማሸነፍ ማለፋቸው ተረጋግጧል።
የሀገር ውስጥ ተጫዋቾች ብቻ የሚሳተፉበት የቻን ውድድር በአልጄርያ አስተናጋጅነት ከጥር 5-27/2015 ዓ.ም የሚካሄድ ይሆናል።
@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc
3.2K viewsedited 15:42
2022-09-03 11:14:04
አቡኪ 10ሯ!
መልካም ቀን ቡናውያን!
@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc
835 views08:14
2022-09-03 09:20:55
የጨዋታ ቀን!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለቻን የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የመጨረሻ የማጣርያ ጨዋታውን ዛሬ ከሩዋንዳ አቻቸው ጋር ያደርጋሉ።
ዋልያው በጨዋታው በድምር ውጤት ድል ከቀናው ለአልጄርያ የቻን አፍሪካ ዋንጫ ማለፋቸውን የሚያረጋግጡ ይሆናል።
ኢትዮጲያ ከ ሩዋንዳ
10:00
ስታድ ሁዬ ስታዲየም
ሁለቱ ሀገራት ከሳምንት በፊት በታንዛኒያ ባደረጉት የመጀመሪያ ጨዋታ ያለ ምንም ግብ በአቻ ውጤት ማጠናቀቃቸው ይታወሳል።
ድል ያለ ድል ለዋልያዎቹ!
@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc
1.5K views06:20