Get Mystery Box with random crypto!

ያሬዳውያን

የቴሌግራም ቻናል አርማ eotcmahlet — ያሬዳውያን
የቴሌግራም ቻናል አርማ eotcmahlet — ያሬዳውያን
የሰርጥ አድራሻ: @eotcmahlet
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 43.48K
የሰርጥ መግለጫ

የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማህሌት ፤ #ወረብ ከ7 ቀናት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው
#ሁሉም_ነገር_ስለ_ማህሌት
ማህሌታውያን ቻናሉን share ያርጉ
ጥያቄ አስተያየት በግሩፓችን ይላኩ 🙏
እናመሰግናለን

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 26

2023-01-07 14:19:33 የጥር 4 ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ነገ ይጠብቁን
1.6K viewsŴeirdò, edited  11:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-07 14:18:39 መልካም በዓል
1.7K viewsŴeirdò, 11:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-07 14:18:23
1.7K viewsŴeirdò, 11:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-07 14:18:23 @Memhir_sirak
1.7K viewsŴeirdò, 11:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-06 17:34:46 እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ አደረሰን

ዛሬ የሚቆመውን ማህሌት የምትቆሙ ያሬዳውያን መልካም አገልግሎት ይሁንላችሁ

ከ @EOTCmahlet Admins
3.1K viewsŴeirdò, 14:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-06 17:23:13 ታህሳስ 29
ዘነግህ
ምስባክ፦71፡10
ነገሥተ ተርሴስ ወደሰያት አምኃ ያበውዑ፤
ነገሥተ ሳባ ወዐረብ ጋዳ ያመጽኡ፤
ወይሰግዱ ሎቱ ኵሎሙ ነገሥተ ምድር፡፡
ወንጌል፦ማቴ.1፡18-ፍ.ም
#ዘቅዳሴ
መልእክታት -ገላት.4፡1-12
                 -1 ዮሐ.4፡9-ፍ.ም
                 -ግብ ሐዋ.13፡16-22
ምስባክ፦71፡15
የሐዩ ወይሁብዎ እምወርቀ ዓረብ፤
ወዘልፈ ይጼልዩ በእንቲአሁ፤
ወኵሎ አሚረ ይድኅርዎ።
ወንጌል፦ማቴ.2፡1-21
ቅዳሴ፦ጎርጎርዮስ ካልእ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
3.2K viewsŴeirdò, 14:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-06 17:21:57
ሥርዓተ ማኅሌት ዘልደት

የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ "ሥርዓተ ነግሥ"
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለአጻብኢክሙ እለ እምአጽፋር ኢይትሌለዩ፤ ለቤትክሙ ሥላሴ ዘኢየኃልቅ ንዋዩ፤ አመ አብዓልክሙ ሰብአ ድኅረ አንደዩ ጌጋዩ፤ ዘኢርእዩ እምቅድመ ዮም መላእክተ ሰማይ ርእዩ፤ ወአግብርተ ሰብእ መላእክት ተሰምዩ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ርእይዎ ኖሎት አእኮትዎ መላእክት፤ ለዘተወልደ እማርያም እምቅድስት ድንግል፤ ዮም ሰማያዊ በጎል ሰከበ።
@EOTCmahlet
ወረብ
'ርእይዎ ኖሎት'/፪/ አእኮትዎ መላእክት/፪/
ዮም ሰማያዊ በጎል ሰከበ ለዘተወልደ እምቅድስት ድንግል/፪/
@EOTCmahlet
ዘጣእሙ፦
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
መሠረታቲሃ ውስተ አድባር ቅዱሳን፤ ወብእሲ ተወልደ በውስቴታ።
@EOTCmahlet
ነግሥ
ሰላም ለልደትከ ኦ አማኑኤል፤ ዘቀዳሚ ወዘደኃሪ ብሉየ መዋዕል፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአብ ቃል፤ እፎ እፎ አግመረተከ ድንግል፤ ወእፎ እንዘ አምላክ ሰከብከ በጎል።
@EOTCmahlet
ዚቅ
በጎል ሰከበ በአጽርቅት ተጠብለለ፤ ውስተ ማኅጸነ ድንግል ኃደረ፤ እፎ ተሴሰየ ሀሊበ ከመ ሕፃናት።
@EOTCmahlet
ወረብ
በጎል ሰከበ በአጽርቅት ተጠብለለ ኃደረ ማኅጸነ ድንግል/፪/
እፎ 'ተሴሰየ'/፪/ ሀሊበ ከመ ሕፃናት ተሴሰየ/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ኢየሱስ
ሰላም ለዝክረ ስምከ ስመ መሐላ ዘኢይሔሱ፤ ዘአንበረ ቅድመ እግዚአብሔር በአትሮንሱ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ለዳዊት ባሕርየ ከርሱ፤ አክሊለ ስምከ እንዘ ይትቄጸል በርእሱ፤ አህጉረ ፀር ወረሰ ኢያሱ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ ንሰብከ ወልደ እምዘርዓ ዳዊት ዘመጽአ፤ ወተወልደ በሥጋ ሰብእ፤ እንዘ ኢየዓርቅ እመንበረ ስብሐቲሁ፣ ውስተ ማኅፀነ ድንግል ኀደረ ሥጋ ኮነ ወተወልደ፤ ትጉኃን የአምኑ ልደቶ፤ ወሱራፌል ይቀውሙ ዓውዶ፤ መጽአ ይቤዝወነ ውስተ ዓለም የሀበነ ሰላመ፤ ጋዳ ያበውዑ ቁርባነ።
@EOTCmahlet
ወረብ
'ውስተ ማኅጸነ ድንግል ኃደረ'/፪/ ሥጋ ኮነ/፪/
ወተወልደ በሥጋ ሰብእ ሥጋ ሰብእ በሥጋ ሰብእ/፪/
@EOTCmahlet
ዘበአታ፦
ወልድ ተወልደ መድኃኒነ ፤ጥዩቀ እምዘርዓ ዳዊት፤ በቤተልሔም ዘይሁዳ
@EOTCmahlet
ወረብ፦
ወልድ ተወልደ መድኃኒነ ጥዩቀ ወልድ ተወልደ
እምዘርዓ ዳዊት ቤተልሔም በቤተልሔም

@EOTCmahlet
መልክአ ኢየሱስ
ሰላም ለአጽፋረ እዴከ ዘኅበሪሆን ፀዓዳ፤ በምገባር ወግእዝ እለ ይትዋሐዳ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስፍና አባሉ ለይሁዳ፤ ለመንግሥትከ ሰፋኒት እንዘ ይትመሐለሉ ዓውዳ፤ ሰብአ ሰገል አወፈዩ ጋዳ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
አንፈርዓጹ ሰብአ ሰገል፤ አምኃሆሙ አምጽኡ መድምመ፤ ረኪቦሙ ሕፃነ ዘተወልደ ለነ።
@EOTCmahlet
ወረብ
አንፈርዓጹ ሰብአ ሰገል/፬/
አምኃሁ አምጽኡ መድምመ/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ኢየሱስ
እምኲሉ ይኄይስ በሥላሴከ ተአምኖ፤ ወበወላዲትከ ተማኅፅኖ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ እምቤተ መንግሥት ወተክህኖ፤ ተሰብኦትከ እመቦ ዘያስተሐቅር መኒኖ፤ ያንኮርኲር ታሕት ደይን ግዱፈ ከዊኖ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወካዕበ ተማኅፀነ በማርያም እምከ፤ እንተ ይእቲ እግዝእትነ፤ ወትምክሕተ ዘመድነ በወሊዶተ ዚአከ።
@EOTCmahlet
ወረብ
'ትምክሕተ ዘመድነ'/፪/ በወሊዶተ ዚአከ/፪/
ይእቲ 'እግዝእትነ'/፪/ ማርያም ድንግል/፪/
@EOTCmahlet
ማኅሌተ ጽጌ
ኦ ዝ መንክር በዘዚአኪ አምሳል፤ ኮከበ ትንቢት ዘቦቱ መልክአ ሕፃን ሥዑል፤ ሠረቀ ያርኢ ተአምረኪ ድንግል፤ ወመርሖሙ ለሰብአ ሰገል እምርሑቅ ደወል፤ ጽጌኪ ኀበ ሀሎ ይሰክብ በጎል።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወኖሎት በቤተ ልሔም፤ አንከሩ እምዘርእዩ ወሰምዑ፤ ሰብአ ሰገል ርእዮሙ ኮከበ፤ መጽኡ እምርኁቅ ብሔር፤ ከመ ይስግዱ ለወልድኪ ወይግነዩ ለኪ።
@EOTCmahlet
ወረብ
በኮከብ መጽኡ ሰብአ ሰገል/፪/
ይስግዱ ለአማኑኤል ይስግዱ/፪/
@EOTCmahlet
አንገርጋሪ
ዮም ፍሥሐ ኮነ በእንተ ልደቱ ለክርስቶስ፤ እምቅድስት ድንግል፤ ውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ፤ ዘሎቱ ሰብአ ሰገል ሰገዱ ሎቱ፤ አማን፤ መንክር ስብሐተ ልደቱ።
@EOTCmahlet
አመላለስ
'አማን በአማን'/፪/ መንክር 'አማን በአማን'/፪//፩/
መንክር ስብሐተ ልደቱ/፬/
@EOTCmahlet
ወረብ
ዮም ፍሥሐ ኮነ በእንተ ልደቱ ለክርስቶስ/፪/
እምቅድስት 'ድንግል'/፪/ ውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ/፪/
@EOTCmahlet
እስመ ለዓለም
ተወልደ ኢየሱስ በቤተ ልሔም ዘይሁዳ፤ አዋልደ ጢሮስ አሜሃ ይሰግዳ፤ ሰብአ ሰገል አምጽኡ ሎቱ ጋዳ፤ ወይትኃሠያ አዋልደ ይሁዳ።

አመላለስ፦
ሰብአ ሰገል አምጽኡ ሎቱ ጋዳ፤[፪]
ወይትኃሠያ አዋልደ ይሁዳ።[፬]
@EOTCmahlet
ወረብ
ተወልደ ኢየሱስ 'በቤተ ልሔም'/፪/ ዘይሁዳ በቤተ ልሔም/፪/
አዋልደ ጢሮስ 'አሜሃ ይሰግዳ'/፪/ በቤተ ልሔም/፪/
@EOTCmahlet
ዕዝል
በጎል ሰከበ በአጽርቅት ተጠብለለ፤ ውስተ ማኅጸነ ድንግል ኃደረ፤ ዮም ተወልደ፤ እግዚእ ወመድኅን፤ ቤዛ ኲሉ ዓለም።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ
ቤዛ ኲሉ ዓለም ዮም ተወልደ/፪/
'ቤዛ ኲሉ ዓለም'/፪/ ዮም ተወልደ/፬/
@EOTCmahlet
ሰላም
ተሣሐልከ እግዚኦ ምድረከ ሃሌ ሉያ፤ ንሰብክ ወልደ እምዘርዓ ዳዊት ዘመጽአ፤ ወተወልደ በሥጋ ሰብእ፤ እንዘ ኢየዓርቅ እመንበረ ስብሐቲሁ፤ ውስተ ማኅጸነ ድንግል ኃደረ ሥጋ ኮነ ወተወልደ፤ ትጉሃን የአምኑ ልደቶ፤ ወሱራፌል ይቀውሙ ዓውዶ፤ መጽአ ይቤዝወነ ውስተ ዓለም የሀበነ ሰላመ፤ ጋዳ ያበውዑ ቁርባነ።


@EOTCmahlet                  
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet


      @EOTCmahlet
    #Join & share
3.4K viewsŴeirdò, 14:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-04 22:41:07 አንገርጋሪ
ዮም ፍሥሐ ኮነ በእንተ ልደቱ ለክርስቶስ፤ እምቅድስት ድንግል፤ ውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ፤ ዘሎቱ ሰብአ ሰገል ሰገዱ ሎቱ፤ አማን፤ መንክር ስብሐተ ልደቱ።
1.4K viewsŴeirdò, 19:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-04 13:25:34 @Memhir_sirak
2.5K viewsŴeirdò, 10:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-04 13:24:57 @Memhir_sirak
2.5K viewsŴeirdò, 10:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ