2022-12-29 11:33:22
በሲቪል መማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የተዘጋጁት አራት መመሪያዎች በፍትህ ሚኒስቴር እና በባለስል መስሪያ ቤቱ ድህረ ገጽ ከተለቀቁበት ጊዜ አንስቶ ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡
በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ወጥተው በፍትህ ሚንስቴር ቁጥር የተሰጣቸው መመሪያዎች ፡-
1. ስለ ድርጅቶች መዋሃድ፣ መከፋፈል፣ መለወጥና መፍረስ የወጣ መመሪያ ቁጥር 936/2015
2. የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በገቢ ማስገኛ ስራዎች ላይ የሚሰማሩበትን ሁኔታ ለመወሰኝ የወጣ መመሪያ ቁጥር 937/2015
3. የአገር በቀል ድርጅቶች ምዝገባና አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 938/2015 እንዲሁም
4. የጥቅም ግጭትን ለማስቀረት የወጣ መመሪያ ቁጥር 939/2015 የሚሉት ናቸው፡፡
ሙሉ መመሪያዎቹን በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዌብሳይት፡- www.acso.gov.et
ሕጎች - ACSO
ወይም በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚንስቴር ድህረ ገጽ
ህጎች (eag.gov.et)
ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
429 viewsedited 08:33