2023-03-27 14:55:24
'' ዐልፎ ዐልፎ የጌታ መልአክ ወርዶ ውሃውን በሚያናውጥበት ጊዜ፣ ቀድሞ ወደ መጠመቂያዪቱ የገባ ካደረበት ማንኛውም በሽታ ይፈወስ ነበር...''
ዮሐ 5፣4
እሁድ_መጋቢት_17_በቢሾፍቱ_ደብረዘይት_አጥቢያ_ ግሎሪ_ቻፕል_ ማለዳ_በነበረው_አገልግሎት_
በባርያው ሐዋርያ ይድነቃቸው ሽመልስ አልፎ_ #የእግዚአብሔርን_ቃል_ጥልቅ_ሚስጥር_በመግለጥ_እና_በማስተማር_የቃሉን_ፍቺ_በማብራት_የበሽታን_ቀንበር_በመስበር_እግዚአብሔር_በባሪያው_ተጠቅሞ_አስደናቂ_ተአምራት_ከሆነላቸው_ብዙዎች_መካከል_ጥቂቶቹ_በህይወታቸው_የሆነውን_የህይወት_ለውጥ_ለእግዚአብሔር_ክብር_መስክረዋል_እንዲሁም_የአምልኮ_መስዋት_ለእግዚአብሔር_በማቅረብ_ድንቅ_በሆነ_በእግዚአብሔር_ክብር_በመረስረስ_ተጠናቋል።
#ክብር_ሁሉ_ይህንን_ላደረገ_ለእግዚአብሔር_ይሁን_ተባርካችዋል
#ለተጨማሪ_መረጃ
#09_39_22_42_79
#09_78_45_97_95.
34 views11:55