2023-05-23 13:34:47
#ዛሬ_ማክሰኞ_ግንቦት_15_2015_ዓ_ም
ከ 11:30 ጀምሮ
በዱከም አጥቢያ ዱናማስ ቻፕል ልዩ_የትንቢት_ነፃ የመውጣት_የቃልና የፈውስ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል #በዚህ_ድንቅ_ጊዜ_የእግዚአብሔር_ሰው_ሐዋርያ_ይድነቃቸው_ሽመልስ_የሚያገለግሉን_ሲሆን
#በዚህ_ልዩ_ፕሮግራም_ላይ_በመገኘት_የበረከቱ_እና_የፀጋው_ተካፋይ_ትሆኑ_ዘንድ_ሁላችሁም_ተጋብዛችኋል።
#ክብር_ሁሉ_ለእግዚአብሔር_ይሁን_ተባርካችዋል
#ለተጨማሪ_መረጃ
#09_39_22_42_79
#09_75_11_89_99
46 viewsedited 10:34