የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
60.07K
የሰርጥ መግለጫ
ይህ ይፋዊ የአሕመዲን ጀበል የቴሌግራም ገፅ ነው!
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
0
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 40
2022-11-10 11:02:24
የአንድ ወር ደሞዝ
ጃቢር ኑሩ የሚባል ወንድማችን የኡስታዝ አቡ ሀይደር ተቋም እውን እንዲሆን እኔም የአንድ ወር ደሞዜን እለግሳለው በማለት 41,600 ብር ድጋፍ አድርጓል። አላህ ይቀበለው።
አካውንት ስም = Maqaan akkaawuunti:
SADIK MOHAMMED AHMED
1) የሂጅራ ባንክ አካውንት ቁጥር: Kan baanki hijraa: - 1001162290001
2) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ/Baanki daldala Itiyoopiyaa(COMMERCIAL BANK OF ETHIOPIA): - 1000329226712
3) አቢሲኒያ ባንክ(Baanki Abisiyaa)
83047178
4) አዋሽ ባንክ (Baanki Awaash):
01425212425200
5) ዘምዘም ባንክ 0014688820101
6 ኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ
1011300008645
7 OROMIA INTERNATIONAL BANK
1330004700001
11.0K views08:02
2022-11-09 19:47:24
አላሁ አክበር
212ሺህ ብር
የደቡብ አፍሪካ ጀመዓ ለኡስታዝ አቡ ሀይደር ተቋም የ #212,000(ሁለት መቶ አስራሁለት ሺህ ብር) የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል። እናንተስ?
አካውንት ስም = Maqaan akkaawuunti:
SADIK MOHAMMED AHMED
1) የሂጅራ ባንክ አካውንት ቁጥር: Kan baanki hijraa: - 1001162290001
2) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ/Baanki daldala Itiyoopiyaa(COMMERCIAL BANK OF ETHIOPIA): - 1000329226712
3) አቢሲኒያ ባንክ(Baanki Abisiyaa)
83047178
4) አዋሽ ባንክ (Baanki Awaash):
01425212425200
5) ዘምዘም ባንክ 0014688820101
6 ኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ
1011300008645
7 OROMIA INTERNATIONAL BANK
1330004700001
7.3K views16:47
2022-11-09 10:15:41
9 ሚሊየን 500ሺህ ብር
ለኡስታዝ አቡ ሀይደር ተቋም ምስረታ የተጀመረው የገቢ ማሰባሰብ ተጠናክሮ ቀጥሏል። በርካቶች የተቋም ምስረታው ላይ የአቅማቸውን ድጋፍ በማድረግ አሻራቸውን ማኖር የቻሉ ሲሆን እስካሁን ለመኪና ግዢ ከተሰበሰበው በተጨማሪ 9ሚሊየን 500ሺህ ለተቋም ምስረታው መሰብሰብ ተችሏል። አላሁ አክበር!
የምናዋጣው ገንዘብ "ትንሽ ነው፣ትልቅ ነው" ሳትሉ ሁላችሁም ተቋሙን እውን ለማድረግ ከታች በሚገኘው አካውንት ገቢ እያደረጋችሁ አሻራችሁን አኑሩ።
አካውንት ስም = Maqaan akkaawuunti:
SADIK MOHAMMED AHMED
1) የሂጅራ ባንክ አካውንት ቁጥር: Kan baanki hijraa: - 1001162290001
2) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ/Baanki daldala Itiyoopiyaa(COMMERCIAL BANK OF ETHIOPIA): - 1000329226712
3) አቢሲኒያ ባንክ(Baanki Abisiyaa)
83047178
4) አዋሽ ባንክ (Baanki Awaash):
01425212425200
5) ዘምዘም ባንክ 0014688820101
6 ኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ
1011300008645
7 OROMIA INTERNATIONAL BANK
1330004700001
2.3K views07:15
2022-11-07 19:10:47
ተራዝሟል
ለኡስታዝ አቡ ሀይደር ተቋም ምስረታ የተጀመረው የገቢ ማሰባሰብ ዛሬ ይጠናቀቃል ተብሎ የነበረ ቢሆንም በውጭ ሀገራት ያሉ ኮሚኒቲዎችን ጨምሮ በርካቶች ባቀረቡት የይራዘምልን ጥያቄ የገቢ ማሰባሰቡ የተራዘመ ሲሆን ይህንን እድል በመጠቀምና አሻራችንን በማኖር ሁላችንም ተቋሙን እውን እንድናደርግ እንጠይቃለን።
7.2K views16:10
2022-11-07 12:12:43
ለወንድማችንም ለልጁም ዱዓ አድርጉላቸው።
10.9K views09:12
2022-11-07 11:16:05
ለወንድማችን ዱአ አድርጉለት
1.1K views08:16
2022-11-07 10:50:06
አላሁ አክበር!
ስሙ እንዲገለፅ ያልፈለገ ወንድማችን ለኡስታዝ አቡ ሀይደር ተቋም ምስረታ የ200ሺህ ብር ድጋፍ አድርጓል። ይህ ወንድማችን ለመኪና ግዢውም የ50ሺህ ብር ድጋፍ ያደረገ ወንድማችን ነው። አላህ ይቀበለው!
ዘመቻው ተጠናክሮ ቀጥሏል፤ ዛሬ የመጨረሻ ቀን ነው ሁላችንም እንረባረብ። ሼር በማድረግ መረጃው ላልደረሳቸውም እናዳርስ።
አካውንት ስም = Maqaan akkaawuunti:
SADIK MOHAMMED AHMED
1) የሂጅራ ባንክ አካውንት ቁጥር: Kan baanki hijraa: - 1001162290001
2) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ/Baanki daldala Itiyoopiyaa(COMMERCIAL BANK OF ETHIOPIA): - 1000329226712
3) አቢሲኒያ ባንክ(Baanki Abisiyaa)
83047178
4) አዋሽ ባንክ (Baanki Awaash):
01425212425200
5) ዘምዘም ባንክ 0014688820101
6 ኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ
1011300008645
7 OROMIA INTERNATIONAL BANK
1330004700001
2.5K views07:50
2022-11-07 10:24:33
ዘመቻው ተጠናክሮ ቀጥሏል፤ ዛሬ የመጨረሻ ቀን ነው ሁላችንም እንረባረብ።
113,000 ብር
የኡስታዝ አቡ ሀይደርን ተቋም እውን ለማድረግ
እህት ፈሪሃ በቤተሰቦቿ ስም 50,000 ብር
ወንድም ሙሀመድኑር አህመድ 20,000 ብር
ወንድም ሙባረክ አብዱልጀሊለ 10,000 ብር
ትዝታ አላዬ 20,000 ብር
ሳውዲ የሚኖሩ ጓደኛማቾች 18,000 ብር
ትርሀስ 5,000 ብር
አንድ ወንድማችን 10,000 ብር ድጋፍ አድርገዋል እናንተስ?
3.2K views07:24
2022-11-07 09:33:58
የበድር ኢትዮጵያ ፀሀፊ ኢብራሂም ሀሰን ከሲያትል ለአቡ ሀይደር ተቋም የ40,000 ብር ድጋፍ አድርጓል። የድጋፍ የዘመቻው ዛሬ ማታ ስለሚጠናቀቅ ሁላችንም እንረባረብ።
4.3K views06:33
2022-11-07 08:40:13
ለኡስታዝ አቡ ሀይደር ተቋም ምስረታ የተጀመረው ዘመቻ የሚጠናቀቀው ዛሬ ምሽት ስለሆነ በዘመቻው ያልተሳተፋችሁና አሻራችሁን ያላኖራችሁ እስከ ዛሬ ምሽት ድረስ የበኩላችሁን ድጋፍ በማድረግ ተቋሙን እውን ያድርጉ።
አካውንት ስም = Maqaan akkaawuunti:
SADIK MOHAMMED AHMED
1) የሂጅራ ባንክ አካውንት ቁጥር: Kan baanki hijraa: - 1001162290001
2) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ/Baanki daldala Itiyoopiyaa(COMMERCIAL BANK OF ETHIOPIA): - 1000329226712
3) አቢሲኒያ ባንክ(Baanki Abisiyaa)
83047178
4) አዋሽ ባንክ (Baanki Awaash):
01425212425200
5) ዘምዘም ባንክ 0014688820101
6 ኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ
1011300008645
7 OROMIA INTERNATIONAL BANK
1330004700001
5.4K views05:40