Get Mystery Box with random crypto!

Ethiomedia

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiomedia2 — Ethiomedia E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiomedia2 — Ethiomedia
የሰርጥ አድራሻ: @ethiomedia2
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.14K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ ቻናል ወቅታዊ፣ አዳዲስ እና እውነተኛ መረጃዎችን የሚያገኙበት ቻናል ነው።
አባል ለመሆን ይህንን ሊንክ ይጫኑ 👉 https://t.me/ethiomedia2

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2022-09-01 09:45:15
ከጠቆፃፂሩም ወደ ለቅሶ የተሻገሩ ሁኔታ ነው ያለው።
=============

ለቪድዮ ይህንን http://bit.ly/ethiomedia1

ለቴሌግራም  ይህንን https://t.me/ethiomedia2
364 views06:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 01:27:25 ማሳሰቢያ
***
ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች ዛሬ ለሊት ልብ የሚያሞቁ ትልልቅ ገድሎች ተሰርተዋል። ሙሉውን ዜና በዚሁ ቴሌግራም ቻናላችን እና በዩቱብ የምንለቅ ይሆናል።
ስለዚህ እውነተኛ መረጃ እንዲደርሳችሁ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ!
=============
ለቪድዮ ይህንን http://bit.ly/ethiomedia1

ለቴሌግራም  ይህንን https://t.me/ethiomedia2
428 viewsedited  22:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 01:15:07
ድራማ የማይሰለቸው ትህነግ ኬሚካል የጦር መሳርያ ተጠቅመው አጠቁኝ የሚል ድራማ እየሰራ እንደሆነ ታውቋል። በጦርነት ያስፈጃቸውን ወጣቶች አስከሬን ወስዶ  ሊለበልብ ይሆናል። አሊያም ሌላ አማራጭ ይጠቀማል።

መሬት ላይ ያለውም የዲፕሎማሲውም ሲከብደው ድራማውንም የጦርነቱ አካል ማድረጉ የተለመደ ነው።

ለዚህ ጦርነት ከአደንዛዥ እፅ ጀምሮ ያልተጠቀመው ነገር የለም። ወጣቶቹ እንዲደፍሩለት አንገታቸው ላይም ከሱዳን የመጣ መተት  ነው ብሎ ያስርላቸው ነበር። አሁን ደግሞ ሌላ ስልት ቀየሰ ማለት ነው።

ሲጨንቀው ገና በመብረቅ አስመቱኝ ይላል።
=============

ለቪድዮ ይህንን http://bit.ly/ethiomedia1

ለቴሌግራም  ይህንን https://t.me/ethiomedia2
406 viewsedited  22:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 23:55:36 አዲስ ነጠላ ዜማ መጥታለች።
=================
ህውሃት እንደሚሸነፍ የገባቸው አንዳንድ የህውሃት አክቲቪስቶች ጦርነት ይቁም የሚል መፈክር ይዘው መጥተዋል።
ጦርነትን ማንም አይፈልግም ልክ ነው
ነገር ግን ጦርነት ይቁም ለሚሉ ሰዎች እንዲህ ብላችሁ መልሱላቸው። ህውሃት ትጥቅ ይፍታ!
ስለዚህ
መፈክሩ እንዲህ ተብሎ ይስተካከል
=======≡====
ጦርነት ይቁም
ህውሃት ትጥቅ ይፍታ

=============

ለቪድዮ ይህንን http://bit.ly/ethiomedia1

ለቴሌግራም  ይህንን https://t.me/ethiomedia2
776 viewsedited  20:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 23:54:32
#ሰበር_ዜና
=======
የኢትዮጵያ አየር ሀይል መቀሌ ላይ በተመረጡ የህውሃት ኢላማዎች ላይ የተሳካ የድሮን ጥቃት ፈፅሟል። ከእነዚህም ቦታዎች የነዳጅ ዲፖዎች፣ የመሳሪያ ክምችቶችን ያካትታል።
===========

ለቪድዮ ይህንን http://bit.ly/ethiomedia1

ለቴሌግራም  ይህንን https://t.me/ethiomedia2
174 viewsedited  20:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 23:43:57 ታሪክ የማይረሳው ተጋድሎ

ህወሓት ወያኔ በራያ ግንባር እስካሁን ባለው መረጃ ከሁለት መቶ ሺህ የማያንስ ኃይል ይዞ መጥቷል።

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት፣ የአማራ ልዩ ኃይል፣ የምስራቅ አማራ ፋኖ እና ሚሊሻው የታገለው ከዚህ ኃይል ጋር ነው። ባለፈው ቆቦን፣ ትናንት ወልዲያን ለመያዝ የአሸባሪው ቡድን ብዙ ኃይል አልቆበታል። በህዝብ መአበል የጀመረው ጦርነት ለወገን ጦር ከፍተኛ ግፊት የፈጠረ ቢሆንም በጀግንነት ሲፋለም ከርሟል።

ፌስቡከኛው ሰግቶ የሸሸ ወገናችን ፎቶ ይለጥፋል እንጅ ብዙ የሚነገርለት ጀግናም ሞልቷል። ለሰራዊቱ ደጀን የሆኑ ወጣቶች፣ ምግብ እያበሰሉ የሚያቀርቡ እናቶች፣ ሰብሉን ትቶ ከሰራዊቱ ጎን የተሰለፈው አርሶ አደራችን ታሪክም በደማቅ ታሪክ የሚፃፍ ነው። እነዚህ ጀግኖች ለክብራችን ተዋድቀዋል። ሌላው ህዝባችን እንዳይጎዳ በርካታ ዋጋ ከፍለውልናል።

በአካል፣ በስልክ፣ በፌስቡክ የማውቃቸውን የራያ፣ የወልዲያ አካባቢ ወገኖች ደውዬ አነጋግሬያለሁ። ብርታታቸው የሚገርም ነው። ቤተሰቦቻቸው የተገደሉባቸው፣ የተዘረፉባቸው፣ ቤተሰቦቻቸው ይሙቱ ይኑሩ የማያውቁ ናቸው። ብዙ ነገሮችን እምቅ አድርገው ችለው መንፈሳቸውን ያበረቱ ጀግኖች ናቸው። የቤሰተቦቻቸውን ሕመምና ስጋት በሚገባ ያልተረዳናቸው፣ ነገር ግን በርካታ ፅኑ ወገኖች አሉን። አሉባልታና ወሬ፣ ሰበርና አሳዛኝ ዜና ከሚለጠፈው በላይ የእነዚህ ጀግኖቻችን ፅናት ብዙ ትርጉም ነበረው። ለእኛ ሲሉ በየጥሻው ትህነግ ጋር ተናንቀው መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖች፣ በአካባቢው ንቅንቅ ሳይል ለሰራዊቱ ደጀን የሆነው በርካታ ሕዝባችን  ፅናት ሊያስተምረን፣ ላላወቀው ልናሳውቅ ሲገባ እንቶፈንቶው ሊያጨቃጭቀን አይገባም ነበር።
(ጌታቸው ሽፈራው)

===========

ለቪድዮ ይህንን http://bit.ly/ethiomedia1

ለቴሌግራም  ይህንን https://t.me/ethiomedia2
105 viewsedited  20:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 08:33:34 የሕወሃት የ3ኛዉ ዙር ወረራ ዋና ምክንያት

(ብስራት ለሜሳ)

በአፋር እና አማራ ክልሎች ተጨማሪ ቦታዎችን በመያዝ ለሰላም ንግግሩ የመደራደር አቅሙን ለማሳደግ እና እነዚህን በተጨማሪ የሚያዙ ቦታዎች ለቆ ለመዉጣት የወልቃይትን መመለስ መጠየቅ እንዲያስችለው ነዉ። ለዚህም ብዙ ቦታዎችን በፍጥነት እና በከፍተኛ የሰዉ ማዕበል ወርሮ (የሚያልቀዉ አልቆ) ከተቆጣጠረ በኋላ ዳያስፖራው እና ምዕራባውያን አጋሮቹ ግጭቱ ባለበት እንዲቆም እና ሁለቱም አካላት በፍጥነት ወደ ድርድር እንዲገቡ ጫና ለመፍጠር ታስቧል።

ሕወሃትም 'የመደራደር አቅሜን ይጨምሩልኛል' የሚላቸውን ቦታዎች እንደተቆጣጠረ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ለመደራደር እና ተኩስ ለማቆም መወሰኑን ያውጃል። በዚህም የተሻለ አቋም (bargaining power) እንደሚኖረዉ አስቧል። ለዚህ ዓላማ እንዲረዳቸዉ እና በኋላ ድንገቴ እንዳይመስልባቸዉ ከወዲሁ የፕሮፐጋንዳ ክንፉ ከወረራዉ ጎን ለጎን 'ሰላም ለኢትዮጵያ' ፣ 'ጦርነቱ ይቁም' ፣ 'ድርድር ይጀመር' የሚሉ ድምጾችን በማሰማት መንገድ እየጠረጉ ነዉ።

በዚህ ዙር ወረራም ድምፃቸውን ያጠፉት ምዕራባውያን የሕወሓትን እና የካድሬዎቹን ጥሪ እንደ መልካም ተነሳሽነት በማጉላት የኢትዮጵያ መንግስትም በፍጥነት ተኩስ አቁሞ ባለበት ቦታ ተወስኖ ወደ ድርድር እንዲመጣ ጫና ማድረጋቸውን ይጀምራሉ።

ከዚህ ስትራቴጂክ ዓላማ በተጨማሪ ሕወሃት በፍጥነት ውጊያ ባለመጀመሩ ያኮረፉት የዳያስፖራ ደጋፊዎቹን ለማነቃቃት እንዲሁም 'ሕወሃት ብቻውን ክልሉን ወክሎ ወደ ንግግር ለመሄድ የሚበቃ አቋም የለዉም' የሚለውን ትችት ለማብረድ ይጠቀምበታል።

ተጨማሪ ነጥቦች

1) በሕወሃት ወታደራዊ ኪሳራ ተስፋ ለቆረጡት እና ቡድኑን እንደ አማራጭ የትሮይ ፈረስ መቁጠር እያቆሙ ላሉት ኃያላን የ'አለሁ' ምልክት ፤

2) ለሚያስታጥቁትም እገዛቸዉን ወደ ስራ እየተረጎመ እንደሆነ ለማሳየት እየሞከረ ነዉ።

===========

ለቪድዮ ይህንን http://bit.ly/ethiomedia1

ለቴሌግራም  ይህንን https://t.me/ethiomedia2
291 viewsedited  05:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 21:02:38 ወልቃይት!!
**
ከወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አስተዳደር  የፀጥታ ምክርቤት በወቅታዊ ጉዳይ የተሰጠ መግለጫ። 
እንደሚታወቀው ሀገራችን ኢትዮጵያ ፈተናዎችን በድልና በብቃት፣ በብልሃት እና በጥበብ አሸባሪውን ትህነግ እና ታሪካዊ ጠላቶቻችንን እያሸነፈች የምትሻገር እንጂ በፈተናዎች ብዛት ተደናቅፈን የምንወድቅ ኢትዮጵያውያን አይደለንም። ምክንያቱም እኛ ኢትዮጵያውያን ለሰላም የሚዘረጉ እጆች ያለን እንጂ  ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚመጣ ማንኛውም የሰማይም ይሁን  የምድር ኀይል ሽንፈትና ውርደት ተከናንቦ የሚመልስ ታሪክ ያለን ሕዝቦች መሆናችንን የአደባባይ ምስጢር ነው። 
ስለሆነም ኢትዮጵያዊነት የአሸናፊነት ምልክት በመሆኑ አሁናዊ የአሸባሪው ትህነግ ሦስተኛው የጦርነት ትንኮሳ የመጨረሻው የመሞቻው ጊዜ የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን የድልና የትንሣኤ ጊዜ ነው። 
ስለዚህ ወራሪው ቡድን የተሰጠውን የሰላም አማራጮችን እያጨናገፈና እያፈረሰ በትግራይ ሕዝብ ጫንቃ ላይ ተጣብቆ ደሙን እየመጠጠ እና በውር ድንብር ጉዞ ለመኖር አማራና አፋር ክልሎችን በመውረርና በማዋረድ ኢትዮጵያን ማፍረስ የሚል ሰይጣናዊ ግቡን ለማሳካት በሕዝባችን ያልፈነቀለው የሴራ ድንጋይና ያልፈፀመው ደባ የለም። 
ይሁን እንጂ መላው ኢትዮጵያውያን ይህንን ወራሪ ቡድን ለአንዴና ለመጨረሻ እስከወዲያኛው እንዲያሸልብ ከወትሮው በተለየ ኢትዮጵያዊነታችንን አጠናክረን እንደ አንድ ሰው አስበን እንደ አንድ ቃል ተናግረን ለታሪካዊ ጠላቶቻችንን ውርደት አከናንበን በዲፕሎማሲው ተሰሚነቷ የገነነች፣ በኢኮኖሚው ተፅዕኖ ፈጣሪ የሆነች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ መላው ሕዝባችን ድካ የለሽ እንቅስቃሴ እንዲያደርግ ታሪካዊ ጥሪ ስናቀርብለት ትልቅ ኩራት ይሰማናል። 
ስለሆነም የተከበራችሁ የፀጥታ ጥምር ኀይሎች፣ የፖለቲካ አመራሮችና መላው ሕዝባችን ዛሬም እንደትላንቱ የማያዳግም እርምጃ በአሸባሪው ትህነግ እና በታሪካዊ ጠላቶቻችን የመረረ ጥላቻ ይዘን የመረረ ምት አሳርፈንና አሳፍረን በሁለንተናዊ የተከበረችና የተፈራች ሀገር ለመገንባት ትግላችን ከውስጥ ባንዳ እስከ ውጭ ባንዳ ያለውን ሀገር የማፍረስ ቅንጅት አፍርሰንና ደርምሰን በሁለንተናዊ የበለፀገች ኢትዮጵያ እውን ለማድረግ የሚከተሉትን ተግባራት እንድንሠራ። 
1.ሁሉም ወረዳዎችና ከተሞች ከመንግስት ተሽከርካሪዎች ውጭ የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ከጧቱ 12 ሰዓት እስከ ምሽት 1 ሰዓት ብቻ እንዲሆን የወሰነ መሆኑ ታውቆ ይህን ተላልፎ የተገኘ የተሽከርካሪ ባለ ንብረትና አሽከርካሪ ህጋዊ እርምጃ የሚሰድ ይሆናል!! 
2.መላው የዞናችን ሕዝብ ከዚህ በፊት በተደራጀበት የመንግስት አደረጃጀት መሠረት አካባቢውን ከሰር-ጎገብና ከውስጥ ባንዳ ያላለሰለሰ ትግል በማካሄግድ  ከጠላት አስተሳሰብና ተግባር የፀዳ ከባቢ  እንድታደርጉ ጥሪያችን እናቀርባለን!! 
3.ማንኛውም ሀገሩን እንዳትፈርስና በጠላት እንዳትወረር የሚፈልግ ሰው ሁሉ (ተቆርቋሪ) ፀጉረ-ልውጥ ሲያገኝ በፍጥነት በአካቢው ለተሰማራው የፀጥታ መዋቅር የመጠቆምና የመያዝ ወደ ህግ አካላት እንዲያስረክቡ ጥሪያችንን እናቀርባለን!! 
4.በወረዳ የቀበሌ ከተሞችን ጨምሮ ባለሆቴሎች ባለ ምግብ ቤቶች ማንነቱ/አድራሻው/ ያልታወቀ ሲያጋጥም ለሚመለከተው የፀጥታ አካል እንድታስረክቡ። ከዚህ ውጭ በመሆን ማንነቱ ያልታወቀ ሰው ያስጠጋ፣ ያሳደረ፣ ለጠላት ተባባሪ  በሆነ አካል ላይ እርምጃ ይወሰዳል። 
5.በተለይ በከተሞች አካባቢ ተከራይተውና አከራይተው የሚኖሩ  ዜጎች በፍጥነት ተመዝግበው በአቅራቢያ ላለው የፀጥታ ተቋም ሪፖር እንድታደርጉ። 
6.በዞናችን ጠላት  የሚኖርባቸው አጎራባች ወይም አዋሳኝ ቦታዎች ቀይ መስመር መሆናቸውን ታውቆ በእነዚህ አካባቢ የእርሻና እርባታ ያላቹሁ አልሚዎቻችን ከጧቱ 12 ሰዓት እስከ ቀኑ 12 ሰዓት ብቻ እንቅስቃሴ የምታደርጉ መሆኑን  እያሳሰብን ለጉልበት ሥራ የምትወስዷቸውን አካላት  ማንነት በማረጋገጥ ለሚለከተው የፀጥታ አካል አስመዝግባቹሁ የምታሰሩ ሆኖ ይህን የተላለፈ ባለ ሃብትም ይሁን ወኪል በሕግ ይጠየቃል። 
7.በዞናችን በሁሉም አካባቢዎች  የሰው እንቅስቃሴ እስከ ምሸቱ 3 ሰዓት ብቻ መሆኑ ታውቆ እነዚህን ክልከላዎችን በሚተላለፍ አካል ላይ ሕግ እንዲያስከብር ለጸጥታ መዋቅሩ ትዛዝ ተሰጥቷል። 
8.በሁሉም የዞናች አካባቢዎች አዲስ መታወቂያ እንዳይሰጥ ተከልክሏል። 
9.በዞናችን ውስጥ ያለ የታጠቀ ኀይል በሙሉ ካለበት ወረዳ ከተማና ቀበሌ አስፈላጊውን ወታደራዊ ዝግጅት አድርጎ እንዲጠብቅ   ታዟል። 
10.መላው የዞናችን ሕዝብ ለፀጥታ ጥምር ኀይሎች የተለመደውን ደጀንነቱን በአስተማማኝነት እያጠናከረ እንዲሄድ ጥሪያችንን እናቀርባለን!!
በመጨረሻም በጠላት ላይ የመረረ ጥላቻ በመያዝ እና በመዋጋት ክብራችንን እና ነፃነታችንን እንጂ ከቀያችን ሸሽተንና ተፈናቅለን ህልውናችንን አናረጋግጥም እና መታገልና መደራጀት ብቻ ነው አማራጫችን!! 
ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች!!
ነሐሤ 23/2014 ዓ.ም 
የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አስተዳደር የፀጥታ ምክርቤት 
ሰቲት ሁመራ
326 viewsedited  18:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 17:55:10
ኡኡታው ተጀመረ
=============
110 ሚልዮንን ህዝብ እንደ ቁምነገር ሳይቆጥሩ ራሳቸውን ብቻ እንደ ጀግና፣ ጦረኛ፣ 110 ሚልዮንን ሰራዊት ተማራኪ እነሱ ምራኪ፣ በመቁጠር ሲሳለቁ የነበረው የሰሜኑ ማፊያ ቡድን የኢትዮጵያ መንግስት ጠንከር ያረ እርምጃ መውሰዱን ሲቀጥል ባይደን አድነን የሚል የተለመደው ኡኡታ ተጀምሯል።

ሰሞኑን ጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችን ቆቦ ላይ ወደ ኋላ ያፈገፈገ መስሎ የጠላትን ሰራዊት ስቦ ካስገባ በኋላ የገባው ሃይል ብዙውን በመደምሰስ የቀረውን በመማረክ ከጥቅም ውጪ ሊያደርግ ችሏል።

ከዚያም በኋላ ለሰራዊታችን የመረጃ ጥንቃቄ ስንል በማንገልፃቸው ቦታዎች ከፍተኛ የሆነ ማጥቃት በማድረግ የጠላትን ሰራዊት ከጥቅም ውጪ ሊያረግ ችሏል ይህንንም መንግስት በሚመለከተው አካል ይፋ ያረገዋል።
ድል ለመከላከያ ሰራዊታችን።
===========

ለቪድዮ ይህንን http://bit.ly/ethiomedia1

ለቴሌግራም  ይህንን https://t.me/ethiomedia2
355 viewsedited  14:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 15:24:29 ሰላም ብቸኛ መፍትሔ ናት። ነገር ግን የጦርነት ድል በራቀህ ሰዓት ብቻ የምትመኛት ከሆነ ለባላንጣህ ሰላም ፈላጊነትህን ሳይሆን ይበልጥ አደገኛ አድቢ መሆንህን እየነገርከው ነው።
===========
ለቪድዮ ይህንን http://bit.ly/ethiomedia1

ለቴሌግራም ይህንን https://t.me/ethiomedia2
359 views12:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ