Get Mystery Box with random crypto!

Ethiopian Trading Businesses Corporation (ETBC)

የቴሌግራም ቻናል አርማ etbcinfo — Ethiopian Trading Businesses Corporation (ETBC) E
የቴሌግራም ቻናል አርማ etbcinfo — Ethiopian Trading Businesses Corporation (ETBC)
የሰርጥ አድራሻ: @etbcinfo
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.13K

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 15

2022-09-02 11:16:14 የዝውውር/የውስጥ ዕድገት ማስታወቂያ
174 views08:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 10:11:26
224 views07:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 10:45:54
120 views07:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-25 09:54:28
170 views06:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 10:15:07
200 views07:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-23 15:26:01
155 views12:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-20 12:48:34
በመደበኛ ግዢ ላይ የተሰጠው ስልጠና ወቅቱን የጠበቀ መሆኑ ተገለጸ
ከሐምሌ 9-13/ 2014 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት በመደበኛ ግዢ ላይ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት አቶ ይርጋሸዋ ተሾመ የኮርፖሬት ህግ፣ ማህበራዊ ጉዳዮችና የአሰራር ዘዴ ማሻሻያ ም/ ዋና ሥራ አስፈጻሚ እንደገለጹት ስልጠናው የ2015 በጀት ዓመት የግዢ ስራ ከመጀመሩ በፊት መሰጠቱ ወቅታዊ ስልጠና ያደርገዋል፡፡ በስልጠናው ሰልጣኞች የኮርፖሬሽኑን የግዢ ሂደትና አፈጻጸም ያለበትን ችግር የተገነዘቡበት መሆኑን ገልጸው በቀጣይ አመራሩም ሆነ ሰራተኛው መሰል ስልጠናዎችን እየወሰዱ አቅማቸውን ማጠናከርና ተመሳሳይ ግንዛቤ መያዝ አለባቸው ብለዋል፡፡
ም/ሥ/ አስፈጻሚው አክለውም በግዢ አሰራር ላይ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት የግዢ መመሪያ መጽደቁን ጠቁመው፣ ከተሰጠው ስልጠና ጋር በቂ ስንቅ በመሆኑ ሁሉም ለስራ ዝግጁ መሆን እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ አያይዘውም ከግዢ ባለሙያዎች የሚጠበቁ ነገሮች በማለት ባስተላለፉት መልእክት የግዢ ባለሙያዎች የግዢን ዓላማ ማወቅና የግዢን ሂደት መገምገም ላይ ትኩረት አድርገው መስራት እንዳለባቸው አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡ በእቅድ የተመራ ጥራት ያለው ግዢ በመፈጸም ተደጋጋሚ ግዢን ማስቀረትና ኮርፖሬሽኑን ከአላስፈላጊ ወጪ ማዳን እንደሚገባ ተመላክቷል፡፡
የስልጠናው ተሳታፊዎች ስልጠናው በብቁ ባለሙያዎች የተሰጠ እና ወቅቱን የጠበቀ ስልጠና መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በመጨረሻም ስልጠናውን ለተከታተሉት ተሳታፊዎች የተሳትፎ የምስክር ወረቀት ተሰጥቷል፡፡
120 views09:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-18 10:07:36
162 views07:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-15 15:29:45
በግዢ (Regular procurement) ላይ ያተኮረ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል

በግዢ (Regular procurement) ላይ ያተኮረ ስልጠና ከነሐሴ 9/ 2014 ዓ.ም ጀምሮ በኮርፖሬሽኑ የስብሰባ አዳራሽ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ስልጠናው በኮርፖሬሽኑ የሰው ሃብት ልማትና ሥራ አፈጻጸም አመራር ቡድን የተዘጋጀ ሲሆን የግዢና የማማከር አገልግሎት ንግድ ስራ ዘርፍ ደግሞ በዘርፉ ብቃትና ልምድ ያላቸውን አሰልጣኞች በመለየት ተሳትፏል፡፡ በስልጠናው ከ30 በላይ የሚሆኑ የኮርፖሬሽኑና በየዘርፉ የግዢ ሰራተኞች፣ የማዕከል ግዢ ቡድን አመራርና ሰራተኞች፣ የአቢይ የጨረታ ግዢ ኮሚቴዎች፣ የጨረታ ግዢ የቴክኒክ ኮሚቴ ጸሃፊና ሰብሳቢዎች እና የህንጻ ግንባታ ጥገና ባለሙያዎች በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡

ስልጠናው በኮርፖሬት የውስጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት፣ በኮርፖሬት ሥነ- ምግባርና ጸረ-ሙስና ዳይሬክቶሬት እና በኮርፖሬት የአሰራር ዘዴና የአገልግሎት ማሻሻያ ዳይሬክቶሬት በኩል አስቀድሞ በጥናት የተለዩ የግዢ ችግሮችን ሊቀርፍ በሚችል አግባብ የተዘጋጀ ስለመሆኑ ተገልጿል፡፡ ስልጠናው ኮርፖሬሽኑ ለግዢ ከሚያውለው የገንዘብ መጠንና የሥራው አስፈላጊነት አንጻር ተገቢውን ሥልጠና በመስጠት በዘርፉ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ማስቻል ዓላማውን አድርጓል፡፡

በስልጠናው Introduction to Purchasing- Basic Concept, Procurement Methods & INCOTERMS, Procurement Planning, Production of Tender Document የሚሉና ሌሎች ተዛማጅ ርእሰ ጉዳዮች ተካተዋል፡፡ ስልጠናው የተሻለ ጥራትና ብቃት ባላቸው ባለሙያዎች እየተሰጠ የሚገኝ ሲሆን ለአምስት ቀናት ይቆያል፡፡
199 views12:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-11 15:56:45
376 views12:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ