Get Mystery Box with random crypto!

ዘመድኩን በቀለ(ZemedkunBekele) (አድናቂዎች)

የቴሌግራም ቻናል አርማ zemedkunbekele12 — ዘመድኩን በቀለ(ZemedkunBekele) (አድናቂዎች)
የቴሌግራም ቻናል አርማ zemedkunbekele12 — ዘመድኩን በቀለ(ZemedkunBekele) (አድናቂዎች)
የሰርጥ አድራሻ: @zemedkunbekele12
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 500

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-05-01 16:06:25
"…እያየሁት ነው…!

"…ሰማእቱን እውነቴን ነው ለብልበው። እንዳትፋታው። ለገዳይህ እህል ውኃ እንዳትሰጠው። ፎርጅድ ብር ነው የሰጡት እንዳትሸጥለት። መሣሪያ ከየትም አታገኝም ተረከበው። ለዘር አጥፊ፣ ለጨፍጫፊ፣ ለውለታቢስ እንዳትራራ። ያገረሰን እጅ ለሚነክስ አረመኔ፣ ሃይማኖት እግዚአብሔር ለሌለው ልቡሰ ሥጋ ጋኔን እንዳትራራ።

"…እንደተሰደብክ አትኑር፣ እንደተናቅክ፣ እንደታረድክ አትኑር። ሃገር አልባ ከመሆንህ በፊት አይነ ስቡን አጥፋው። ድርግም አድርግበት። ለውጠው፣ ቀይረው። ይሄን ጨቅላ የሽንት ጨርቁን አስጥቶ መሪ ነኝ።የሚል የጅል የፋራ አራዳ ዋጋውን ስጠው።

"…አዲስ አበባ ተዘጋጅ። የጨነቃቸው፣ የሚመጣው የበቀል ጊዜ የታያቸው እነ ፓስተር ከፍ ያለው ቱፋ እንኳ Live ለመሞት፣ ራሳቸውን ሊያጠፉ ሲሉ ታይተዋል። በኢትዮጵያ ላይ፣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ፣ በዐማራ ላይ እጁን ያነሣ፣ አፉን የከፈተ ሁሉ የጊዜ ጉዳይ ነው የእጁን ያገኛል።

"…በወለጋ የታረደው እልፍ ዐማራ ደም በቅርቡ ይመለሳል። አራጁ በሙሉ በፍትህም፣ በጡጫም ዋጋውን ያገኛል። ብራቮ ጎንደር። መሣሪያውን እንዲህ ተቀበለው።

"…ፈርቷል ይሄ ቅዘናም። ገዳይ አረመኔው አራጅ ፈርቷል። መናፈሻ ለመናፈሻ ቢሮጥ አያመልጥም። እንዳትፋታው። ጦርነት ድግስህ ነው ዐማራ። እንኳንም ከአንተ ጋር ተጋጨ። በለው አልኩህ። እያየሁህ ነው። እየተመለከትኩ ነው።

• አሸበርቲው ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ…! ወጥር፣ መክት፣ አንክት።
207 views13:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-01 16:06:25
ማጀቴ…!

"…ሸዋ ጠላትን አደረገው አሸዋ። አስቀድመን ተናግረና፣ ተናግረናል፣ ተናግረናል። በል ሬሳህን ልቀም። በል ቁስለኛህን ሰብስብ፣ ፍጠን ፈርጥጥ አንት የሰው ልክ አያውቄ። በል ንካው አንት የምርኮኛ ሽንታም የሽንታም ልጅ። በል አልኩህ ፍጠን። ተመለስ ፈርጥጥ አንት ፈርጣጭ የፈርጣጭ ልጅ። አንት ከመቀሌ እስከ ሞላሌ ሯጭ አሯሯጭ።

"…ሕዝብ ላይ ትተኩሳለህ ሕዝብ ራሱ መልስ ይሰጥሃል። አርህን ነው የሚያበላህ። በል ሞክረው። ሩጥ አንት ቅዘናም የቅዘናም ልጅ። የሰው ልክ የጀግና ጥግ የማታውቅ የደርግ ምርኮኛ። በል አልኩህ። ሸዋ የእሳት ጉማጅ፣ ሸዋ የምኒሊክ ዘር። አርበድብደው ይሄን ዲቃላ ባንዳ የባንዳ ልጅ።

"…ኮራሁ። ኮራው በማጀቴ፣ በይፋት። ኮራሁ አልኩህ አባቴ። ጎንደር የመሳፍንት ዘር ለብልበው ይሄን እንገፍ እነከፍ የሰው ልክ አያውቄ እንጭጭ። በለው ይሄን ጫታም ሽንታም አረቄያም። አሳየው፣ አሳጣው መድረሻ። በለው አልኩህ። አትሂድበት እንጂ ከመጣብህማ አትማረው። አትማርከው። ሚስትህን ሊደፍር፣ ሊያርድ የሚመጣውን አትማረው። አሳየው ክንድህን። በአንድ ፋኖ ሺውን ጎፍላ ኩታራ አሳደው። ልቀም መሳሪያህን፣ ተረከበው። ተቀበለው።

"…ያስቸገረ ብአዴን ካለ ከጠላት እኩል እየው። ወደ ኋላ እንዳትመለስ። ለመንግሥትነት ታገል። ዙሩን ቀይረው። ሽማግሌ ሆኖ የሚመጣውን ጳጳስ ሼክ ለምን አይሆንም ዶሮ ጠባቂ አድርገው። ማንንም አትስማ። ዐማራ ሆይ አንተ ፍትሕ ዐዋቂ ታላቅ ሕዝብ ነሕና ይሄ ሕገ አራዊት ጀዝባ ከፍት የሆነ አገዛዝ ቀጥቅጦ፣ ደብድቦ፣ ወግሮ፣ ገድሎ የቀበራትን ፍትሕ ከመቃብር አውጥተህ ለኢትዮጵያውያን ሁሉ ነፍስ ዝራባቸው። ተስፋቸውን አለምልም።

"…የሚሸነፍ መንግሥት እንጂ የሚሸነፍ ሕዝብ የለም…! ወጥር ዐማራዬ፣ ተከላከል፣ መክት፣ በመጨረሻም አንክት።

•ኤት’አባክ እንካ ቅመስ…!
163 views13:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-01 16:06:25 "ርዕሰ አንቀጽ"

"…ጅቡ በሬዎቹን ለመብላት ወስኗል። የማይቀረው ፍልሚያም ተጀምሯል። በሬዎቹ ከተነጣጠሉ ተራ በተራ ይበላሉ። አንድ ከሆኑ፣ በኃሳብ፣ በተግባር፣ በሥራ ከተናበቡ፣ አንዱ ሲነካ ሌላኛው አለሁ ካለ ጅቡን በቀንዳቸው ወግተው፣ በእግራቸው ረግጠው ያሸንፉታል። አልያ ግን ተራ በተራ ይበላቸዋል። አራቱ በሬዎች ጎንደር፣ ጎጃም፣ ሸዋ፣ ወሎ።

"…ከእለታት በአንድ ቀን መልካቸው ቀይ፣ ነጭ፣ ጥቁር እና ግንባሩ ቦቃ የሆኑ አራት በሬዎች ጫካ ውስጥ ተስማምተው ይኖሩ ነበር አሉ። አንበሳን ጨምሮ የትኛውም የጫካ አውሬ ቢመጣ ክብ በመሥራት በአራቱም ማዕዘን ፊታቸውን ወደ አደጋ ጣዩ አዙረው አደጋ አድራሹን በላተኛ ጠላት ይከላከሉታል። እየተዋጉትም አላስጠጋ ይላሉ። የሚደፍራቸውም ጠፋ።

"…ጅብ ግን ተስፋ ሳይቆርጥ በየእለቱ ይሞክር ነበር። ግን አልቻለም። አንድ ቀን ግን አያ ጅቦ ሃሳብ መጣለት። እነዚህን አራት በሬዎች መብላት ያልቻልኩት እኮ በሬዎቹ አንድነት፣ ኅብረት፣ ቅንጅት ስለፈጠሩ ነው። እናም በተናጥል አጣልቼ ለምን ተራ በተራ አልበላቸውም ብሎ መጣና እንዲህ አላቸው። ስሙኝማ እናንተው። ለምን ሁልጊዜ ማታ ማታ እንደምመጣ ግን ታውቃላችሁ? ይላቸዋል። አናውቅም እንጃ ይሉታል። ስሙ እናንተ ኃይለኞች ናችሁ። አንበሳ እንኳን ያልደፈራችሁ። ነገር ግን እናንተ ሰላም እንዳታገኙ፣ እኛንም ወደ እናንተ የሚጠራን ይሔ ነጭ በሬ ነው። እሱ ባይኖር ኖሮ እናንተ በጨለማ አትታዩም ነበር። እናም እሱ ያስጨርሳችኋል” የሚል መጥፎ ሃሳብ በውስጣቸው ለቀቀባቸው። ሦስቱ በሬዎችም እውነት ለአንዱ ብለን ለምን ዘወትር ከጠላት ጋር ስንዋጋ እንኖራለን ብለው በማሰብ ሦስቱ በሬዎች የጠላትን ምክር ሰምተው ተባብረው ነጩን በሬ አባረሩት፡፡ ጅቡም ነጩን በሬ ብቻውን አግኝቶ ቅርጥፍ አድርጎ በላው።

"…ጅቡ ሌላ ጊዜ ተመለሰና ለበሬዎቹ “ግንባረ ቦቃው ካለ አሁንም ለአደጋ የተጋለጣችሁ ናችሁ፣ እያለ፣ በሌላቀንም ቀዩ በሬ እያለ አለያይቶ ተራ በተራ በላቸው። መጨረሻ ላይ ለቀረው ጥቁሩ በሬ ከሌሎቹ ከመለየቱ እና ብቻውን ከማስቀረቱ በፊት "አንተ እኮ ሦስቱም ባይኖሩ መልክህ ጥቁር ስለሆነ ብቻ ማንም አያይህም፣ በሰላምም መኖር ትችላለህ ብሎ ሰብኮትም ነበር። ጥቁሩ ብቻውን ቀረ። አያ ጅቦም መጣለት። በሬውም “ደግሞ ዛሬ ምን ፈልገህ መጣህ? ልትበላኝ ባልሆነ ብሎም ጠየቀው?”። ጅቡም መለሰለት አለውም “አንተ እኮ የተበላኸው የመጀመሪያውን ጓደኛህን አሳልፈህ የሰጠህው ጌዜ ነው” በማለት ቀረጣጥፎ ቀንድና ጭራውን ሳያስቀር በላው።

"…ሸዋ ብቻ እየተዋጋ ጎንደር፣ ጎጃም፣ ወሎ፣ ጎጃም ዝም ካልክ በሸዋ ብቻ አይቀሩልህም። ሸዋ ሲነካ ሦስቱም በሰላማዊ ሕዝባዊ ተቃውሞ አገዛዙን ማስጨነቅ አለባቸው። እኔ አማች ነኝ ብትል፣ እኔ ባለሃብት ነኝ ብትል፣ እኔ እንዲያ እንዲህ ነኝ ብትል ጅቡ እንደው ሊበላህ ቆርጦ ተነሥቷል። የጅቡን ነጣጥሎ መብላት የምታስቆመው በአንድነት በመቆም ነው። አዲስ አበባም ሰምተሃል።

"…ካነበባችሁት በኋላ በርዕሰ አንቀጹ ላይ ሃሳባችሁን ትሰጡ ዘንድ የአስተያየት መስጫ ሰንዱቁን እከፍትላችኋለሁ።

"…አሸበርቲው ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ…!
141 views13:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-29 18:31:25 ይድረስ
ለፔጄ ተከታታይ ጓደኞቼ በሙሉ…!

"…ይሄ እንደከባድ ሱሰኛ በቀን 10 ጊዜ ዘው እያላችሁ በምትጎበኙት የቴሌግራም ፔጄ ላይ የምለጥፍላችሁ መረጃ እንዲሁ እንደዋዛ በቀላሉ የሚመጣ አይምሰላችሁ። ያለምን ክፍያ በብላሽ ስለምታገኙት አትናቁት። በስንት ድካምና ልፋት፣ በስንት ውጣውረድ መረጃዎቹ ተቆፍረው፣ ተቆፍረው ተገኝተው ወደ እናንተ እንደሚደርሱ እኔና ፈጣሪዬ ነን የምናውቀው። እናም እንደቀላል አትቁጠሩት።

"…እኔ የምጽፈውን መረጃ ተደብቆ አንብቦ ዞር ማለት ነውር ነው። መረጃውን አንብቦ ሼር ማድረግ በተለይ በአሁን ጊዜ ዐማራውን ይጠቅማል። ሼር አድርጉት። ልቅሶ፣ የቡና ላይ ወሬ፣ ተራ አሉባልታ፣ መንጫጫትም የሌለበት ቀሽም፣ ልምጥምጥ፣ ኧረ ወየው ወየውም ያልሆነ ጀግና ጀግና የሚሸት አለአይደለ በቅመም የታሸ ወኔያም የሆነ ኮመንት መስጠትም መሬት ላይ ላለው ዐማራ ይጠቅመዋል። ከእንግዲህ እንዲያውም ከጻፍኩት ኮመንት ስር የመንደር ወሬ ኮመንት የሚሰጠውን እቀስፈዋለሁ።

"…የአረመኔውን የአብይ አገዛዝ ሙሉ ካድሬው ፔጄን ነው እንደሚኮመኩሙ መረጃው አለኝ። ቢያነቡም ግን የማወጣው መረጃ፣ የምጦምረው ጦማር ሴራውን ስለሚያፈራርሰው ላይክም፣ ሼርም አያደርግም። ኮመንትም አይሰጥም። ኮመንት የሚሰጡ ቢመጡ እንኳ ባለጌ፣ አጀንዳ አስቀያሽ፣ ፈሪና ልክስክስ ተሳዳቢ ሆነው ነው የሚመጡት። እኔ ታዲያ ምኔ ሞኝ ነው ሰከንድም አላቆያቸው ስቀስፋቸው። ፔጄ እንዲህ የጨዋዎች መገኛ የሆነው እኮ ቀሳፊ ስለሆንኩ ነው።

"…አገዛዙ የላይክ ብዛት ያስፈራዋል። የኮመንቱ ብዛትም ያስቀዝነዋል። ዋናው ፕሮፓጋንዳው ነው። እሱን ማፈራረስ የሚቻለው ተደብቆ በመንበብ ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም እንዲደርስ ላይክም፣ ሼርም፣ ኮመንትም ማድረግ ነው። ሰምተሃል ምደረ አፈጣዲቅ ሽንታም ቦቅቧቃ ሁላ።

"…ዐማራዬ ግን ወጥር፣ መክት፣ አንክት…!
52 viewsF ጡ M, 15:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-29 09:45:38
"…የእነዚህ ዐማሮች ጨፍጫፊ ከሬዲዋን ሁሴን ጋር በታንዛኒያ እየተደራደረ ነው። " የእነዚህ ምስኪን ዐማሮች ነፍስ ከትንኝ በታች ነው እንዴ አቢይ አህመድ…?

“…እግዚአብሔር የበቀል አምላክ ነው።” መዝ 94፥1። ገና መቼ በቀል ተጀመረ…? ገና ምን ታይቶ? በጅምላ የሚረሽን ክብር አግኝቶ አንድ ሰው ገድሎ ሃገር ይያዝልኝ ማለት ነውር ነው።

"…ያለ ፍትሕ ሰላም የለም። በኢትዮጵያ ደግሞ ፍትሕን አቢይ አሕመድ ቀርጥፎ በልቷታል። ገድሎ ቀብሯታል። የእነዚህ የተጨፈጨፉ ኢትዮጵያውያን ዘሮች ይሄንን እያዩ አይተኙም። ቀን ነው የሚጠብቁት።

• ብአዴን ሰምተሃል። ኦህዴድ ኦነግም አይተሃል። ምንም ማለባበስ አያስፈልግም። የጊዜ ጉዳይ እንጂ ይሕን ጭፍጨፋ እያያችሁ ያላስቆማችሁ በሙሉ እግዚአብሔር ይበቀላችኋል። ቅር የሚልህ ካለህ እደግምልሃለሁ። በአናትህ ተተከል።

• መጽሐፍ እንዲል “የተጻፈው ሁሉ እንዲፈጸም ይህ የበቀል ጊዜ ነውና።” ሉቃ 21፥22። የቀን ጉዳይ ነው አልኩህ። አንተ ማየት፣ መስማት ባትፈልግም፣ አርቴፊሻል ሰላም፣ ፍቅር እንዲሰበክልህ በትፈልግም ፍትሕን ስለቀበርካት በቀል ዙፋኑ ላይ ትወጣለች። አከተመ።
73 viewsMustif, 06:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-27 19:31:17 In detail….

“አቶ ግርማ የሺጥላ በጥይት ተመትቶ መሞቱን የመሃል ሜዳ ሆስፒታል ሃላፊ ወርቀነህ ዘውደ ማንደፍሮ ለጃንጥራር አምባሰል ተናገሩ፡፡
የብአዴኑ ብልጽግና ጽህፈት ቤት ሃላፊ ግርማ የሺጥላ በጥይት ተደብድቦ መሃል ሜዳ ሆስፒታል ለህክምና ቢገባም ህይወቱ አልፏል፡፡
ጉዳቱ የደረሰው በሰሜን ሸዋ ዞን መንዝ ጌራ ምድር ወረዳ መሃል ሜዳ ከተማ ስብሰባ አድርገው በመመለስ ላይ ባሉበት ወቅት መሆንም ታውቋል።
ከአቶ ግርማ የሽጥላ በተጨማሪ ሌሎች አመራሮች ተመትተው መሞታቸውን ለማወቅ ተቻለ ሲሆን ጥቃቱን ማን እንደፈጸመው የታወቀ ነገር የለም፡፡
…፡፡”https://t.me/ZemedkunBekele12
128 views16:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-27 19:30:12
አቶ ግርማ የሺጥላ በጥይት ተደብድበው መገደላቸውን እየሰማን ነው በዚህ ዜና የሚንፀባረቁ እውነቶች

1...ሁሉም አማራ ሞታቸው እውነት በሆነ የሚል ነው አንድም ያዘነ ሰው የለም ለምን

....የአማራ ብልጽግና አመራሮችን የአማራ ህዝብ በጣም ስለሚፀየፋቸው

...ሌሎች አመራሮቹ ከዚህ ትምህርት እንዲወስዱ

2....ገዳዩ ማን ይሆን የሚሉ መላ ምቶችም እየተሰነዘሩ ነው

...ሰኔ 15 ላይ አብይ አነ ጀነራል አሳምነውን ገድሎ አማራን እርስ በርስ ለማባላት ሞክሮ እንዳልተሳካለት የታወቀ ነው አሁንም ያንን መከፋፈል ለማምጣት ራሱ ገደለው የሚል እና

...አብይ በኦነግ ታጣቂ አስገድሎት ፋኖ ነው የገደለው በማለት ፋኖን ለመጨፍጨፍ የአማራ ህዝብን ተቀባይነት ለማግኘት

.. የሚቀጥለው ሟች ብአዴን ማን ይሆን የሚለው የሁሉም አማራ ጥያቄ ነው
#share አድርጉ
127 views16:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-31 06:56:53
“…የሰላምም ጌታ ራሱ በሁሉ መንገድ ዘወትር ሰላምን ይስጣችሁ። ጌታ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።” 2ኛ ተሰ 3፥16

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"…መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ
87 views03:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-31 06:56:27
"…በደንዳና አንገቱና በወፍራሙ በጋሻው ጕብጕብ እየሠገገ ይመጣበታልና፥ በስብም ፊቱን ከድኖአልና፥ ስቡንም በወገቡ ላይ አድርጓልና፥

…ባለጠጋ አይሆንም፥ ሀብቱም አይጸናም፤ ጥላውንም በምድር ላይ አይጥልም፤ ከጨለማ አይወጣም፤ ነበልባሉም ቅርንጫፎቹን ያደርቃቸዋል፥ አበባዎቹም ይረግፋሉ። ዋጋው ከንቱ ነገር ይሆናልና ራሱን እያሳተ በከንቱ ነገር አይታመን።

…ቀኑ ሳይደርስ ጊዜው ይፈጸማል፥ ቅርንጫፉም አይለመልምም። እንደ ወይን ያልበሰለውን ዘለላ ያረግፋል፤ እንደ ወይራ አበባውን ይጥላል። የዝንጉዎች ጉባኤ ሁሉ ለጥፋት ይሆናል፥ የጉቦ ተቀባዮችንም ድንኳን እሳት ትበላለች። ጉዳትን ይፀንሳሉ፥ በደልንም ይወልዳሉ፥ ሆዳቸውም ተንኰልን ያዘጋጃል። ኢዮ 15፥ 26-35

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"…መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ
91 views03:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-07 13:03:08
"…ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል? መከራ፥ ወይስ ጭንቀት፥ ወይስ ስደት፥ ወይስ ራብ፥ ወይስ ራቁትነት፥ ወይስ ፍርሃት፥ ወይስ ሰይፍ ነውን? ስለ አንተ ቀኑን ሁሉ እንገደላለን፥ እንደሚታረዱ በጎች ተቆጠርን ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው። በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን። ሞት ቢሆን፥ ሕይወትም ቢሆን፥ መላእክትም ቢሆኑ፥ ግዛትም ቢሆን፥ ያለውም ቢሆን፥ የሚመጣውም ቢሆን፥ ኃይላትም ቢሆኑ፥ ከፍታም ቢሆን፥ ዝቅታም ቢሆን፥ ልዩ ፍጥረትም ቢሆን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ካለ ከእግዚአብሔር ፍቅር ሊለየን እንዳይችል ተረድቼአለሁ። ሮሜ 8፥ 35-39

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ
5 views10:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ