የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
58
የሰርጥ መግለጫ
✞ በየጊዜው አዳዲስ መንፈሳዊ
➢ ፅሁፎች
➢ መዝሙሮች
➢ ኦርቶዶክሳዊ መልእክቶች
➢ መንፈሳዊ ነገሮችን
ሁሉንም ለማግኘት ከፈለጉ ተቀላቀሉን ✞
ለአስተያየቶ @Channel_admin09 ይጠቀሙ
Youtube:
https://youtube.com/@shamo_guy
➢ ሁሉም እንዲያነበው SHARE ያርጉ ! እናመሰግናለን !
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 12
2023-03-22 20:53:10
የብፁዕ አቡነ አረጋዊ (ዶ/ር) እና የብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ሥርዓተ ቀብር እሑድ መጋቢት 17 ቀን 2015 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅደስት ሥላሴ ካተድራል እንደሚፈጸም የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) መግለፃቸውን የኢኦተቤ ቴሌቪዥን ዘግቧል።
ብፁዕ አቡነ አረጋዊ (ዶ/ር) ለረጅም ጊዜ በሀገር ውስጥ እና በውጭ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ሊሻላቸው ሳይችል ቀርቶ ትላንት ከዚህ ዓለም በሞተ ስጋ መለየታቸው መገለፁ ይታወቃል።
ብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ሣልሳይ መጋቢት 01 ቀን 2015 ዓ/ም ምሽት ነበር ከዚህ ዓለም ድካም ያረፉት።
ብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ሣልሳይ ከ፲፯ ዓመታት በፊት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእረ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ አንብሮተ ዕድ የተሾሙ ነበሩ።
ብፁዕነታቸው አስኬማ መላእክት ከሚለበስበት የኤጲስ ቆጶስነት ሹመት በፊት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች ሲያገለግሉ እንደነበር ታሪካቸው ያስረዳል።
ብፁዕነታቸው በሰሜን አሜሪካ በኒውዮርክ ሀገረ ስብከት በሚገኘው በመንበረ ጵጵስና ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ከአገልጋይነት እስከ የበላይ ጠባቂነት በአባትነት አገልግለዋል።
ብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ሣልሳይ የኒውዮርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስም ነበሩ።
tikvahethiopia
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
•➢ ሼር // SHARE
•✥• @abenet_tmhert •✥•
•✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•
✧━━━━━━━━━━━✧
2.4K views◦•●Yaredo●•◦, edited 17:53
2023-03-22 19:00:16
#ታላቅ_መንፈሳዊ_ጉዞ
የማር ፀበል ሚሰጥበት መጋቢት 16 ቅዳሜ አብረውን ይጋዙ መጋቢት 16 ደርሶ መልስ አዘጋጅተናል ይመዝገቡ
❖ በፍፁም የእናታቸን ኪዳነ ምህረት ወዳጆች የማንቀርበት የማር ፀበል ሚሰጥበት ❖
➠ መነሻ ➺ ቅዳሜ መጋቢት 16 መመለሻ በእለቱ ➠ +251907748876
+251986677077
#መመለሻ_በእለቱ
#የጉዞ ዋጋ>400 ብር
( መስተንግዶን ጨምሮ )
<የጉዞ ሂሳብ ያካተተው>
ትራንስፖርት
ምሳ
ውሃ
#መነሻ ቦታ
1 ፒያሣ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን
2 መገናኛ ውሃ ታንከር 12:00
3 ጣፎ አደባባይ 1:00
ለጉዞ ሲመጡ ኦርቶዶክሳዊ ተዋህዶ
አለባበስ እንዳይለዮ !!➠ +251907748876
+251986677077
ለበለጠ መረጃ > ውስን ቦታ ስላለን ፈጥነው ይደውሉ።
3.2K views◦•●Yaredo●•◦, 16:00
2023-03-22 08:01:18
✞አቤት የዚያን ጊዜ✞
አቤት የዚያን ጊዜ ክርስቶስ ሲመጣ (፪)
ትንሹም ትልቁም (፫) መድረሻውን ሲያጣ
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
•➢ ሼር // SHARE
•✥• @abenet_tmhert •✥•
•✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•
✧━━━━━━━━━━━✧
4.7K views◦•●Yaredo●•◦, 05:01
2023-03-22 07:16:45
ማስታወቂያ
መፍትሔ ስራይ ወአይነጥላ
መሪጌታ ጥበቡ
የባህል ህክምና መስጫ ማእከል
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
በሌሊት ለሚሸና
ለነገረ በትን
ለደም ግፊት
ለስኳር ህመም መቀነሻ
ለሁሉም ቁርጥማት
ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
ለፊት ማድያት
ለሳል በሽታ
ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
ለማህጸን እንፌክሽን
ለአእምሮ ጭንቀት
ለወገብ ህመም
ለነርብ
ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
የሚጥል በሽታ
ገንዘብ ለሚበተንበት
ስራ አልሳካለት ላለ
ገብያ ለሚገረግረው ለገብያ
ለመፍትሔ ስራይ
ለአስም (ለሳይነስ)
ለአይነጥላ ለሰው እጅ ለገርጋሪ
እንዲሁም የተለያዩ የጤና ችግሮች መቶ ተመርምሮ የለብወትን ችግር አውቆ መታከም ይችላሉ
እኛ ጋር ለሚአገኙት ማንኛውም አይነት
አገልግሎቶቻችን ውጤት እንዳዩ ክፍያ ይፈጽማሉ።
እነዚህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን እንሰጣለን
መድሀኒቱን ባሉበት መላላክ ይቻላል
ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
ይደውሉ
0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ
https://t.me/mergatah
ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
4.8K views◦•●Yaredo●•◦, 04:16
2023-03-21 19:29:48
ሰበር ዜና
ብፁዕ አቡነ አረጋዊ ዶ/ር አረፉሐምሌ 9 ቀን 2009 ዓ.ም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት አንብሮተ ዕድ የሾሙት ጳጳሳት 14 ኤጲስ ቆጶሳት መካከል አንዱ ነበሩ።
በቀድሞ ስማቸው አባ ኃይለማርያም መለሰ ዶ/ር በጵጵስና ስማቸው ብፁዕ አቡነ አረጋዊ ዶ/ር የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት እና የውጪ ግንኙነት መምሪያ የበላይ ኃላፊ የድሬዳዋና የጅቡቲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
ብፁዕነታቸው ለረጅም ጊዜ ከሀገር ውጪና በሀገር ውስጥ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ሊሻላቸው ሳይችል ቀርቶ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል።
ምንጭ :- ኢኦተቤ ቴቪ
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
•➢ ሼር // SHARE
•✥• @abenet_tmhert •✥•
•✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•
✧━━━━━━━━━━━✧
5.7K views◦•●Yaredo●•◦, 16:29
2023-03-21 17:16:53
ሰበር ልዩ መረጃ!
በሕገ ወጡ ሹመት ላይ የተሳተፉት ቀሪ 23 ግለሰቦች የይቅርታ ደብዳቤያቸውን ለብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊና የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና ለብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እያቀረቡ ይገኛሉ።
ዝርዝር መረጃ ከደቂቃዎች በኋላ የምናደርስ ይሆናል!
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
•➢ ሼር // SHARE
•✥• @abenet_tmhert •✥•
•✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•
✧━━━━━━━━━━━✧
1.0K views◦•●Yaredo●•◦, 14:16
2023-03-21 10:30:45
" ጾምን አጋመስነው አትበሉ"
ብዙ ሰዎች ደስ ተሰኝተውና እርስ በእርሳቸው፡- “ግማሹን ጾም ፈጽመናል፤ የጾሙ እኩሌታ አለፈ” ሲባባሉ ተመልክቻለሁ፡፡ እኔ ግን እነዚህ ሰዎች በዚሁ ምክንያት ደስ ሊላቸው እንደማይገባ እመክራቸዋለሁ፤ የጾሙ እኩሌታ ማለፉን ሳይኾን የኃጢአታቸው እኩሌታ መኼዱን [መወገዱን] ያስቡ፤ እንደዚያ ከኾነም ሐሴት ያድርጉ፡፡ ደስ ልንሰኝበት የተገባው ነገር ይኼ ነውና፡፡ ሊታይ የሚገባው ይኼ ነው።
ጥንቱም እነዚህን ኹሉ ነገሮች የምናከናውናቸው ስሕተቶቻችንን እንድናስተካክል፣ ጾሙ ሲጀምር እንደ ነበርንበት ሳይኾን እንድንነጻበት፣ ክፉ ልማዶቻችንን ወደ ጎን አድርገን የተቀደሰውን በዓል [በዓለ ትንሣኤን] እንድናከብር ነውና፡፡ እንደዚህ ካልኾነ ግን ጾሙን መጨረሳችን በራሱ ለእኛ ታላቅ ጉዳትን ይዞ ከመምጣት ውጪ ሌላ ምንም ረብ ጥቅም አይሰጠንም፡፡
ስለዚህ ብዙ ጊዜ መጾማችንን ብቻ አንመልከት፤ ይህ ምንም ትልቅ ነገር አይደለምና፤ ይልቁንስ በዚህ ጾም ራሳችንን አሻሽለን እንደ ኾነ፣ ጾሙ ከተፈታ በኋላም የዚሁ ፍሬ ጎምርቶ ይታይብን እንደ ኾነ ሐሴት እናድርግ፡፡ የክረምት ጥቅሙ ይበልጥ የሚታወቀው ወራቱ ካለፈ በኋላ ነውና፡፡ የዚያን ጊዜ የአበባው ማበብ፣ የአዝመራው ማፍራት፣ ሌሎች ዕፅዋትም በቅጠላቸውና በፍሬያቸው በወርሐ ክረምት ያገኙትን ጥቅም ግልጽ አድርገው ይናገራሉና! በእኛም ዘንድ ልክ እንደዚህ ይኹን፡፡ በወርሐ ክረምቱ በብዛትም በዓይነትም የተለያየ ዓይነት የዝናብ ጠብታዎችን ተቀብለናል፤ ብዙ ተከታታይ ትምህርቶችን ተምረናል፤ መንፈሳዊ አዝርእት ተዘርተዉብናል፤ የቅምጥልነት እሾኽም ቆርጠን ጥለናል፡፡
ስለዚህ ጾሙ በተፈታ ጊዜ የጾሙ ፍሬ ይከብበን ዘንድ፣ ከጾሙ የሰበሰብናቸውን መልካም ነገሮችም ጾሙን ራሱን እናስታውሰው ዘንድ የሰማነውን ነገር አጽንተን በመያዝ እንትጋ፡፡
(ቅዱስ ዩሐንስ አፈወርቅ #በእንተ_ሐውልታት፣ 18፥1-2)
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
•➢ ሼር // SHARE
•✥• @abenet_tmhert •✥•
•✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•
✧━━━━━━━━━━━✧
3.2K views◦•●Yaredo●•◦, 07:30
2023-03-21 08:12:32
ትርፋማነቱ የተረጋገጠ አዋጭ ኢንቨስትመንት እነሆ!!!
➨
አያት አ.ማ በ 2014 ዓ.ም 44% ወይም 392,853,318 ብር የትርፍ ክፍፍል ለባለአክሲዮኖቹ ማከፋፈሉን ያውቃሉ?
በዚህ በያዝነው በ2015 የበጀት ዓመት ለባለ አክስዮኖች እስከ 50% ትርፍ ለማከፋፈል አቅዶ እየሰራ ይገኛል።የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር
ዝቅተኛ የአክሲዮን መጠን 505 ጠቅላላ ዋጋ 55,55ዐ ብር ቅድመ ክፍያ 17,675
ብርቀሪ ክፍያ በ 3 ዓመት የሚከፈል በየዓመቱ 12,625
ብርበአንድ አክሲዮን የ8 ድርጅቶች ባለቤት ይሁኑአያት አ.ማ. የተሰማራባቸው መስኮች በሪል ስቴት ልማት
በሆቴልና ቱሪዝም
በማርብል ማምረቻ ኢንዱስትሪ
በጠጠር ማምረቻ ኢንዱስትሪ
በብሎኬት ማምረቻ ኢንዱስትሪ
በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ
በትምህርት ኢንቨስትመንት እና
በሌሎች ፋይናንሻል ኢንቨስትመንት
መግዛት የሚቻለው ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውምከፍ ያለ የአክሲዮን ድርሻ በመግዛት ዳጎስ ያለ የአክሲዮን ትርፍ ያግኙ ለመኖሪያ ቤት ፈላጊዎች በሙሉ፦አያት ሪል ኢስቴት በአዲስ አበባ በ4 የተለያዩ የግንባታ ሳይቶቹ ዘመናዊ የመኖሪያ መንደሮችን እየገነባ ሲሆን በእነዚህ ሳይቶች አፓርትመንቶቹን ከከፍተኛ ቅናሽና ከብዙ የክፍያ አማራጮች ጋር ይዞላችሁ ቀርቧል!!!
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ 0911141372
https://t.me/Tese_Apartment
3.2K views◦•●Yaredo●•◦, 05:12
2023-03-21 07:25:01
ማስታወቂያ
መፍትሔ ስራይ ወአይነጥላ
መሪጌታ ጥበቡ
የባህል ህክምና መስጫ ማእከል
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
በሌሊት ለሚሸና
ለነገረ በትን
ለደም ግፊት
ለስኳር ህመም መቀነሻ
ለሁሉም ቁርጥማት
ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
ለፊት ማድያት
ለሳል በሽታ
ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
ለማህጸን እንፌክሽን
ለአእምሮ ጭንቀት
ለወገብ ህመም
ለነርብ
ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
የሚጥል በሽታ
ገንዘብ ለሚበተንበት
ስራ አልሳካለት ላለ
ገብያ ለሚገረግረው ለገብያ
ለመፍትሔ ስራይ
ለአስም (ለሳይነስ)
ለአይነጥላ ለሰው እጅ ለገርጋሪ
እንዲሁም የተለያዩ የጤና ችግሮች መቶ ተመርምሮ የለብወትን ችግር አውቆ መታከም ይችላሉ
እኛ ጋር ለሚአገኙት ማንኛውም አይነት
አገልግሎቶቻችን ውጤት እንዳዩ ክፍያ ይፈጽማሉ።
እነዚህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን እንሰጣለን
መድሀኒቱን ባሉበት መላላክ ይቻላል
ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
ይደውሉ
0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ
https://t.me/mergatah
ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
2.9K views◦•●Yaredo●•◦, 04:25
2023-03-20 19:49:03
በቀድሞ ስማቸው አባ ኃይለኢየሱስ የተባሉ ግለሰብ በሕገ ወጥ መንገድ በተከናወነው "ሢመተ ጳጳሳት" በመሳተፋቸው በመጸጸት ይቅርታ ጠየቁ !
መጋቢት 11 ቀን 2015 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)
በቀድሞ ስማቸው አባ ኃይለኢየሱስ የተባሉ ግለሰብ በሕገ ወጥ መንገድ በተከናወነው "ሢመተ ጳጳሳት" በመሳተፋቸው በመጸጸት ይቅርታ ጠየቁ።
ግለሰቡ የይቅርታ ደብዳቤያቸውን ለቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) አቅርበዋል።
ግለሰቡ የይቅርታ ደብዳቤያቸውን ያስገቡት ቅዱስ ሲኖዶስ በሕገወጥ መንገድ ለተሾሙ አካላት የሰጠውን ቀነ ገደብ ተጠቅመው መሆኑ ተገልጿል።
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
•➢ ሼር // SHARE
•✥• @abenet_tmhert •✥•
•✥• @z_tewodros •✥•
✥ @abenet_tmhert •✥•
✧━━━━━━━━━━━✧
2.7K views◦•●Yaredo●•◦, 16:49