Get Mystery Box with random crypto!

Tmhrt ministers

የቴሌግራም ቻናል አርማ tmhrt_ministers1 — Tmhrt ministers T
የቴሌግራም ቻናል አርማ tmhrt_ministers1 — Tmhrt ministers
የሰርጥ አድራሻ: @tmhrt_ministers1
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 19
የሰርጥ መግለጫ

D

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2024-03-13 17:29:50
#DebreMarkosUniversity

ደብረ ማርቆሰ ዩኒቨርሲቲ ለ2016 ዓ/ም ነባር እና አዲስ አንደኛ ዓመት መደበኛ ቅድመ-ምረቃ እና የሬሜዲያል ተማሪዎች ጥሪ አድርጓል፡፡

በዚህም መሠረት የምዝገባ ጊዜዉ እንደሚከተለዉ ተገልጿል፦

- የ1ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርት ነባር ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ያላችሁ ነባር ተማሪዎች ከመጋቢት 16-17/2016 ዓ.ም

- በ2016 ዓ.ም የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ፍሬሽማን እና የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ከመጋቢት 16-17/2016 ዓ.ም

ማሳሰቢያ:
* ለነባር 1ኛ ዓመት ተማሪዎች እና የሪሚዲያል ትምህርት ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ያላችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደዉ #በየነበራችሁበት ካምፓስ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

* በሀገር አቀፍ የማለፊያ ዉጤት ያመጣቹህ አዲስ የአንደኛ ዓመት(ፍሬሽማን) ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደዉ #በዋናዉ ግቢ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

* የ2016 ዓ.ም አዲስ ገቢ የሪሜድያል ተማሪዎች በስማችሁ ቅደም ተከተል መሰረት ስማችሁ ከA-G የሚጀምር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች እና ስማችሁ ከA-H የሚጀምር የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በቡሬ ካምፓስ #የምትመዘገቡ ሲሆን ሌሎች ደግሞ በዋናዉ ካምፓስ የምትመዘገቡ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

* አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ የ8ኛ ክፍል ካርድ፣ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት እና የ12ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት ዋናውና ኮፒው እንዲሁም ስምንት 3x4 የሆነ ጉርድ ፎቶግራፍ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡

በተለያየ ምክንያት ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ 1ኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡


የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

ትምህርት ሚኒስቴር

ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

https://t.me/Tmhrt_Ministers
https://t.me/Tmhrt_Ministers
15.1K views14:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-08 09:27:43
ይመዝገቡ!

የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ የፊታችን ቅዳሜ ይጠናቀቃል።

የተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ ነገ ቅዳሜ የካቲት 30/2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል።

በ2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ870 ሺህ በላይ ተማሪዎች እንደሚፈተኑ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

ትምህርት ሚኒስቴር

ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

https://t.me/Tmhrt_Ministers
https://t.me/Tmhrt_Ministers
15.8K views06:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-03 10:20:17
ያልተመዘገበ አይፈተንም

     8ቀን ቀረው

በ2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከየካቲት 3 ቀን 2016ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ መሆኑን ይታወቃል። ምዝገባው የካቲት 30/2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅና በተቀመጠው ቀነ ገደብ ያልተመዘገበ ተማሪ ፈተና እንደማይቀመጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል፡፡


የግል፣ የርቀት እና በበይነ መረብ ተምረው የሚፈተኑ ተማሪዎች ምዝገባ በክፍለ ከተማ፣ በልዩ ወረዳ እና በወረዳ የትምህርት ፅ/ቤቶች እንደሚካሄድ መዘገባችን ይታወሳል።

በ2016 በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ከ870 ሺህ በላይ ተማሪዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

ትምህርት ሚኒስቴር

ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

https://t.me/Tmhrt_Ministers
https://t.me/Tmhrt_Ministers
22.2K views07:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-01 13:24:02
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 457 ተማሪዎች የፊታችን እሑድ ያስመርቃል።

ከተመራቂዎቹ 101 ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ሲሆን ቀሪዎቹ 356 ተማሪዎች ደግሞ የመጀመሪያ ዲግሪ ሰልጣኞች ናቸው፡፡

በቅርቡ የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ወስደው የማለፊያ ነጥብ ያመጡ 246 የዩኒቨርሲቲው የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎችም በዕለቱ ይመረቃሉ፡፡

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

ትምህርት ሚኒስቴር

ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

https://t.me/Tmhrt_Ministers
https://t.me/Tmhrt_Ministers
20.0K views10:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-26 14:56:12
#ማስታወቂያ

ለሁሉም የግልና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሙሉ

የ2016  ዓ .ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና  ውጤት ከየካቲት 18/2016 ዓ ም ጀምሮ  ስለተለቀቀ

https://result.ethernet.edu.et

ሊንክ ማየት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

ትምህርት ሚኒስቴር!

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

ትምህርት ሚኒስቴር

ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

https://t.me/Tmhrt_Ministers
https://t.me/Tmhrt_Ministers
23.7K views11:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-24 09:41:31
ውጤትዎን ይመልከቱ!

በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የወሰዱ #የመንግሥት_ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ውጤት ይፋ ሆኗል።

ውጤትዎን ለመመልከት ተከታዩን ሊንክ ይጠቀሙ፦

https://result.ethernet.edu.et/

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

ትምህርት ሚኒስቴር

ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

https://t.me/Tmhrt_Ministers
https://t.me/Tmhrt_Ministers
22.9K views06:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-24 09:33:51
በአዲስ አበባ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2016 ዓ.ም ከተማ አቀፍ ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል፡፡

ከተማ አቀፍ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተና ትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጠው አቅጣጫ መሰረት በዚህ ዓመት በሰኔ ወር መጀመሪያ ላይ እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ገልፀዋል። 

በዚህም በአዲስ አበባ ለ6ኛ ክፍል 86,691 ተማሪዎች እንዲሁም ለ8ኛ ክፍል 88,028 ተማሪዎች በከተማ አቀፍ ፈተናው ይቀመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል። 

ከመደበኛው ትምህርት ጎን ለጎን ተፈታኝ ተማሪዎችን ለከተማ አቀፍ ፈተና እንዲዘጋጁ የማብቃት ሥራ እየተሠራ እንደሚገኝም ጠቁመዋል፡፡ 

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

ትምህርት ሚኒስቴር

ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

https://t.me/Tmhrt_Ministers
https://t.me/Tmhrt_Ministers
17.9K views06:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-24 09:26:02
#ExitExam #Result

በመቐለ ዩንቨርሲቲ የመውጫ ፈተና የወሰዳቹህ ተማሪዎች ውጤታችሁን ከዛሬ ጀምሮ በኮሌጆቻቹህ በኩል ማየት እንደምትችሉ ዩንቨርሲቲው አሳውቋል።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

ትምህርት ሚኒስቴር

ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

https://t.me/Tmhrt_Ministers
https://t.me/Tmhrt_Ministers
16.8K views06:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-23 10:25:18 All subject Model exam

For Grade 12

2016 E.C

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

ትምህርት ሚኒስቴር

ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

https://t.me/Tmhrt_Ministers
https://t.me/Tmhrt_Ministers
25.0K views07:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ