ይመዝገቡ!የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ የፊታችን ቅዳሜ ይጠናቀቃል።
የተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ ነገ ቅዳሜ የካቲት 30/2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል።
በ2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ870 ሺህ በላይ ተማሪዎች እንደሚፈተኑ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።
የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
https://t.me/Tmhrt_Ministers
https://t.me/Tmhrt_Ministers