Get Mystery Box with random crypto!

Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹

የቴሌግራም ቻናል አርማ tenamereja — Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹 M
የቴሌግራም ቻናል አርማ tenamereja — Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹
የሰርጥ አድራሻ: @tenamereja
ምድቦች: ጤና
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 41.15K
የሰርጥ መግለጫ

ሕክምና፣ መረጃ፣ ሥራ ቅጥር፣ የትም/ት ዕድል መረጃዎች ላይ የሚያተኩር ቻነል ነው።
መፍትሔው አለን!
Contact፡ @tenaye24
📱 0974512131
Facebook: facebook.com/tenamereja
🌿 ለማስታወቂያ- Advert your services
0974512131
@tenaye24

Ratings & Reviews

1.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 458

2021-02-14 19:09:11 1. Gynecologist...01
2. Internist.............01
lisence is mandatory
3. Bsc Nurse.....01
salary: negotiable
place: Burie,gojjam
Yohannes Hospital
0967306253
Join this channel
@research_UoG
6.4K viewsShegye Marie, edited  16:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-14 17:52:28
4.6K viewsShegye Marie, 14:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-14 17:51:40 1. Gynecologist...01
2. Internist.............01
lisence is mandatory
3. Bsc Nurse.....01
salary: negotiable
place: Burie,gojjam
Yohannes Hospital
0967306253
6.0K viewsShegye Marie, edited  14:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-14 17:22:08
Mass sport- Addis Abeba
5.6K viewsአብርኆት 2021, 14:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-14 17:17:02 የስራ ስምሪት አሰራርን ታሳቢ ያደረገ ዘመናዊ የስራ ፈላጊዎችና የስራ ሁኔታ ምዝገባ ስርዓት ሊዘረጋ መሆኑን የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የክልል ቢሮዎችም ይህን ታሳቢ አድርገው እንዲሰሩ ጠይቋል።
ዝቅተኛ የደሞዝ መጠንን ለመወሰን የሚያስችል መመሪያ እየተዘጋጀ መሆኑንና የክልል ቢሮዎች በውጭ አገርም ሆነ በአገር ውስጥ እየሰሩ ያሉትን ሰራተኞች መብት ለማስጠበቅ ሊተጉ እንደሚገባም ተገልጿል።
ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሴክተር የ2013 በጀት ዓመት የስድስት ወር እቅድ አፈፃፀም የጋራ መድረክ ትናንት ተጠናቋል።
በመድረኩ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ እንዳሉት ሚኒስቴሩ የስራ ስምሪትንና የስራ ገበያ መረጃን ዘመናዊ ለማድረግ እየሰራ ነው።
ለዚህም ይረዳ ዘንድ ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል።
የስራ ገበያ መረጃ በአገሪቱ ያለውን የስራ ሁኔታና የስራ ፈላጊዎችን መረጃ ማደራጀት መሆኑን ገልፀው፤ በአሁን ወቅት የስራ ፈላጊዎች መረጃ በወረቀት እየተመዘገበ እንደሆነ ተናግረዋል።
ይህንን ተግባር ዲጂታል ለማድረግ ሚኒስቴሩ እየሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ ስራውን ለማገዝ የክልል ቢሮዎች የስራ ፈላጊዎችን መረጃ በአግባቡ መያዝ እንዳለባቸው አስረድተዋል።
ለውጭ አገር ዜጎች የስራ ፈቃድ ከመስጠት ባሻገር በተፈቀደላቸው አግባብ ብቻ እየተንቀሳቀሱ መሆኑን ለማጣራት እየተሰራ ነውም ብለዋል።
በሂደቱ ያለአግባብ ሲሰሩ የተገኙ መኖራቸውን ጠቁመው ክልሎችም ፈቃድ መስጠት ብቻ ሳይሆን የቁጥጥር ስራን አጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳስበዋል።
ዝቅተኛ የደሞዝ መጠንን ለመወሰን የሚያስችል መመሪያ እየተዘጋጀ መሆኑንና የክልል ቢሮዎች በውጭ አገር የሚሰሩትንም ሆነ በአገር ውስጥ እየሰሩ ያሉትን ሰራተኞችን መብት ለማስጠበቅ ሊተጉ ይገባል ብለዋል።
የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አደረጃጀት በሁሉም ክልል ወጥ እንዲሆን ለማድረግ ክልሎች መስራት እንዳለባቸውና ሚኒስቴሩም እገዛ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።
በጋራ ምክክር መድረኩ ከሴክተር እቅድ በተጨማሪ የሚኒስቴሩና የክልል ቢሮዎች የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ቀርቧል።
በመድረኩም ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ የባለድርሻ አካላትና የክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ቢሮ ኃላፊዎችና ተወካዮች መገኘታቸውን ከኢዜአ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
FBC
5.2K viewsአብርኆት 2021, 14:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-14 17:16:58
5.1K viewsአብርኆት 2021, 14:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-14 17:10:20
Mass sport- Gondar
5.2K viewsአብርኆት 2021, 14:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-14 14:55:19
5.3K viewsShegye Marie, 11:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-14 13:02:16 Putin Won't Take Russia’s COVID-19 Vaccine

: While Vladimir Putin this week hailed international recognition of Russia’s Sputnik V vaccine against COVID-19, the Kremlin says the president still hasn’t taken the inoculation that he enthusiastically recommends to other world leaders.

Putin is following a vaccination schedule that requires him to take other shots first, including against flu and pneumococcal infections, before he can decide to have Sputnik V, his spokesman, Dmitry Peskov, told reporters Friday on a conference call.

The president’s failure to take the vaccine against the deadly virus that killed more than 162,000 Russians last year is because “many vaccinations are not recommended at once,” Peskov said. “Vaccinations can’t be lumped together, they must be spread over time.”
@tenamereja
5.6K viewsAb, 10:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-14 12:58:45 Coming Soon with research and scholarship opportunities. Join and share this channel.
https://t.me/research_UoG
5.6K viewsአብርኆት 2021, 09:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ