Get Mystery Box with random crypto!

Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹

የቴሌግራም ቻናል አርማ tenamereja — Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹 M
የቴሌግራም ቻናል አርማ tenamereja — Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹
የሰርጥ አድራሻ: @tenamereja
ምድቦች: ጤና
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 41.15K
የሰርጥ መግለጫ

ሕክምና፣ መረጃ፣ ሥራ ቅጥር፣ የትም/ት ዕድል መረጃዎች ላይ የሚያተኩር ቻነል ነው።
መፍትሔው አለን!
Contact፡ @tenaye24
📱 0974512131
Facebook: facebook.com/tenamereja
🌿 ለማስታወቂያ- Advert your services
0974512131
@tenaye24

Ratings & Reviews

1.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 453

2021-02-19 15:42:54 የጤና ሚኒስቴር በሀገር አቀፍ ደረጃ የጤና ባለሙያዎች ሙያ ለማሻሻል እና ተደራሽ ለማድረግ የተከታታይ ሙያ ማጎልበቻ ስርዓትን ተግባራዊ እያደረገ ይገኛል፡፡ ከነዚህም ውስጥ የስልጠናዎችን ደረጃ ለማስጠበቅ 60 ስልጠና የሚሰጡ እና 26 እውቅና ሰጪ ተቋማት ዝርዝር ተለይተዋል፡፡
ስለዚህ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ስልጠናዎችን ሲሰጡ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት እውቅና ያገኙ የተከታታይ ሙያ ማጎልበቻ ማዕከላት እንዲጠቀሙ እናሳስበለን፡፡
The Ministry of Health is working hard to improve health professionals continuing professional development (CPD) in Ethiopia. To this end, 60 CPD providers and 26 CPD Accreditors from different institutions are accredited. So all stalk holders that are providing in-service training are required to use accredited CPD providers.
3.9K viewsአብርኆት 2021, 12:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-19 15:41:19
የዩኒቨርስቲዎች ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሥራ ስኬታማ እንዲሆን ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ያካተተ የማኅበረሰብ አቀፍ አማካሪ ምክር ቤቶች ተቋቀቁመው ወደ ስራ መግባታቸውን የሳይንስ እና ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።

በእያንዳንዱ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንቶች የሚመራው ይህ አማካሪ ምክር ቤት የተቋማቱን አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ በቅርብ በመከታተል ለሚፈጠሩ ችግሮች መፍትሔ እየሰጠ የሚሄድ ነው ተብሏል።

ሀገርም ሆነ ሀገርን ገንቢ ትውልድ ማፍራት የሚችል ተቋም ሊኖር የሚችለው ሰላም ሲኖር መሆኑን የተናገሩት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አመለወርቅ ህዝቅኤል እያንዳንዱ ተማሪ የሚፈፅመው ድርጊቱ ሁሉ ምክንያታዊ መሆኑን ማረጋገጥ አለበት ብለዋል። (EBC)
3.8K viewsአብርኆት 2021, 12:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-19 15:39:14
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በሳይኮሎጅ ትምህርት ክፍል አዘጋጅነት ለጎንደር ከተማ ፈለገ አብዮት 1ኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን፣ ርዕሰ መምህራን፣ የትምህርት ቤት ነርሶች (School Nurses) እና ስነ-ልቦና አማካሪዎች የአዕምሮ ጤናን በትምህርት ቤቶች ደረጃ ለማሳደግ የሚረዳ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከየካቲት 10-12/2013 ተሰጠ፡፡
ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብዕ ኮሌጅ የማህበረሰብ አገልግሎት አስተባባሪ ዶ/ር መስፍን ደስየ ጤናማ የሆነ የትምህርት ስርዓት እንዲኖር ከተፈለገ በታዳጊ ተማሪዎች ዘንድ የአእምሮ ጤና ስልጠና ግንዛቤ እንዲኖር ማስቻል ለወደፊት ህይወታቸው አወንታዊ ሚና እንደሚኖረው ገልጸዋል፡፡
የአዕምሮ ጤናና የሰነ-ባህሪ ችግሮች ብዙ ጊዜ የሚከሰቱት በ 1ኛ ደረጃና ወጣት እድሜ ላይ ባሉ ታዳጊ ልጆች እንደሆነ ጥናቶች ያሳያሉ በማለት የተናገሩት ደግሞ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ትራጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ፕ/ር የማታው ወንዴ ናቸው፡፡ “ልጆች ከወላጆቻቸው ይልቅ በት/ት ቤት ውስጥ ብዙ ጊዜያቸውን ያሳልፋሉ፤ በመሆኑም መምህራኑ ስለአዕምሮ ጤና እውቅና በበቂ ሁኔታ እንዲኖራቸው ማድረግ ጠቀሜታው የጎላ ነው፡፡” በማለት ፕ/ር የማታው አያይዘው ተናግረዋል፡፡
ስልጠናውን የሰጡት የሳይኮሎጅ ትምህርት ክፍል መምህር ተስፋየ ታደለ በበኩላቸው፣ በሁለት የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች የጥናት ውጤት ላይ በመነሳት ለወደፊት መሰል ስልጠናዎችን ለሌሎች 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመስጠት ቅድመ ዝግጅታቸውን እንዳጠናቀቁ ገልጸዋል፡፡
3.9K viewsአብርኆት 2021, 12:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-19 15:37:04
#Vacancy
2.8K viewsአብርኆት 2021, 12:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-19 15:35:39 Emergency, OPD, OR & Ward Nurse
#saint_gabriel_general_hospital_plc
#health_care
#health_care_hospitality
#nurse
Addis Ababa
Diploma or BSc degree in Nursing with relevant in MCH Clinic/Hospital is advantageous
Competence:-
- Up-to-date health professional License Certificate is mandatory
- Basic Computer skill
Minimum Years Of Experience: #2_years
Deadline: February 26, 2021
How To Apply: Send your resume via: stgabrielhr1@gmail.com or in person to the following address: 22 Mazoria on the way to Bole Medhaniyalem Church in front of Awraris Hotel
2.9K viewsSO ዘውዱ, 12:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-19 15:28:41 #Attention

በ5 ክልሎችና በ2 የከተማ አስተዳድሮች ኤችአይቪ/ኤድስ በወረርሽኝ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የፌዴራል የኤች አይ ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ።

በጋምቤላ፣አማራ፣ ሀረሪ፣ አፋርና ትግራይ ክልሎች እንዲሁም በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ የስርጭት ምጣኔው ከ1 በመቶ በላይ በመሆኑ በወረርሽኝ ደረጃ እንደሚገኙ የፌዴራል የኤች አይ ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ማሳወቁን etv ዘግቧል።

በሀገር ደረጃ የኤች አይ ቪ/ኤድስ በወረርሽኝ ደረጃ ከፍተኛ የስርጭት መጠን ያለባቸው ፦

- ጋምቤላ 4.6 በመቶ
- አዲስ አበባ 3.4 በመቶ
- ድሬዳዋ 2.5 በመቶ
- ሀረሪ 2.4 በመቶ
- አፋር 1.4 በመቶ
- ትግራይ 1.2 በመቶ
- አማራ 1.2 በመቶ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።

በWHO መረጃ ከሆነ አንድ በሽታ ወረርሽኝ ነው የሚባለው የስርጭት ምጣኔው 1 በመቶ እና ከዚያ በላይ ሲሆን፣ እንደ ሀገር የኤች አይ ቪ/ኤድስ የስርጭት መጠን 0.93 በመቶ ስለሆነ በወረርሽኝ ደረጃ አይደለንም ተብሏል።

በማህበረሰብ ደረጃ ከፍተኛ የስርጭት ምጣኔ የሚታይባቸው ሴተኛ አዳሪዎች ሲሆን ቁጥሩ 23 በመቶ ነው ተብሏል።

በመቀጠልም፣ ባሎቻቸውን በሞት ያጡ ሴቶች ላይ 19 በመቶ ሆኖ ይታያል።

የረጅም ርቀት አሽከርካሪዎች፣ ኮንስትራክሽን ሳይት ላይ የሚሰሩ ሰራተኞች፣ አፍላ ወጣቶች ላይ ከ2 በመቶ በላይ የስርጭት ምጣኔ ያሳያል።

በከተማ ያለው የስርጭት ምጣኔ 3 በመቶ ሲሆን በገጠር ያለው ደግሞ 0.4 ደርሷል ተብሏል።

በተጨማሪ በወንዶች ያለው የስርጭት ምጣኔ ከሴቶች ይልቅ ዝቅ ብሎ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡

የHIV የስርጭት ምጣኔ 61 በመቶ የሚሸፍኑት ሴቶች ሲሆኑ ፣ 39 በመቶ የሚሆነውን የሚሸፍኑት ወንዶች እንደሆኑ ተገልጿል። (ኢብኮ)

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
1.1K viewsSO ዘውዱ, 12:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-19 15:22:36 Vacancy Announcement
Date 12/6/13 E.C
Place: Assoa town Ozone medium clinic
We are looking for GP's who has served 3 years and more and has official clearance
Salary 30,000 to 35,000(negotiable)
Call me 0912027995/0911343578 (Dr Abue internist)
1.3K viewsA MA, edited  12:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-19 11:09:11 https://t.me/tech21et/653
3.6K viewsAlebachew Mengistie, 08:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-19 09:37:37
የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ሊቀ-ጳጳስ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ የዐይን ብሌናቸውን ለዐይን ባንክ ለመለገስ ቃል ገብተዋል።
4.1K viewsShegye Marie, edited  06:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-19 09:34:39
In the early 1970's, the now cardiologist, Dr. Fikru Maru was a fighter pilot in Ethiopia
Biniam Hirut
3.3K viewsAlebachew Mengistie, 06:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ