2023-09-15 14:04:41
የአገሪቱ ፕሬዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴና
ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ ከተኳረፉ፣ ድፍን 7 ወር ሞላቸው። አብይ አህመድ በግል ባህሪው ስብዕና የለለው ሰው እንደሆነ የቅርብ አማካሪዎቹ ይመሰክሩበታል።
ልክ እንደ ድመት ዝም ብሎ ያኮርፋል፣ ለሱ ቀበቷቸው ከፍ ዝቅ እስኪል ያላሽራገዱትን ሰዎች ከመሬት ተነስቶ ፊት መንሳትና አይኑን ማጉረጥረጥ ግንባሩን መቋጠር፧ ከንፈሩን መንከስ አብሮት ያደገው ስብዕናው እንደሆነ ተደጋጋሚ ግዜ ለሱ ቅርበት ካላቸው ሰዎች ስምተናል። አብይ አህመድ ከአባቱ ጋር እንደ ልጅ ተቆንጥጦ ያላደገ፣ ከ4 መአቱ ጀምሮ እናቱ ጋር በዙረት ያደገ ሲሆን አንድም ቀን በልጅነቱ የወንድልጅ ብትር ገርፎት የማያቅ ለዕናቱ ብርቅየ አይነት ብቸኛ ተከታዮዋ ስለሆነ ( እናቶች ሆዳቸው ስለማይችል አንድ ቀን እንኳን
ተቆንጥጦ ያላደገ) ያገኘውን እየዘለፈ ልጅነቱን የቀጨ ሰው ነው። ለዛም ነው የመጀመሪያ የስልጣን በአለ ሲመቱ ቀን አባቱን ከነመፈጠሩ እረስቶ በዕናቱ ብቻ ንግግሩን እያብላላ የኢትዮዽያን እናቶች ሆዳቸውን ሰርስሮ የገባው።
እናም ብዙ የሱ የስራ ባልደረቦቹና አማካሪዎቹ ሲናገሩ አብይ ቶሎ ማኩረፍ በዕድሜ ትልልቅ ሰዎችን እንደፈለገ የሚያጣጥላቸው ከፍ ሲልም አፀያፊ የሆኑ ስድቦችን ሲሳደብ ብዙ ግዜ ፓርላማ ላይ የተሰማው ሰውየ ችግሩ ከዕድገቱ ጀምሮ ስድ አደግ ሆኖ ከማደጉ ጋር ተያይዞ እስኩሁን ድረስ የአስተዳደጉን ባህሪ ባለመላቀቁ ነው ይላሉ የሱ የቅርብ ሰዎቹ።
ፕሬዝዳንቷም በመጨረሻ የአገልግሎት ዘመኗ የዚህ ዱርየ መጫዋቻ ሆና ይሄው ካኮረፋት ድፍን 7 ወር ሆኗታል። እሷም እንዲህ ሆና ከዚህ ሰውየ ጋር አብራ አገር እያፈረሰች፣ ንፁሀን ሲጨፈጨፍ ቆማ እያየች ወይ በክብር ስልጣኗን አለቀቀች ይሄው ካኮረፋት መሪ ጋር አብራ አገር እየመራች ነው። እንደውም በዚህ ሁለት ወር ውስጥ ለአብይ የሚሰጥ ደብዳቤ ወይም መልዕክት ከደረሳት እኔን አያናግረኝ ካኮረፈኝ 7 ወር ሆኖታል እያለች ማውራት ጀምራለች።
Suleiman Abdella
15.6K views11:04