Get Mystery Box with random crypto!

Oda Bultum University

የቴሌግራም ቻናል አርማ odabultumunversityyy — Oda Bultum University O
የቴሌግራም ቻናል አርማ odabultumunversityyy — Oda Bultum University
የሰርጥ አድራሻ: @odabultumunversityyy
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.37K

Ratings & Reviews

1.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 8

2022-05-03 09:18:33
761 views06:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-03 09:17:37 የጥሪ ማስታወቂያ
#OdabultumUniversity

በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ግንቦት 8 እና 9 ሲሆን ምዝገባ የሚካሄደው ግንቦት 10 እና 11 ይሆናል፡፡

ወደ ዩኒቨርሲቲው በምትመጡበት ጊዜ፡-

የ8ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ኦርጅናልና ኮፒ
የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ኦርጅናልና ኮፒ

ከ9-12ኛ ክፍል የተማራችሁበት ትራንስክሪብት ኦርጅናልና ኮፒ

አራት ፓስፖርት ሳይዝ ጉርድ ፎቶ ግራፍ እንዲሁም

አንሶላ፣ የስፖርት ትጥቅ፣ የትራስ ጨርቅ እና ብርድ ልብስ በመያዝ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በምዕራብ ሐረርጌ ዞን ጭሮ ከተማ በሚገኘዉ ዋናዉ ካምፓስ በአካል ቀርባችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡

ማሳሰቢያ፡- ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኋላ የሚመጡ ተማሪዎችን የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ለበለጠ መረጃ www.obu.edu.et ወይም https://t.me/OBURegistrar ይጎብኙ

የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት

        ተማሪ ነክ መረጃዎችን እንዘግባለን
763 views06:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-14 17:02:07 የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ማለፊያ ነጥብ ይፋ ሆነ።

የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስቴር ዴኤታ ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ለጋዜጠኞች የ12ኛ ክፍል መለቀቂያ ፈተና መቁረጫ ነጥብ ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።

በሁለት ዙር ለተሰጠው የመልቀቂያ ፈተና የተሰጠው የማለፊያ ነጥብ የተለያየ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በዚህም መሰረት በመጀመሪያ ዙር ፈተናቸውን የወሰዱ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞች ውጤት የሚከተለውን ይመስላል

በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ለመማር ለተፈጥሮ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞት ማለፊያ ነጥብ ለወንድ 363 ለሴት 351 ሲሆን በተፈጥሮ ሳይንስ በታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች ላሉ መደበኛ ተፈታኞች ለወንድ 351 ለሴት 339 ማለፊያ ነጥብ መሆኑ ተገልጿል።ለተፈጥሮ ሳይንስ መስማት ለተሳናቸው ሁለቱም ፆታ የማለፊያ ነጥብ 300 ሆኗል።በተፈጥሮ ሳይንስ ድጋሜ ተፈታኞች ማለፊያ ነጥብም 380 ሆኖ መቆረጡ ተገልጿል።

በመጀመሪያው ዙር የተፈተኑ እና በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የተፈጥሮ ሳይንስ መቁረጫ ነጥብ 300 ሆኗል።

ለማህበራዊ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞች የማለፊያ ነጥብ ለወንድ 264፣ ለሴት 254 ሲሆን በማህበራዊ ሳይንስ በታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች ላሉ መደበኛ ተፈታኞች ለወንድ 254፣ ለሴት 250 ማለፊያ ነጥብ ሆኖ ተቆርጧል።

ለማህበራዊ ሳይንስ መስማት ለተሳናቸው ሁለቱም ፆታዎች ማለፊያ ነጥብ 250 መሆኑን እና በማህበራዊ ሳይንስ ድጋሜ ተፈታኞች ለሁለቱም ፆታ የማለፊያ ነጥብ 280 እንደሆነ ተገልጿል።

በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የማህበራዊ ሳይንስ መቁረጫ ነጥብ 250 ሆኗል።

በሁለተኛ ዙር ፈተናቸውን የወሰዱ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞች ውጤትም ይፋ የሆነ ሲሆን በዚህም መሰረት

በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ለመማር ለተፈጥሮ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞት ማለፊያ ነጥብ ለወንድ 423 ለሴት 409 ሲሆን በተፈጥሮ ሳይንስ በታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች ላሉ መደበኛ ተፈታኞች ለወንድ 410 ለሴት 396 ማለፊያ ነጥብ መሆኑ ተገልጿል።ለተፈጥሮ ሳይንስ መስማት ለተሳናቸው ሁለቱም ፆታ የማለፊያ ነጥብ 350 ሆኗል።በተፈጥሮ ሳይንስ ድጋሜ ተፈታኞች ማለፊያ ነጥብም 443 ሆኖ መቆረጡ ተገልጿል።

በሁለተኛ ዙር የተፈተኑ እና በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የተፈጥሮ ሳይንስ መቁረጫ ነጥብ ከ350 በላይ መሆኑ ተነግሯል።

ለማህበራዊ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞች የማለፊያ ነጥብ ለወንድ 317 ፣ ለሴት 305 ሲሆን በማህበራዊ ሳይንስ በታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች ላሉ መደበኛ ተፈታኞች ለወንድ 305፣ ለሴት 300 ማለፊያ ነጥብ ሆኖ ተቆርጧል።

ለማህበራዊ ሳይንስ መስማት ለተሳናቸው ሁለቱም ፆታዎች ማለፊያ ነጥብ 300 መሆኑን እና በማህበራዊ ሳይንስ ድጋሜ ተፈታኞች ለሁለቱም ፆታ የማለፊያ ነጥብ 335 እንደሆነ ተገልጿል።

በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የማህበራዊ ሳይንስ መቁረጫ ነጥብ ከ 300 በላይ መሆኑም ተገለጿል።

ውጤቱ ለመጀመርያ ዙር ተፈታኞች ለተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 እዲሁም ለማህበራዊ ሳይንስ ከ500 የተያዘ መሆኑን እና በሁለተኛ ዙር ተፈታኞች ለተፈጥሮ ሳይንስ ከ700 እዲሁም ለማህበራዊ ሳይንስ ከ600 የተያዘ መሆኑ ተገልጿል።

ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
  @ethiouniversity1bot

            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
1.5K views14:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-28 16:46:52
1.1K views13:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-28 16:46:26 Daarektoreetiin naamusaafi farra malaanmaltummaa
Yunivarsiitii Odaa Bultum barattootaf leenjii
hubannoo uumuu kenne
------------------------------------------------------------
--------------
Daarektoreetiin naamusaafi farra malaanmaltummaa
Yunivarsiitii Odaa Bultum barattoota miseensa gumii
naamusaafi farra malaanmaltummaa ta’aniif leenjii
gabaabaa kenne. Daarektoreetichi barattootaf
hubannoo kennuun gumii naamusaafi farra
malaanmaltummaa kan hundeesse yoo ta’u,
dhimmoota qajeelfamaafi hojiirra oolmaa farra
malaanmaltummaa irratti leenjii gabaabaa hubannoo
uumuu kenneera. Kaayyoon leenjichaas barattoota
naamusa gaariifi gahumsa biyyattiin barbaaddu
qaban horachuu kan bu’uureffate yoo ta’e, hubannoo
leenjichaa argataniin biyya isaanii akka gargaaranis
daarektarri daarektoreetii naamusaafi farra
malaanmaltummaa Yunivarsiitii Odaa Bultum Obbo
Yusuuf Obsee dhaamaniiru.
Kan qindeesse: Daarektoreetii qunnamtii ummataa
Yunivarsiitii Odaa Bultum
Directorate of morality and anti-corruption gave
awareness training to students of Oda Bultum
University
------------------------------------------------------------
--------------
Directorate of ethics and anti-corruption at Oda
Bultum University gave short training to students
who are members of the ethics and anti-corruption
. The Directorate has given a short training on anti-
corruption and anti-corruptism for students. The
aim of the training is to provide students with the
best ethics and skills in the country, to help their
country with the knowledge of the training and the
directorate of directors for ethics and anti-
corruption University. Oda Bultum Mr. Yusuf Obse
has been appointed.
Organized by: Directorate of public relations at
Oda Bultum University
1.3K views13:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-14 15:07:37
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረትን በ #ፕሬዝዳንትነት እንዲመራ ተመረጥ

የቀድሞ የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት እና የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ #ኦሊ_በዳኔ የስራ ጊዜያቸውን በማጠናቀቃቸው እንዲሁም ከዚህ በፊት በሟሟያ ምርጫ ተመርጦ የነበረው ስራ-አስፈፃሚ የስራ ጊዜውን በመጨረሱ ህብረቱ በትላንትናው እለት በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በተካሄደው 41ኛ የኢትዮጲያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባዔ ላይ ምልዐተ ጉባዔው ለቀጣይ ሁለት አመታት ህብረቱን የሚመሩ አዳዲስ ስራ-አስፈፃሚዎችን በመመሪያው መሰረት አወዳድሮ መርጧል።

በዚህም መሰረት የኢትዮጲያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት እያደረገ ባለው 41ኛ መደበኛ ጉባዔ የ #ወልቂጤ_ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ተማሪ #ሚካኤል_ያቦነሽ የኢትዮጲያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት አድርጎ መርጧል።


ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
  @ethiouniversity1bot

            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
605 views12:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-14 15:01:34
568 views12:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-06 16:51:38
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ያስገነባውን ዘመናዊ የመምህራን መኖሪያ አስመረቀ።

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከ464,000,000 ብር (አራት መቶ ስልሳ አራት ሚሊዮን ብር) በላይ ወጪ በማድረግ ያስገነባው የመምህራን መኖሪያ አፓርታማ በዛሬው ዕለት በመመረቅ ላይ ይገኛል።

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መምህራንን የመኖሪያ ቤት ችግር በከፊልም ቢሆን ለማቃለልና በተለይም መምህራን በዩኒቨርስቲው አቅራቢያ ሆነው በተረጋጋ ሁኔታ መደበኛ ስራቸውን ለማከናወን እንዲያግዛቸው ታስቦ በዩኒቨርሲቲው አቅራቢያ በጉብሬ ክፍለ ከተማ የተገነባ ነው።

ግንባታው በ1719 ካሬ ላይ ያረፈ ሲሆን አራት ብሎኮች አሉት። ባለ ሁለት መኝታ ያላቸው 72 ቤቶችን፤ ባለ አንድ መኝታ ቤት ያላቸው 120 ቤቶችን እና 60 እስቱዲዮዎች ሲሆኑ በድምሩ 252 አባወራዎችን የሚያስተናግድ የመኖሪያ ክፍሎች ያሉት ነው።

በተጨማሪም ደረጃውን የጠበቀ የኪችን ካቢኔት የተገጠመለት፤ ነዋሪዎችን የዋይፋይ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የመስመር ዝርጋታ የተደረገለት፤ የራሱ የሆነ ትራንስፎርመር ተገጥሞለት የተሟላ የመብራት አገልግሎት እንዲኖር ለማድረግ የሚያስችል ሆኖ የተገነባ ፤የውሃ እጥረት እንዳይከሰት በማሰብ የራሱ የሆነ ጥልቅ የመጠጥ ጉድጓድ ውሃ የተቆፈረለት ጭምር ነው።

ለህንጻው ነዋሪዎች አገልግሎት የሚሰጡ 24 ሱቆች ( በእያንዳንዱ ብሎክ 6 ሱቆች) ፤ 4 ካፍቴሪያዎች ( በእያንዳንዱ ብሎክ 1 ሱቅ) ፤ 4 ሱፐር ማርኬት (በየብሎኩ 1 ሱፐርማርኬት)፤ አንድ ፋርማሲ ያለው ሆኖ ለዘመናዊ የአኗኗር ዘዴ አመቺ ሆኖ መገንባቱን ከዩኒቨርስቲው ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

@tikvahethmagazine
801 views13:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-09 20:27:29
2.0K views17:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ