Get Mystery Box with random crypto!

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረትን | Oda Bultum University

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረትን በ #ፕሬዝዳንትነት እንዲመራ ተመረጥ

የቀድሞ የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት እና የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ #ኦሊ_በዳኔ የስራ ጊዜያቸውን በማጠናቀቃቸው እንዲሁም ከዚህ በፊት በሟሟያ ምርጫ ተመርጦ የነበረው ስራ-አስፈፃሚ የስራ ጊዜውን በመጨረሱ ህብረቱ በትላንትናው እለት በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በተካሄደው 41ኛ የኢትዮጲያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባዔ ላይ ምልዐተ ጉባዔው ለቀጣይ ሁለት አመታት ህብረቱን የሚመሩ አዳዲስ ስራ-አስፈፃሚዎችን በመመሪያው መሰረት አወዳድሮ መርጧል።

በዚህም መሰረት የኢትዮጲያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት እያደረገ ባለው 41ኛ መደበኛ ጉባዔ የ #ወልቂጤ_ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ተማሪ #ሚካኤል_ያቦነሽ የኢትዮጲያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት አድርጎ መርጧል።


ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
  @ethiouniversity1bot

            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝