Get Mystery Box with random crypto!

ስፖርት ዞን sport zone

የቴሌግራም ቻናል አርማ mekusaied123 — ስፖርት ዞን sport zone
የቴሌግራም ቻናል አርማ mekusaied123 — ስፖርት ዞን sport zone
የሰርጥ አድራሻ: @mekusaied123
ምድቦች: ስፖርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 9.51K
የሰርጥ መግለጫ

sport zone

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 23

2022-12-18 17:08:09 የኳታሩ አለም ዋንጫ የመዝጊያ ፕሮግም በደማቅ ሁኔታ ጀምሯል
616 viewsIts me, 14:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-18 17:07:48
ዲዲየር ዴሻምፕስ ከ1934 እና 1938 ከቪሪቶሪዮ ፓዞ በመቀጠል 2 የአለም ዋንጫዎችን ያሸነፈ ሁለተኛው አሰልጣኝ ሊሆን ይችላል።

ዴሾ በአለም ዋንጫ ውድድር ከመራቸው 18 ጨዋታዎች በ14ቱ ድል ቀንቶታል 2 ጊዜ አቻ ሲወጣ በ2 ጨዋታ ሽንፈት አስተናግዷል።
604 viewsIts me, 14:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-18 15:29:10
990 viewsIts me, 12:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-18 15:24:33
OFFICIALየብሄራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ሆኖ ይቀጥላል!

የእንግሊዝ ኤፍኤ ጋሬዝ ሳውዝጌት እስከ 2024 ዩሮ የእንግሊዝ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆኖ እንደሚቀጥል በይፋ አስታውቋል
960 viewsIts me, 12:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-18 15:23:11
የቀድሞው የስፔን አምበል የነበረው እና የ2010 የአለም ዋንጫ አሽናፊ ኢከር ካሲላስ ዛሬ የ2022 አለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ከመጀመሩ በፊት በሉሰይል ስታዲየም የአለም ዋንጫን ይዞ ወደ ሜዳ ይገባል።

በ2018 የአለም ዋንጫ ፍፃሜም እንዲሁ አድርጎ ነበር ።
890 viewsIts me, 12:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-18 15:19:36
" ምባፔ ስለ እግር ኳስ በቂ እወቀት የለውም "

የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ የፈረንሳዩን አጥቂ ኪሊያን ምባፔ " በቂ የእግር ኳስ እውቀት የለውም " ሲል ትችቱን አሰምቷል።

ኪሊያን ምባፔ ከወራቶች በፊት " የደቡብ አሜሪካ እግር ኳስ እንደ አውሮፓ አይደለም ፣ አርጀንቲና እና ብራዚል በዓለም ዋንጫው የማሸነፍ እድላቸው አነስተኛ ነው " ማለቱ ማርቲኔዝን አስቆጥቷል።

ኤምሊያኖ ማርቲኔዝ በጉዳዩ ላይ ከጋዜጠኞች ጥያቄው ሲነሳለት " ስለ እግር ኳስ በበቂ ሁኔታ እውቀቱ የለውም ፣ በደቡብ አሜሪካ አንዴም ቢሆን ተጫውቶ አያውቅም።

ይህ ልምድ ሳይኖርህ ማውራቱ ተገቢ አይደለም ፣ እኛ እውቅናን ያገኘን ትልቅ ብሔራዊ ቡድን ነን " በማለት ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ተናግሯል።
911 viewsIts me, 12:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-18 12:50:57
የቡድን ዜና አርጀንቲና ከ ፈረንሳይ

ሁለቱ አርጀንቲናዊያን ማርኮስ አኩና እና ጎንዛሎ ሞንቴል ከቅጣት ተመልሰዋል፤ አንሄል ዲማሪያ ከጉዳቱ አገግሟል፤ በፈረንሳይ በኩል ጉንፋን ከያዛቸው ተጫዋቾች ውጪ ኦሪሊን ተቹማኒ እና ቲዮ ኸርናንዴዝ ሰሞኑን ለብቻቸው ልምምድ ቢሰሩም ለዛሬው ጨዋታ ብቁ ይሆናሉ ተብሏል

ተጫዋቾቹ ለአሰልጣኞቹ መልካም ዜና ይዘው ክፍተቶቹን ለመሙላትና ሜዳው ላይ ለመወዛወዝ ተዘጋጅተዋል

በፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በኩል

በርከት ያሉ የፈረንሳይ ተጫዋቾች ጉንፋን መሳይ ህመም ይዟቸዋል፤ በግማሽ ፍፃሜው ዳዮት አፓማቺኖና አድሪን ራቢዮት በዚሁ በሽታ አልተጫወቱም ነበር፤ ዛሬ ደግሞ ሁለቱ ተከላካዮች ራፋኤል ቫራንና ኢብራሂማ ኮናቴ እንዲሁም አጥቂው ኪንግስሊ ኮማን ስማቸው ከጉንፋን ጋር ተያይዞ ተነስቷል፤ ህመሙ ወደ ሌሎች እንዳይሰራጭ ለብቻቸው ክፍል ተዘጋጅቶላቸው ሲያገግሙ ቆይተዋል

በጉንፋን ምክንያት ብርክ ብርክ ያላቸው እነዚህ ተጫዋቾች ለዛሬው ጨዋታ ይደርሳሉ ተብሎ ይጠበቃል።
1.3K viewsIts me, 09:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-18 12:49:33
ኦሊቨር ጂሩድ ትላንት በልምምድ ላይ ባጋጠመው መጠነኝ የጉልበት ህመም ምክንያት በዛሬው ጨዋታ ላይ በቋሚነት የመሰለፉ ነገር አጠራጣሪ እንደሆነ የፈረንሳዩ ጋዜጣ ሌኪፕ ዘግቧል ።

ከኦሊቨር ጂሩድ በተጨማሪም ራፋኤል ቫራንም በዛሬው ጨዋታ በቋሚነት ላይጀምር እንደሚችል በስፋት እየተዘገበ ይገኛል ።

Rmc Sport በበኩሉ የፈረንሳዩ አሰልጣኝ ዲዲየር ዴሾ ኦሊቨር ጂሩድን በተቀያሪ ወንበር ላይ በማስቀመጥ ኪሊያን ምባፔን በዘጠኝ ቁጥር ቦታ ለማሰለፍ እና ማርከስ ቱህራምን በግራ ክንፍ በኩል ለማጫወት እያሰቡ እንደሆነ በዘገባው ላይ ገልጿል ።
1.2K viewsIts me, 09:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-18 02:56:40
የርገን ክሊይስማን የኳታሩ አለም ዋንጫ የራሱን ምርጥ ቡድን መርጧል
626 viewsIts me, 23:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-17 21:14:51
ሉካ ሞድሪች እስከ ኔሽንስ ሊግ ብሔራዊ ቡድኑን እንደሚያገለግል አረጋግጧል።
607 viewsIts me, 18:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ