Get Mystery Box with random crypto!

ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)

የቴሌግራም ቻናል አርማ mahibere_kidusan — ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
የቴሌግራም ቻናል አርማ mahibere_kidusan — ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
የሰርጥ አድራሻ: @mahibere_kidusan
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 29.91K
የሰርጥ መግለጫ

The channel of mahibere kidusan

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2023-04-08 15:41:25
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በባሻ ወልዴ ችሎት የግንባታ ሥራው የተጠናቀቀውን ሕንጻ ቁልፍ ተረከቡ።

*********************
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የኢኮኖሚ አቅሟን በተለያዩ የልማት ሥራዎች በማጎልበት ተቀዳሚ ተልዕኮዋ የሆነውን ስብከተወንጌልን ማስፋፋት፣የገጠር አብያተክርስቲያናትን የማጠናከር፣የአብነት ትምህርት ቤቶችን የማስፋፋትና የማጠናከር ሥራዋን ለማቀላጠፍ ያስችላት ዘንድ በተለምዶ ባሻ ወልዴ ችሎት በመባል በሚታወቀው ቦታ ላይ በአንድ ዓመት ውስጥ ያስገነባችው ዘመናዊ አፓርታማ ተጠናቆ በዛሬው ዕለት የቁልፍ ርክክብ ተደርጓል።

በርክክብ ሥነሥርዓቱ ላይ የተገኙት ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባህር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ቤተክርስቲያን ከመንፈሳዊ አገልግሎቷ በተጓዳኝ በተለያዩ የልማት ዘርፎች በመሰማራትና ኢኮኖሚያዊ አቅሟን በማሳደግ በመንፈሳዊው ዘርፍ ውጤታማ ሥራዎችን እያከናወነች መሆኗን ገልጸዋል።
3.8K views12:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-07 19:59:36
ዕለተ አኮቴት (የምሥጋና ቀን) በማኅበረ ቅዱሳን ሁሉም ማእከላት እየተከበረ ይገኛል።

መጋቢት 29/2015  ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን በሁሉም መዋቅሮች ውስጥ የሚገኙ አባላት በጋራ በመሆን በአቅራቢያቸው በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት በመሰባሰብ ስለ አገልግሎታቸው እግዚአብሔርን እያመሰገኑ በቀጣይም አብሯቸው እንዲሆን እየጸለዩ ይገኛሉ።

አዲስ አበባ የሚገኙ የማኅበሩ የዋና ማእከል እና የአዲስ አበባ ማእከል አባላት በማኅደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያም እና ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ደብር በመገኘት መርሐ ግብሩን እያከናወኑ ይገኛሉ።
2.0K views16:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-06 20:04:15
መልካም ዜና፤ በዕለተ ሆሳዕና!

እኔ የተዋሕዶ ድምፅ ነኝ የመዝጊያ መርሐ ግብር በቦሌ መድኃኔዓለም ካቴዴራል እሑድ ከ9 ሰዓት ጀምሮ ሊቃነ ጳጳሳት ፣ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ፣መዘምራን እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ይካሄዳል።

ማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ከየካቲት 30 ጀምሮ የገቢ ማሰባሰብ መርሐ ግብር እያደረገ መሆኑ ይታወቃል።

ጎ ፈንድ ሚ ማስፈንጠሪያ
https://www.gofundme.com/f/gtbbd?utm_source=customer...

ወገን ፈንድ
Www.wegenfund.com/mk01

የባንክ አካውንት ቁጥር አማራጮች
****
ንግድ ባንክ 1000010822657 (BETH.TEW.SENBET.TBET MAHIB.KID
+++++++++++++++++++++++++
ወጋገን ባንክ 0039595010103
+++++++++++++++++++++++++
አቢሲንያ ባንክ 4753388
+++++++++++++++++++++++++
ዳሸን ባንክ 0088872166011
+++++++++++++++++++++++++
አዋሽ ባንክ 01304800017700
±++++++++++++++++++++++
አሐዱ ባንክ 0003488710101
+++++++++++++++++++++
አማራ ባንክ 9900017695658
+++++++++++++++++++++
ኦሮምያ ኅብረት ስራ ባንክ 1033100028173
2.4K views17:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-06 20:02:03
2.3K views17:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-06 20:02:03
2.1K views17:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-06 20:02:03
2.3K views17:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-06 20:02:02
2.3K views17:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-02 18:30:37 ኒቆዲሞስ
ሰው ሥልጣን ቢኖረው ዕውቀት ሊጎድለው እንዲሁም ሀብት ላይኖረው ይችላል፡፡ ዕውቀት ቢኖረው ደግሞ ሀብትና ሥልጣን ማካበት ያዳግተዋል፡፡ ሀብት ቢኖረውም እንኳን ዕውቀት ይጎድለዋል፤ ሥልጣንም አይኖረውም፡፡ ኒቆዲሞስ ግን ሦስቱንም አንድ ላይ አስተባብሮ የያዘ የአይሁድ አለቃ ነበር፡፡
 
ከፈሪሳዊያን ወገን የሆነው ኒቆዲሞስ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ ያስተማረውን ወንጌልን ለመማር ከአይሁድ ሁሉ ቀድሞ በሌሊት ወደ ጌታችን ይሄድ ነበር፡፡ ፈሪሳውያን ማመን በተሳናቸው በዚያን ጊዜ ጆሮውን ለቃለ እግዚአብሔር፣ ልቡን ለእምነት የከፈተ ሰው ነው፡፡
 
እናውቃለን በማለት የሚመካኙ በርካታ ሰዎች ከመልካም ነገር ሲከለከሉ እርሱ ግን “ዐዋቂ ሳለ ራሱን ዝቅ አድርጎ፣ እምነት በማጣት የነጠፈችውን የፈሪሳውያንን ኅብረት ጥሎ፣ ሐዋርያትን መስሎ ጌታውን አግኝቶታል፡፡” ቀርቦም እንዲህ አለው፤ ‹‹መምህር ሆይ፥ ልታስተምር ከእግዚአብሔር ዘንድ እንደ መጣህ እናውቃለን፤ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ከሆነ በቀር አንተ የምታደርገውን ይህን ተአምር ሊያደርግ የሚችል የለምና፡፡›› ጌታችን ኢየሱስም መልሶ ‹‹እውነት እውነት እልሀለሁ፤ ዳግመኛ ያልተወለደ ሰው የእግዚአብሔርን መንግሥት ለማየት አይችልም›› አለው፡፡
 
ነገር ግን ኒቆዲሞስ ምሥጢሩ ስላልተገለጠለት ‹‹ሰው ከሸመገለ በኋላ ዳግመኛ መወለድ እንደምን ይቻላል? ዳግመኛ ይወለድ ዘንድ ወደ እናቱ ማኅፀን ተመልሶ መግባት ይችላልን?›› በማለት ጌታን መልሶ ጠየቀው፡፡ ጌታችንም እንዲህ ብሎ መለሰለት፤ ‹‹እውነት እውነት እልሀለሁ፤ ዳግመኛ ከውኃና ከመንፈስ ቅዱስ ያልተወለደ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም፡፡ ከሥጋ የተወለደ ሥጋ ነው፡፡ ከመንፈስ የተወለደ መንፈስ ነውና፡፡››
 
አሁንም ግን ኒቆዲሞስ ምሥጢሩ አልተገለጠለትም ነበርና ‹‹ይህ ሊሆን እንዴት ይቻላል?›› በማለትም ጌታን ጠየቀው፡፡ ጌታችንም ‹‹አንተ የእስራኤል መምህራቸው ነህ፤ ነገር ግን እንዴት ይህን አታውቅም? በምድር ያለውን ስንነግራችሁ ካላመናችሁኝ በሰማይ ያለውን ብንነግራችሁ እንደምን ታምናላችሁ? ከሰማይ ከወረደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም፤ እርሱም በሰማይ የሚኖረው ነው፡፡ ሙሴ በምድረ በዳ እባቡን እንደ ሰቀለ የሰው ልጅ እንዲሁ ይሰቀል ዘንድ አለው፡፡ ያመነበት ሁሉ ለዘለዓለም ሕያው ሆኖ እንዲኖር እንጂ እንዲጠፋ አይደለም…›› በማለት አስረድቶታል፡፡ (ዮሐ.፫፥፪-፲፭)
 
የዓለም መድኃኒት ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ ዓርብ ቅድስት ነፍሱን ከቅዱስ ሥጋው በለየባት በዚያች ሰዓት፣ ሐዋርያት በተበተኑባትና አይሁድ በሠለጠኑባት ጊዜ እንኳን ከጌታችን ሳይል በድፍረት ከእግረ መስቀሉ የተገኘ እንዲሁም ቅዱስ ሥጋውን በድርብ በፍታ ገንዞ የቀበረ ሰው ኒቆዲሞስ ነው፤ ስለዚህም ሰባተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት በእርሱ ስም ተሰይሟል፡፡
 
ለኒቆዲሞስ ምሥጢሩን ገልጾ ያዳነውና ያከበረው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእኛም ምሥጢሩን ይገልጽልን ዘንድ ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን፤ አሜን፡፡
 
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
 
4.7K views15:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-31 21:10:36
''እኔ የተዋሕዶ ድምፅ ነኝ እናንተስ'' 4ኛ ዙር ጉባኤ እና ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር መጋቢት 24/2015 ዓ.ም ተዘጋጅቷል::
እሑድ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥንና ዩቱዩብ በቀጥታ ስርጭት ይከታተሉ።

አገልግሎቱን ለመደገፍ
ጎ ፈንድ ሚ ማስፈንጠሪያ
https://www.gofundme.com/f/gtbbd?utm_source=customer...
ወገን ፈንድ
Www.wegenfund.com/mk01
የባንክ አካውንት ቁጥር አማራጮች
****
ንግድ ባንክ 1000010822657 (BETH.TEW.SENBET.TBET MAHIB.KID
+++++++++++++++++++++++++
ወጋገን ባንክ 0039595010103
+++++++++++++++++++++++++
አቢሲንያ ባንክ 4753388
+++++++++++++++++++++++++
ዳሸን ባንክ 0088872166011
+++++++++++++++++++++++++
አዋሽ ባንክ 01304800017700
±++++++++++++++++++++++
አሐዱ ባንክ 0003488710101
+++++++++++++++++++++
አማራ ባንክ 9900017695658
+++++++++++++++++++++
ኦሮምያ ኅብረት ስራ ባንክ 1033100028173
1.7K views18:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-31 21:10:36
ሕጻናት ሆይ የኔታ ጥዑም ይጠብቋችኋልና ደውሉ! ተሳተፉ!

ወላጆች ልጆቻችሁ በሃይማኖት በምግባር የሚያድጉበት የቴሌቪዥን ጣቢያ ነውና በመደገፍ ከበረከቱ አሳትፏቸው ጥሪያችን ነው!

''እኔ የተዋሕዶ ድምፅ ነኝ እናንተስ'' 4ኛ ዙር ጉባኤ እና ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር መጋቢት 24/2015 ዓ.ም ተዘጋጅቷል::

አገልግሎቱን ለመደገፍ

ጎ ፈንድ ሚ ማስፈንጠሪያ
https://www.gofundme.com/f/gtbbd?utm_source=customer...
ወገን ፈንድ
Www.wegenfund.com/mk01
የባንክ አካውንት ቁጥር አማራጮች
****
ንግድ ባንክ 1000010822657 (BETH.TEW.SENBET.TBET MAHIB.KID
+++++++++++++++++++++++++
ወጋገን ባንክ 0039595010103
+++++++++++++++++++++++++
አቢሲንያ ባንክ 4753388
+++++++++++++++++++++++++
ዳሸን ባንክ 0088872166011
+++++++++++++++++++++++++
አዋሽ ባንክ 01304800017700
±++++++++++++++++++++++
አሐዱ ባንክ 0003488710101
+++++++++++++++++++++
አማራ ባንክ 9900017695658
+++++++++++++++++++++
ኦሮምያ ኅብረት ስራ ባንክ 1033100028173
1.5K views18:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ