Get Mystery Box with random crypto!

Gorgora Media

የቴሌግራም ቻናል አርማ gorgoramedia — Gorgora Media G
የቴሌግራም ቻናል አርማ gorgoramedia — Gorgora Media
የሰርጥ አድራሻ: @gorgoramedia
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 5.23K
የሰርጥ መግለጫ

@GorgoraMedia

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2022-08-30 15:33:55 የአብክመ ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ምክትል ኀላፊ ኮማንደር መንገሻ አውራሪስን ጨምሮ ሌሎች የአማራ ልዩ ኃይል አዛዥች በወልድያ ከተማ ውስጥ ናቸው።

ወልድያችን እስከ አሁኑ ሰአት ድረስ (8:45) ድረስ ሰላም ነች ስንል በወሬና በስልክ ጠይቀን ሳይሆን በአካል በቦታው ላይ ሁነን ነው። እባካችሁ ከበሬ ወለደ ወሬ ወጥተን እውነታ ላይ እንመስረት

የስልክ፣ የመብራትና የኢንተርኔት አገልግሎት በከተማዋ እየተሰጠ ይገኛል። ከተማዋን የለቀቃችሁ የከተማዋ ነዋሪዎች ተመልሳችሁ ለሰራዊቱ ስንቅ አቀብሉ።
1.0K views12:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 14:23:47
1.5K views11:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 14:23:43 ጋሻው መርሻ እንደጻፈው

ይኸ ወረራ እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ በቅርቡ ይቀለበሳል። በትንሽ ሽንፈት መርበትበት አያስፈልግም። በትንሽ ድልም አብዝቶ መፈንጠዝ አግባብ አይደለም። በየትኛውም መስክ ቢሆን ፅናት አስፈላጊ ነው። የፀና ያሸንፋል፣ ያልፀና ምንም ያክል ትልቅ አቅም ቢኖረው እንኳን አያሸንፍም። በፅናት መታገል ከባላንጣዎቻችንም ቢሆን መማር ይኖርብናል። እውነት ለመናገር ሁሌም ፅናታቸው ይደንቀኛል። ብዙ አጣብቂኞች ቢኖሩባቸውም በፅናት ይቆማሉ። በትንሽ ድል አይፈነጥዙም፣ በትልቅ ሽንፈት እጅ አይሰጡም። ይህን የጠላ*ት ጠንካራ ጎን ከማድነቅ ባለፈ በእኛ በኩል መተግበርም ይገባል። እጅ መቀሳሰሩ አሸናፊ አያደርግም። አዋጭው መንገድ እጅ ለእጅ ተያይዞ ወደፊት መግፋት ብቻ ነው። ጉዳዩ እንደ ህዝብ እና እንደ ትውልድ አዋራጅ ነገር ነው። ይህን ግጥሚያ በድል አለመወጣት ማለት ተራ ሽንፈት ብቻ አድርጎ መመልከት አዋጭ አይደለም። ነገሩ ከፖለቲካ ልዩነት ባለፈ የታሪክ ጉዳይ ነው። ይህን ጉዳይ በድል መወጣት ታሪክን ማስተካከል ነው። ማሸነፋችንም ሆነ መሸነፋችን ከአሁን ዘመን ያለፈ የነገ ትርጉም ይኖረዋል። ለታሪክ እና ለትውልድ የሚተላለፍ ድል እናዝመዘግባለን።

#ፅናት
@GorgoraMedia
1.5K viewsedited  11:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 13:55:41
1.2K views10:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 13:55:35 "በዚህ ሰዓት የወገን ጥምር ሀይል በወልድያ ዙሪያ ባሉ ቀበሌዎች እየተፋለመ ነው። እስካሁኗ ሰዓት ወልድያ ነፃነቷን አላስነካችም። የመጡብን እንደ ህዝብ ነው። እንደ ህዝብ ልንመክታቸው ይገባል። ቤቱን ዘግቶ ወደ ሌላ ከተማ በመሸሽ ነፃነት አይገኝም። በዱላ፣ በቢላዋ፣ በቆንጨራ ሳይቀር መፋለም አለብን።"

ሻለቃ ምሬ ወዳጆ - የምስራቅ አማራ ፋኖ አዛዥ
1.1K views10:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 21:29:21
595 views18:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 21:29:04 የምዕራብ ጎጃም ዞን ከሁለት ተከፍሎ ሰሜን ጎጃም የተሰኜ አዲስ ዞን ተመሰረተ።

በአማራ "ክልል" የምዕራብ ጎጃም ዞን ለሁለት ተከፍሎ "ሰሜን ጎጃም" የሚባል አዲስ ዞን መመስረቱ ተሰምቷል።

የአዲሱ ዞን መቀመጫም ባሕር ዳር መኾኑ ታውቋል።

የደቡብ አቸፈር ወረዳ ኮሙኒኬሽን ዘገባ እንዳመለከተው የደቡብ አቸፈር ወረዳ ምክር ቤትና አፈ ጉባኤ በዞኑ መከፈልና ዕውቅና ማግኘት ደስታቸዉን ገልጸዋል።

ዞኑ የትኞቹን ወረዳዎች ይዞ እንደተመሠረተ በይፋ የተገለፀ ነገር የለም።

@GorgoraMedia
594 viewsedited  18:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 21:23:04
594 views18:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 21:23:03 "ለሕዝቡ ሰበብ ለመናገር አይደለም መንግሥት የምትሆነው። መንግሥት አለሁ ካለ ደህንነታችንን ይጠብቅ። ከሌለም ያሳውቀንና አማራጮችን እናስብ።"
ሰሎሞን ሹምዬ

@GorgoraMedia
585 views18:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 19:30:55
872 views16:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ