የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
14.97K
የሰርጥ መግለጫ
👇👇👇
https://www.youtube.com/c/atcnews1
Contact us 🔽
@atcads
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
2
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10
2023-03-19 17:37:06
#Remedial Mathematics #Natural
ከላይ ያሉትን ቻፕተሮች በሙሉ የገፅ ለገፅ ቲቶርያል ቪድዮዎችን መግዛት የምትፈልጉ የናቹራል ሳይንስ ተማሪዎች #300ብር ከፍላቹህ ለአራት ወራት መጠቀም ትችላላችሁ።
መግዛት የምትፈልጉ @muedu
For Entrance
https://t.me/ATC_EUEE/11
18 viewsATC, 14:37
2023-03-19 17:37:06
#Remedial Mathematics #Natural
ከላይ ያሉትን ቻፕተሮች በሙሉ የገፅ ለገፅ ቲቶርያል ቪድዮዎችን መግዛት የምትፈልጉ የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች #250ብር ከፍላቹህ ለአራት ወራት መጠቀም ትችላላችሁ።
መግዛት የምትፈልጉ @muedu
For Entrance
https://t.me/ATC_EUEE/11
26 viewsATC, 14:37
2023-03-15 21:53:49
#Remedial ለሆናቹህ ተማሪዎች
599 viewsATC, 18:53
2023-03-15 20:42:04
Uploading...
Grade 12 Physics
UNIT 7: Electromagnetic induction and a.c. circuits
7.3 Alternating current (a.c.)
784 viewsATC, 17:42
2023-03-15 19:46:25
የወንዶች ዶርም
1.1K viewsMuJa. M, 16:46
2023-03-15 19:46:10
የሴቶች ዶርም
990 viewsMuJa. M, 16:46
2023-03-15 15:01:56
#ጥሪ
መጀመሪያ መቅደላ አምባ ተመድበው ወደ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ጥሪ ተደርጓል።
በ2015 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሬግራም ለመከታተል ትምህርት ሚኒስቴር መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ቀድሞ መድቧቸው የነበሩና ወደ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ባድጋሜ የተመደቡ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ መጋቢት 07 እና 08 /2015 ዓ/ም መሆኑን የወልድያ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል።
፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
218 viewsMuJa. M, 12:01
2023-03-15 14:50:16
#ማስታወቂያ
በአቅም ማሻሻያ (Remedial )ፕሮግራም መቅደላአምባ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎች ብቻ
በ 2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል መቅደላአምባ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የተደረገ ማስተካከያ ስላለ ምደባችሁን እንደገና ገብታችሁ እንድታዩ እናሳስባለን፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር!
፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
271 viewsMuJa. M, 11:50
2023-03-15 12:54:42
ዩትዩብ ላይ ቀጣይ የምሰራላቹህ Part
Subscribe
https://youtube.com/@atc_tube
377 viewsATC, 09:54
2023-03-15 11:53:03
በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ሀገር አቀፍ ወስዳችሁ፣ በአቅም ማሻሻያ (remedial) ፕሮግራም ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎች ወደ ዲላ ዩኒቨርሲቲ የምትገቡበት ቀን ከመጋቢት 14-15/2015 ዓ.ም መሆኑን እንገልፃለን።
ስለሆነም በተጠቀሰው ጊዜ በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የተመደባችሁ #ሐሴዴላ ግቢ እና በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ የተመደባችሁ ደግሞ #ኦዳያአ ግቢ ሬጂስትራር ጽ/ቤት በአካል ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ትምህርት የሚጀመረው መጋቢት 18 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን።
የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራርና አሉምናይ ዳይሬክቶሬት ፅ/ቤት
፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
440 viewsMuJa. M, 08:53