Get Mystery Box with random crypto!

Freshman and Preparatory Students Channel

የቴሌግራም ቻናል አርማ g12_freshman — Freshman and Preparatory Students Channel F
የቴሌግራም ቻናል አርማ g12_freshman — Freshman and Preparatory Students Channel
የሰርጥ አድራሻ: @g12_freshman
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 14.97K
የሰርጥ መግለጫ

👇👇👇
https://www.youtube.com/c/atcnews1
Contact us 🔽
@atcads

Ratings & Reviews

4.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 60

2022-07-15 23:03:52
የዩንቨርሲቲ መምህራን .....
2.2K viewsMuJa. M, edited  20:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-15 22:58:36
በደቡብ አፍሪካ  ስፕራይት በአንድ ትንፋሽ ለመጠጣት የተወራረደ ወጣት   የመጠጡ  ጋዝ  ትንፋሽ አሳጥሮት ሒወቱ አለፈ


ሰሞኑ አንድ ደቡብ አፍሪካዊ 10 ፓውንድ በውርርድ ለማሸነፍ በአንድ   ትንፋሸ  ስፓራይት  ለመጠጣት  ሙከራ እያደረገ   እያለ በሁለተኛው ደቂቃ ላይ  35 %   የመጠጡን ውሃ ከጠጣ  በኋላ ህይወቱ ማለፉ ተነግሯል ።


#ቢቢሲ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
1.9K viewsMuJa. M, 19:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-15 19:03:53
በተለያዩ የክልል ከተሞች በሚገኙ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ካምፓሶችና ቅርንጫፎች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱን የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡

ተቋማቱ የእርምት እርምጃ የተወሰደባቸው የእውቅና ፈቃድ ባልተሰጠባቸው ካምፓሶች፣ ቅርንጫፎች እና የትምህርት መስኮች ተማሪዎችን ተቀብለው ሲያስተምሩ፣ የእውቅና ፈቃድ እድሳት ባልተሰጠባቸው የትምህርት መስኮች መዝገበው ሲያስተምሩ በመገኘታቸው ነው ተብሏል፡፡

ከዚህ ባለፈም ተቋማቱ ባልተፈቀደበት የትምህርት አሰጣጥ ክፍለ ጊዜ ማለትም በሳምንቱ የመጨረሻ ሁለት ቀናት ቅዳሜና እሁድ እና በማታ ክፍለ ጊዜ በማስተማራቸው፣ ፈቃድ ባገኙበት ካምፓስ ላይ አለመገኘት፤ እንዲሁም በእውቅና ፈቃድ እና በእውቅና ፈቃድ እድሳት ወቅት ተሟልተው የነበሩ ግብዓቶችን አጓድለው መገኘታቸው ተጠቅሷል፡፡

ተቋማቱ የፈጠሩትን ስህተት ተከትሎም የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ከመስጠት ጀምሮ በፕሮግራም፣ በካምፓስና በተቋማት ደረጃ የእውቅና ፈቃዳቸው ተሰርዞ ሙሉ ለሙሉ የተዘጉ እንዳሉም ባለሥልጣኑ አስታውቋል።

በ2014 ዓ.ም ብቻ በአዲስ አበባ 106፣ በክልል ከተሞች በ1ኛ ዙር 95 እና በ2ኛ ዙር 104 በድምሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ የመመሪያ ጥሰት በተገኘባቸው 305 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ካምፓሶች እና ቅርንጫፎች ላይ የእርምት እርምጃ በመውሰድ ለሕዝብ ይፋ መደረጉንም አስታውሷል፡፡

ተጨማሪ የእርምት እርምጃዎች በቀጣይ ሳምንት ይፋ እንደሚደረጉም ከባለስልጣኑ ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል፡፡

፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
1.9K viewsMuJa. M, 16:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-15 14:35:45
2.0K viewsMuJa. M, 11:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-15 14:00:45
2.2K views𝙱𝙸𝙽𝙸𝚈𝙰𝙼 𝙺𝙴𝙱𝙴𝙳𝙴, 11:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-13 16:58:15
የጥሪ ማስታወቂያ

በ2014 ዓ.ም በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አድስ እና 2ኛ
ዓመት ተማሪዎች በሙሉ

የ2014 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚከናወነዉ ሐምሌ 18 እና 19/2014 ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፡

1. የ8ኛ - 12ኛ ክፍል አጠቃላይ ትምህርት መጠናቃቂያ ሰርተፍኬት ኦሪጅናልና ሶስት ፎቶ ኮፒ 2. ሶስት በአረት (3x4) የሆነ በቅርብ ጊዜ የተነሳችሁትን ስምንት(8) ጉርድ ፎቶ ግራፍ 3. እንዲሁም ለግል መገልገያ የሚሆኑ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ በመያዝ በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር በአካል ቀርባችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳዉቃለን፡፡
*እንድሁም አንደኛ ዓመት ጨርሳችው ለዕረፍት ወደ ቤተሰብ የተመለሳችው የሁለተኛ አመት ምዝገባ የሚካሄደው ከላይ በተጠቀሰው ቀናት ብቻ መሆኑን አውቃችው እንድትመዘገቡ አጥብቄን እናሳውቃለን፡፡ ማሳሰቢያ፡ ከተገለፀዉ ጊዜ ቀድሞም ሆነ ዘግይተዉ የሚመጡ ተማሪዎችን የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡

፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
19.0K viewsMuJa. M, edited  13:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-13 14:31:42

2.2K viewsMuJa. M, 11:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-13 14:31:42

2.2K viewsMuJa. M, 11:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-13 14:31:42 አምና የሰራሁት የ AAU General Physics





የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ እና የሀዋሳንም Mathematics final exam ሰርቼ ነበር ፈልጉት .....
2.1K viewsMuJa. M, 11:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-12 22:12:14
#አዳማ #ዘንድሮም_በነፃ


አልበርት ቲቶሪያል ላለፉት አመታት በተጠናከረ ሁኔታ ለተማሪዎች የነፃ የማጠናከሪያ ትምህርት ሲሰጥ የቆየ የቲቶሪያል ፕሮግራም ነዉ:: ከ2004
ዓ.ም ጀምሮ የረጅም ጊዜ የማስተማር ልምድ ባላቸዉ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት ሲሰጥ ቆይቷል:: እነሆ ለ2014 ክረምት ከሀምሌ 11 ጀምሮ ከ7ተኛ እስከ 12ተኛ ክፍል ድረስ በነፃ የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠት ይጀምራል:: በመሆኑም ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2:30-6:30 ድረስ ቲቶሪያሉ ይሰጣል::

የሚሰጡት ትምህርቶች English, Aptitude, Mathematics, Biology, chemistry እና Physics ናቸዉ:: የማጠናከሪያ ትምህርቱ
የሚሰጠዉ ከአልበርት ቱቶሪያል ጋር የማስተማር ልምድ ባላቸው የዩንቨርስቲ ተማሪዎች እንዲሁም በስኮላርሽፕ በኤዢያ እና በአውሮፓ በትምህርት
ቆይተው ለክረምት በተመለሱ ተማሪዎች ይሆናል:: እንዲሁም የ12ተኛ ብሄራዊ ፈተና የሆነዉ ለAptitude ፈተና የሚያዘጋጅ ልዩ ትምህርት ለመስጠት መዘጋጀታችንን በደስታ እንገልፃለን::

አዳማ, ጎሮ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
በሚከተሉት አድራሻዎች ያገኙል:-
Telegram: @albert_tutorial_2014
ለበለጠ መረጃ: 0965904254 / 0915832902 / 0982031651

Albert Tutorial and Voluntarism Center (ATVC)
2.1K viewsMuJa. M, 19:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ