የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
14.97K
የሰርጥ መግለጫ
👇👇👇
https://www.youtube.com/c/atcnews1
Contact us 🔽
@atcads
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
2
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2023-07-06 22:52:00
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ መለማመጃ የመውጫ ፈተና ለመውስድ የተመደባችሁ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስም ዝርዝር
1ኛ) የቅድስት ልደታ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ (St.Lideta ) በቁጥር 144 ተማሪዎች
2ኛ) አፍሪካ ሜዲካል ኮሌጅ (Africa Medical College) በቁጥር 174 ተማሪዎች
3ኛ) አልካን የጤና ሳይንስና ቢዝነስ ኮሌጅ (ALKAN HSBT College) በቁጥር 296 ተማሪዎች
በአጠቃላይ ድምር 614 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በ30/10/2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የመለማመጃ የመውጫ ፈተና (Mock Exit Exam) ይወስዳሉ፡፡
፨በዩኒቨርሲቲው የተመደባችሁ ተማሪዎች የስም ዝርዝራችሁንና መፈተኛ ክፍላችሁን ከላይ ከተያያዙት ፋይሎች መመልከት ትችላላቹህ።
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news
148 viewsMuJa. M, 19:52
2023-07-05 23:01:20
ተጨማሪ ስህተቶች።
1.3K views𝐁ěŕ𝐮ĥ, 20:01
2023-07-05 22:53:16
ከዛሬው Exit Exam Model ላይ የተወሰደ
፨ዋናው ፈተና ላይ መሰል ስህተቶች እንደማይኖሩ ይጠበቃል።
1.4K viewsMuJa. M, edited 19:53
2023-07-05 22:51:13
ከዛሬው Exit Exam Model ላይ የተወሰደ
፨ዋናው ፈተና ላይ መሰል ስህተቶች እንደማይኖሩ ይጠበቃል።
1.3K viewsMuJa. M, edited 19:51
2023-07-05 21:51:35
ዲላ ዩኒቨርስቲ ላይ የተማሪ ስልክ ሲሰርቅ የተያዘ (የግቢው ተማሪ አይደለም)
1.3K viewsMuJa. M, 18:51
2023-07-05 16:53:23
CoTM Model Exit Exam
ለኢንትራንስ ተፈታኞች
https://t.me/ATC_UEE
ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news
1.0K viewsMuJa. M, 13:53
2023-07-05 16:51:47
Economics Model Exit Exam
ለኢንትራንስ ተፈታኞች
https://t.me/ATC_UEE
ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news
972 viewsMuJa. M, 13:51
2023-07-05 14:03:29
ሁለት የአስራ አንደኛ ክፍል ተማሪዎች ለስምንተኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኞች ለመፈተን ሲሞክሩ በቁጥጥር ስር ዋሉ በደቡብ ብሔር ብሔረሶባችና ህዝቦች ክልል ፈተና በተሰጠባቸዉ በሁሉም ማዕከላት ፈተናዉ ያለምንም የፀጥታ ችግር የተጠናቀቀ ሲሆን በደቡብ ኦሞ ዞን ሁለት የአስራ አንደኛ ክፍል ተማሪዎች ለሌላ ሰዉ ለመፈተን በመሞከራቸዉ ፖሊስ በቁጥጥር ስር እንዳዋላቸው አስታውቋል ።
ተፈታኝ ሆነው ነገር ግን ሌላ ሰው እንዲፈተንላቸው አይዲ ቁጥራቸዉ ሰጥተዉ የላኩ ሁለት ተማሪዎችን ጨምሮ አራት ሰዎች በቁጥጥር ስር ዉለዉ ምርመራ እየተጣራ እንደሚገኝ በክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የሚዲያ ክፍል ኃላፊ የሆኑት ምክትል ኮማንደር ታጁ ነጋሽ ለብስራት ራዲዮ ተናግረዋል ።
ፖሊስ ኮሚሽኑ ተፈታኞችን የሚረብሽና ፈተናዉ እንዳይስተጓጎል በማድረግ የፀጥታ ችግር እንዳያጋጥም እና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ለተባበሩ ሁሉ ምስጋናውን አቅርቧል ። ክልል አቀፍ የስምንተኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና በሁሉም ክልሎች እና የከተማ አስተዳደሮች ከሰኔ 26 እስከ ሰኔ 27 ቀን 2015 ዓ.ም ተሰጥቶ መጠናቀቁ ይታወሳል ።
#ዳጉ_ጆርናል
ለኢንትራንስ ተፈታኞች
https://t.me/ATC_UEE
ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news
1.1K viewsMuJa. M, 11:03
2023-07-04 21:54:20
የ #Remedial ተማሪዎች የትምህርት ሚኒስቴርን ድንገተኛ ውሳኔ በፅኑ ተቃወሙ
የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የአቅም ማሻሻያ ትምህርታቸውን ተከታትለው በትላንትናው ዕለት የማጠቃለያ ፈተና የጀመሩ ተማሪዎች ቀሪዎቹን ፈተናዎች በቀጣይ ዓመት ይፈተናሉ የሚለውን የትምህርት ሚኒስቴር ድንገተኛ ውሳኔ በተለያዩ ቦታዎች ሰላማዊ ሰልፍ በማድረግ ውሳኔውን ተቃውመዋል።
ተማሪዎቹ በዚህ ኑሮ ውድነት ገንዘባችንን ለወራት ከፍለን በተጨማሪም የተለያዩ ጥቃቅን የማይባሉ ወጪዎችን አውጥተን፣ ብዙ ደክመን፣ ጥረን ፍፃሜው ላይ ስንደርስ በትምህርት ሚኒስቴር የፈተና አሰጣጥ ድክመት ልፋታችን መና መቅረት የለበትም ያሉ ሲሆን በዛሬው ድንገተኛ ውሳኔ ምክንያት በሚቀጥለው ዓመት ማለትም ከወራት በኋላ መፈተናቸው በፈተናው ውጤት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንደሚያሳድርባቸው በመግለፅ ውሳኔውን እንደማይቀበሉት ገልፀዋል።
ፈተናውን አሁን ካልተቻለም ደግሞ የተማሪዎች ለፈተናው ያደረጉት ዝግጅት ብዙ ሳይጠፋባቸው በአጭር ቀናት ውስጥ ይሰጥ ዘንድ ተማሪዎች እና የተማሪዎቹ ወላጆች ጠይቀዋል።
ይህንን ድንገተኛ ውሳኔ ተማሪዎች፣የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት እንዲሁም የማሪዎቹ ወላጆች በፅኑ ተቃውመውታል።
ለኢንትራንስ ተፈታኞች
https://t.me/ATC_UEE
ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news
1.2K viewsMuJa. M, 18:54
2023-07-04 12:18:22
#ይፋዊ
የትላንት የሬሜዲያ ፈተናዎች ተሰርዘዋል።
በሬሜዲያ ፈተና ሂደት ወቅት በተፈጠሩ ችግሮች ምክንያት የትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔዎች አሳልፏል።
የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ረሜዲያል ተጠቃሚ ተማሪዎች ፈተና ትናንት ሰኔ 26/2015 ዓ.ም በዩኒቨርስቲዎች መሰጠት መጀመሩ ይታወቃል።
ይሁን እንጂ በፈተና ሂደት በተፈጠሩ ችግሮች ምክንያት የትምህርት ሚኒስቴር የሚከተሉትን ውሳኔዎች አሳልፏል።
1) ሰኔ 26/2015 የተሰጡት የሬሜዲያል ፕሮግራም ፈተናዎች ተሰርዘው ተማሪዎች በቀሩት የትምህርት ዓይነቶች ብቻ እንዲመዘኑ።
2) ቀደም ብሎ በሁሉም ሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ባላቸው ተቋማት ፈተናውን በአንድ ጊዜ ለመስጠት የታቀደው ተሻሽሎ በተለይም ከ150 በላይ የሆኑና ከ200 በላይ ካምፓስ ያላቸውን የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተና ቀርቶ ወደ ፊት በሚወሰን አግባብ ፈተናው በመስከረም ወር 2016 ዓ.ም እንዲሰጥ።
3) በመንግስት ተቋማት የሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑትን ተማሪዎች በተያዘው ፕሮግራም መሰረት ይሰጣል።
(ትምህርት ሚኒስቴር)
NB. ትምህርት ሚኒስቴር ፤ ዛሬ ይፋ ባደረገው መረጃ ትላንት ፈተናው መሰጠት ከተጀመረ በኃላ ተፈጥረዋል ያላቸውን ችግሮችን በዝርዝር አላሳወቀም።
ለኢንትራንስ ተፈታኞች
https://t.me/ATC_UEE
ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news
1.2K viewsMuJa. M, 09:18