Get Mystery Box with random crypto!

ፍሬ ማኅሌት

የቴሌግራም ቻናል አርማ firemahilet — ፍሬ ማኅሌት
የቴሌግራም ቻናል አርማ firemahilet — ፍሬ ማኅሌት
የሰርጥ አድራሻ: @firemahilet
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.91K

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2022-11-09 18:19:36 ❖ የመጨረሻው ሰንበት የጽጌ ማኅሌት ማኅሌተ ጽጌ ተፈጸመ ❖

እናታችን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ እመ ብርሃን የዓመት ሰው ትበለን!!!

የ ፳፻፲፭ ዓ.ም የአምስተኛው ዓመት የኅዳር ፬ የስድስተኛውና የመጨረሻው ሰንበት የጽጌ ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል።

፩. ነግሥ

ሰላም ለአፉክሙ ዘማዕፆሁ ሰላም፤
ጽጌያቲሁ ሥላሴ ለተዋሕዶ ገዳም፤
መንገለ አሐዱ አምላክ ንዋየ መጻኢ ዓለም፤
ወልጡ አምልኮትየ በጸጋክሙ ፍጹም፤
እምአምልኮ ጣዖት ግሉፍ አሐዱ ድርህም።

ዚቅ፦

ናሁ ሠናይ ወናሁ አዳም ፨ በዝ መካን መዓዛሆሙ ለቅዱሳን ፨ ከመ ጽጌ ደንጐላት ዘቊላት ወከመ ሮማን ዘውስተ ገነት ፨ (ለአዘአክብሮ ለቂርቆስ) ለዘቀደሳ ለሰንበት ኪያሁ ፍርህዎ ወሰብሕዎ ወተማኅፀኑ ኀቤሁ።

፪. ኢየኃፍር ቀዊመ / ማኅሌተ ጽጌ /

ኢየኃፍር ቀዊመ ቅድመ ስእልኪ ወርኃ ጽጌረዳ አመ ኃልቀ፤
ዘኢየኃልቅ ስብሐተኪ እንዘ እሴብሐኪ ጥቀ፤
ተአምርኪ ማርያም ከመ አጠየቀ፤
ጸውዖ ስምኪ ያነሥእ ዘወድቀ፡
ኃጥአኒ ይሬሲ ጻድቀ፡፡

ወረብ ፦

ኢየኃፍር ቀዊመ ቅድመ ስእልኪ ወርኃ ጽጌ ረዳ አመ ኃለቀ፤
ዘኢየኃልቅ ስብሐተ ስብሐተ እንዘ እሴብሐኪ።

ዚቅ፦

እለትነብሩ ተንሥኡ ፨ ወእለ ታረምሙ አውሥኡ ፨ ማርያምሃ በቃለ ስብሐት ጸውዑ ፨ ቁሙ ወአጽምዑ ተአምረ ድንግል ከመ ትስምዑ ፨ ጸልዩ ቅድመ ስዕላ ለቅድስት ድንግል፨ መርዓተ አብ ወእመ በግዑ፡፡

፫. እንዘ ተሐቅፊዮ /ማኅሌተ ጽጌ/

እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ፤
አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፤
ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ እምላሕ፤
ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ፤
ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩሕ፡፡

ወረብ ፦

እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ ለሕጻንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ፤
ንዒ ርግብየ ምስለ ገብርኤል ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ሚካኤል።

ዚቅ፦

ንዒ ርግብየ ወንዒ ሠናይትየ ፨ እንተ ሐዋርያት ይሴብሑኪ ፨ መላእክት ይትለአኩኪ ፨ ፃዒ እምሊባኖስ ስነ ሕይወት።

፬. ሶበ ዴገነኪ አርዌ / ማኅሌተ ጽጌ /

ሶበ ዴገነኪ አርዌ በሊዓ ሕፃንኪ ዘኀለየ፤
በዘትሠርሪ ገዳመ ወታፈጥኒ ጐይየ፤
አመ ጸገይኪ አክናፈ ከመ ዮሐኒ ጸገየ፤
ብእሲተ ሰማይ ማርያም ዘትለብሲ ፀሐየ፤
ተአምረኪ ጸሐፈ ዮሐንስ ዘርእየ፡፡

ወረብ፦

ብእሲተ ሰማይ ማርያም ዘትለብሲ ፀሐየ፤
ተአምረኪ ፀሐፈ ዮሐንስ ዘርእየ ዘርእየ ተአምረኪ።

ዚቅ፦
በሊዓ ሕፃናት ሶበ ኀለየ ሄሮድስ አርዌ ሰማይ ፨ ዘምስለ ዮሴፍ አረጋይ ፨ ነገደት ቍስቋመ ናዛዚተ ኃዘን ወብካይ፡፡

፭. ክበበ ጌራ ወርቅ / ማኅሌተ ጽጌ /

ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቈ ባሕርይ ዘየኃቱ፤
ዘተጽሕፈ ብኪ ትእምርተ ስሙ ወተዝካረ ሞቱ፤
አክሊለ ጽጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀጸላ መንግሥቱ፤
አንቲ ኵሎ ታሰግዲ ሎቱ፤
ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ፡፡

ወረብ፦

ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ ክበበ ጌራ ወርቅ ዘየሐቱ እምዕንቈ ባሕርይ /፪/
አክሊለ ጽጌ ማርያም ቀጸላ መንግሥቱ ለጊዮርጊስ መንግሥቱ ለመፍቀሬ አምላክ /፪/

ዚቅ፦

ውድስት አንቲ በአፈ ነቢያት ፨ ወስብሕት በሐዋርያት ፨ አክሊለ በረከቱ ለጊዮርጊስ ፨ ወትምክህተ ቤቱ ለእስራኤል ።

፮. ኅብረ ሐመልሚል / ማኅሌተ ጽጌ /

ኅብረ ሐመልሚል ቀይሕ ወፀዓድዒድ፤
አርአያ ኮሰኮስ ዘብሩር፤
ተአምርኪ ንጹሕ በአምሳለ ወርቅ ግቡር፤
ተፈጸመ ናሁ ማኅሌተ ጽጌ ሥሙር፤
አስምኪ ቦቱ ንግሥተ ሰማያት ወምድር፤
ከመ በሕጽንኪ ያሰምክ ፍቁር ።

ወረብ ፦

ናሁ ተፈጸመ ተፈጸመ ናሁ ማኅሌተ ሥሙር ተፈጸመ ናሁ፤
አስምኪ ቦቱ አስምኪ ቦቱ ንግሥተ ሰማያት።

ዚቅ፦

ሃሌ ሃሌ ሉያ ፨ ሃሌ ሉያ፨ ጥቀ አዳም መላትሕኪ ከመ ማዕነቅ ፨ ይግበሩ ለኪ ኮሰኮሰ ወርቅ፡፡

፯. ተመየጢ / ሰቆቃወ ድንግል /

ተመየጢ እግዝእትየ ማርያም ሀገረኪ ናዝሬተ፤
ወኢትጎንድዪ በግብፅ ከመ ዘአልብኪ ቤተ፤
በላዕሌኪ አልቦ እንተ ያመጽእ ሁከተ፤
ለወልድኪ ዘየኃሥሦ ይእዜሰ ሞተ፤
በከመ ፤ ነገሮ መልአክ ለዮሴፍ ብሥራተ።

ወረብ፦

ተመየጢ ተመየጢ እግዝእትየ ማርያም ሀገረኪ፤
ወኢትጎንድዪ በግብፅ በግብፅ ከመ ዘአልብኪ ቤተ።

ዚቅ፦

ሃሌ ሉያ ፨ ተመየጢ ተመየጢ ሰላመ ሰጣዊት ፨ ወንርዓይ ብኪ ሰላመ ፨ ምንተኑ ትኔጽሩ በእንተ ሰላመ
ሰጣዊት ፨ እንተ ትሔውፅ እምርኁቅ ከመ መድበለ ማኅበር ፨ ሑረታቲሃ ዘበስን ለወለተ አሚናዳብ።

°༺༒༻° መዝሙር ዘሰንበት °༺༒༻°

ሃሌ በ፮ ክርስቶስ ሠርዓ ሰንበተ ክርስቶስ ሰንበተ ወጸገወነ ዕረፍተ ከመ ንትፈሣሕ ኅቡረ ፨ አዕፃዳተ ወይን ጸገዩ ቀንሞስ ፈረዩ ሰሎሞን ጥቀ ኢለብሰ ከመ አሐዱ እምእሉ።

°༺༒༻° አመላለስ ዘመዝሙር °༺༒༻°

ሰሎሞን ጥቀ ኢለብሰ፤
ከመ አሐዱ እምእሉ።

°༺༒༻° የ ፳፻፲፭ ማኅሌተ ጽጌ ተፈጸመ °༺༒༻°

ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክቡር !!!
535 views15:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-04 09:13:42
673 views06:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-04 09:13:27 ༒ የአምስተኛው ዓመት የአምስተኛው ሰንበት የጽጌ ማኅሌት ༒

የ ፳፻፲፭ ዓ.ም የጥቅምት ፳፯ አምስተኛ ዓመት የአምስተኛው ሰንበት የጽጌ ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል።

፩. ነግሥ

ሰላም ለኵልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤
ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወፀ ለሣህል፤
እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤
ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤
ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል ፡፡

ዚቅ፦

ዝኬ ዘተዘርዓ ቃለ ጽድቅ በትውክልተ መስቀል፨ ወፍሬሁኒ ኮነ መንፈሰ ሕይወት ፨ ተስፋሆሙ ለእለ ድኅኑ ፨ ወበጽጌሁ አርዓየ ገሃደ ፨ አምሳለ ልብሰተ መለኮት ፨ ዕቊረ ማየ ልብን ጽጌ ወይን ፨ ተስፋሆሙ ለጻድቃን።

፪. እንዘ ተሐቅፊዮ / ማኅሌተ ጽጌ /

እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ፤
አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፤
ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ እምላሕ፤
ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ፤
ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩሕ፡፡

ወረብ፦ ( ቅዱስ በሚለው )

ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ ንዒ ርግብየ ምስለ ሚካኤል ፤
ወንዒ ሠናይየ ምስለ ገብርኤል ገብርኤል ፍሡሕ ሊቀ መላእክት።

ዚቅ፦

ንዒ ርግብየ ሰላማዊት ፨ ተመየጢ ወንርአይ ብኪ ሰላመ ፨ በአምሳለ ወርቅ ይግበሩ ለኪ ኰሰኰሰ ዘብሩር ፨ አመ ወለደቶ አርአያ ወሰደቶ ፨ በትእምርተ መስቀል ፨ ትፍሥሕትኪ ውእቱ ፨ ብርሃንኪ ውእቱ ሰላምኪ ።

፫. ክበበ ጌራ ወርቅ / ማኅሌተ ጽጌ /

ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቈ ባሕርይ ዘየኀቱ፤
ዘተጽሕፈ ብኪ ትእምርተ ስሙ ወተዝካረ ሞቱ፤
አክሊለ ጽጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀጸላ መንግሥቱ፤
አንቲ ኵሎ ታሰግዲ ሎቱ፤
ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ።

ወረብ፦ ( ሕንባበ ማይ በሚለው )

ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ ክበበ ጌራ ወርቅ ዘየሐቱ እምዕንቈ ባሕርይ ፤
አክሊለ አክሊለ ጽጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀጽላ መንግሥቱ ።

ዚቅ፦

አክሊሎሙ ለሰማዕት ተስፋ መነኮሳት ፨ ሠያሚሆሙ ለካህናት ፨ ነያ ጽዮን መድኃኒት ።

፬. አድኅንኒ በተአምርኪ / ማኅሌተ ጽጌ /

አድኅንኒ በተአምርኪ ዳግመ ኢያስቆቁ፤
ሰቆቃወ ዚአኪ ድንግል ይበቊዓኒ በሕቁ፤
እስመ አንቲ ወትረ መድኃኒተ አዳም ወደቂቁ፤
ኃልዪ ኃጥአነ እስከ አድኃነ በጽድቁ፤
እስመ ጽጌኪ ንጉሥ ተሰቅለ ዕራቁ።

ወረብ፦

አድኅንኒ ኢያስቆቁ በተአምርኪ አድኅንኒ በተአምርኪ ወላዲተ ቃል፤
እስመ አንቲ ወትረ መድኃኒተ አዳም ወደቂቁ በተአምርኪ።

ዚቅ፦

አዘክሪ ድንግል ለወልድኪ ዕርቃኖ ፨ እስመ ሰለብዎ አይሁድ ክዳኖ ፨ ለአማዑተ ከርሥኪ ነበልባለ ኃዘን ዘአርሰኖ ።

፭. ዘንተ ስብሐተ / ማኅሌተ ጽጌ /

ዘንተ ስብሐተ ወዘንተ ማኅሌተ፤
ተአምርኪ ጸገየ ወፈረየ ሊተ፤
ከመ እሰብሕ ዳግመ እንዘ እጸውር ፀበርተ፤
ምስለ እለ ሐፀቡ አልባሲሆሙ በደመ በግዑ ድርገተ፤
ውስተ ባሕረ ማሕው ድንግል ክፍልኒ ቁመተ።

ወረብ፦

ምስለ እለ ሐፀቡ አልባሲሆሙ አልባሲሆሙ በደመ በግዑ፤
ክፍልኒ ቁመተ ድንግል ድንግል ውስተ ባሕረ ማሕው።

ዚቅ፦

ዮም ሠረፁ ጽጌ በረከት ፨ ወበዝኁ ውሉደ ጥምቀት ፨ ትእምርተ መድኃኒት ቆመ ማዕከለ አሕዛብ ፨ እስመ ቤዘወነ ክርስቶስ በዕፀ መስቀሉ ፨ ወተሣየጠነ በክዕወተ ደሙ ፨ ገብረ ሕይወተ ማዕከሌነ።

፮. እስከ ማዕዜኑ / ሰቆቃወ ድንግል /

እስከ ማዕዜኑ እግዝእትየ ማርያም ውስተ ምድረ ነኪር ትሄልዊ፤
ሀገረኪ ናሁ ገሊላ እትዊ፤
ለወልድኪ ሕፃን ዘስሙ ናዝራዊ፤
ለክብረ ቅዱሳን በከመ ይቤ ዖዝያን ዜናዊ፤
እምግብፅ ይጼውዖ አቡሁ ራማዊ።

ወረብ፦

በከመ ይቤ ዖዝያን ዖዝያን ለክብረ ቅዱሳን፤
እምግብፅ ይጼውዖ ለወልድኪ አቡሁ ራማዊ አቡሁ።

ዚቅ፦

ትንቢተ ኢሳይያስ ዘተብህለ እምግብፅ ጸዋዕክዎ ለወልድየ ለክብረ ቅዱሳን ።

°༺༒༻ መዝሙር ዘሰንበት °༺༒༻

ሃሌ ሉያ (በ፭) ጸገየ ወይን ወፈረየ ሮማን ወፈርዪ ኲሉ ዕፀወ ወገዳም ቀንሞስ ዕቊረ ማየ ልብን ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ዚአነ፤ ጸገዩ ጽጌያት ጸገዩ ደንጓላት ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ነገር። ኀለፈ ክረምት ቆመ በረከት ተሠርገወት ምድር በስነ ጽጌያት ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ነገር ። እግዚአ ለሰንበት ወአቡሃ ለምሕረት ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ነገር ። ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍት ወለመድኃኒት።

°༺༒༻ አመላለስ ዘመዝሙር °༺༒༻

ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ዚአነ፤
ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍት ወለመድኃኒት።

የእናታችን የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ረድኤት፣በረከትና ምልጃዋ አይለየን ለዘለዓለሙ አሜን!!!

ይቆየን!!!
867 views06:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-26 18:31:10
735 views15:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-26 18:31:04 °༺༒༻° የአራተኛው ሰንበት ማኅሌተ ጽጌ °༺༒༻°
የ፳፻፲፭ ዓ.ም የጥቅምት ፳ አምስተኛ ዓመት የአራተኛው ሰንበት የጽጌ ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል።

፩. ነግሥ

ሰላም ለአብ ገባሬ ኲሉ ዓለም ፨ ለወልድ ሰላም ወለመንፈስ ቅዱስ ሰላም ፨ ለማርያም ሰላም ወለመላእክት ሰላም ፨ ሰላም ለነቢያት ወለሐዋርያት ሰላም ፨ ለሰማዕታት ሰላም ወለጻድቃን ሰላም።

ዚቅ፦

ሃሌ ሉያ ፨ ይኬልልዋ መላእክት በውስተ ውሳጤ መንጦላዕት ፨ ለቅድስት ማርያም ፨ ነቢያት ወሐዋርያት ፨ ወሰማዕትኒ ያሰምኩ ባቲ ፨ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ፨ ይብልዋ ቅድስተ ቅዱሳን ፨ ወማኅደሩ ለልዑል ።

፪. ናሁ ጽገየ / ማኅሌተ ጽጌ /

ናሁ ጸገየ ወወሀበ መዓዛ፤
ተአምርኪ ናርዶስ ለቤተክርስቲያን ዘይሔውዛ፤
እንዘ ታረውጽኒ ቦቱ ማርያም ፍኖተ ቤዛ፤
አጕይዪኒ ከመ ወይጠል ወከመ ኀየል ወሬዛ፤
እምገጸ ኃጢአት እኅተ አርዌ ዘይቀትል ኅምዛ።

ወረብ፦

ናሁ ጸገየ ወወሀበ መዓዛ ናሁ ጸገየ፤
ተአምርኪ ናርዶስ ለቤተክርስቲያን ዘይሔውዛ ለቤተክርስቲያን።

ዚቅ፦

ነፍሳተ ጻድቃን አውያን አመ ይሁቡ መዓዛ ፨ ለዘምግባረ ጽድቅ አልብነ ይኩነነ ቤዛ ፨ ንግደትኪ ማርያም ውስተ ደብረ ቊስቋም እምሎዛ።

፫. ሰመዩኪ ነቢያት / ማኅሌተ ጽጌ /

ሰመዩኪ ነቢያት እለ ርእዩ ኅቡዓተ፤
ገነተ ጽጌ ዕፁተ ወኆኅተ ምሥራቅ ኅትምተ፤
እግዚአብሔር ወሀበ ለቤተ ዳዊት ትእምርተ፤
ከመ ትፀንሲ ድንግል ወትወልዲ ሕይወተ፤
ኢሳይያስኒ ነገረ ክሡተ።

ወረብ፦

ነቢያት ሰመዩኪ እለ ርእዩ ኅቡዓተ (ደብረ ኃይል ወደብረ ጥበብ) ፤
ገነተ ጽጌ ጽጌ ጽጌ ወኆኅተ ምሥራቅ፤

ዚቅ፦

መሰንቆሁ ለዳዊት ወአክሊሉ ለሰሎሞን ፨ ገነት ዕፁት አዘቅት ሕትምት ፨ መሶበ ወርቅ እንተ ኤልያስ መስብክት ዘኤልሳዕ ፨ ፅንስ ምስለ ድንግልና ዘኢሳይያስ ።

፬. እንዘ ተሐቅፊዮ / ማኅሌተ ጽጌ /

እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ፤
አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፤
ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ እምላሕ፤
ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ፤
ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩሕ፡፡

ወረብ፦ ( መልአከ ሰላምነ በሚለው )

እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕፃንኪ እንዘ ተሐቅፊዮ አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ፤

ንዒ ርግብየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩኅ።

ዚቅ፦

ንዒ ኀቤየ ኦ ድንግል ፨ ምስለ ኤልያስ ወኤልሳዕ ነቢያተ እሥራኤል ፨ ወምስለ ዕዝራ ሱቱኤል ጽዋዓ ልቡና ዘአስተዮ ዑርኤል።

፭. ክበበ ጌራ ወርቅ / ማኅሌተ ጽጌ /

ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቈ ባሕርይ ዘየኀቱ፤
ዘተጽሕፈ ብኪ ትእምርተ ስሙ ወተዝካረ ሞቱ፤
አክሊለ ጽጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀጸላ መንግሥቱ፤
አንቲ ኵሎ ታሰግዲ ሎቱ፤
ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ።

ወረብ፦ ( ርእሰ ዓውደ ዓመት በሚለው )

ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቈ ባሕርይ ፤

አክሊለ ጽጌ ማርያም ቀጸላ መንግሥቱ ለጊዮርጊስ።

ዚቅ፦

በወርቅ ወበዕንቊ ወበከርከዴን ፨ ሥርጉት ሥርጉት በስብሐት ፨ ወነገሥት ይትቀነዩ ለኪ ፨ ትርሢተ መንግሥቱ አንቲ መድኃኒቶሙ ለነገሥት።

ዚቅ፦

ንዒ ኀቤየ ኦ ድንግል ፨ ምስለ ኤልያስ ወኤልሳዕ ነቢያተ እስራኤል ፨ ወምስለ ዕዝራ ሱቱኤል ጽዋዕ ልቡና ዘአስተዮ ዑርኤል ።

፮. ብክዩ ኅዙናን / ሰቆቃወ ድንግል /

ብክዩ ኅዙናን ሐልየክሙ ስደታ ፤
ወላህዉ ፍሡሓን ተዘኪረክሙ ብዝኃ ሠናይታ፤
ማርያም ተዓይል ከመ ዖፍ ውስተ አድባረ ግብጽ ባሕቲታ፡
ተአወዩ በኃጢኦታ ሀገረ አቡሃ ኤፍራታ፤
ወደመ ሕጻናት ይውኅዝ በኲሉ ፍኖታ።

ወረብ፦

ብክዩ ኅዙናን ኀልየክሙ ስደታ ለማርያም፤
ማርያም ተዓይል ከመ ዖፍ ባሕቲታ ውስተ አድባረ ግብጽ ተዓይል።

ዚቅ፦

አመ አጒየይኪ እምሰይፍ ዕጓለኪ በሐቂፍ ፨ አድባራተ ኤልኪ ከመ ዖፍ ፨ እንዘ ከመ ዝናም ያንጸፈጽፍ ፨ እምአዕይንትኪ አንብዕ ወእመላትሕኪ ሐፍ።

✧°༺༒༻°✧ መዝሙር ዘሰንበት ✧°༺༒༻°✧

ሃሌ (በ፮) በጊዜሁ ኀለፈ ክረምት ቆመ በረከት፤ ናሁ ጸገዩ ጽጌያት ፨ ናርዶስ ፈረየ በውስተ ገነት፨
ቀንሞስ ቀናንሞስ ከርካዕ፤ ምስለ ዕንጐታት ክርስቶስ ሠርዓ ሰንበተ፤ ነአኵቶ ለዘጸገወነ ሠናይቶ፡፡

✧°༺༒༻°✧ አመላለስ ዘመዝሙር ✧°༺༒༻°✧

ቀንሞስ ቀናንሞስ ከርካዕ ምስለ ዕንጐታት ክርስቶስ ሠርዓ ሰንበተ፤
ነአኵቶ ለዘጸገወነ ሠናይቶ፡፡

የእመቤታችን የቅደስት ድንግል ማርያም በረከቷ ይደርብን ምልጃዋ አይለየን!!!

ይቆየን!!!
1.0K views15:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-23 23:04:20
979 views20:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-23 05:50:39
1.1K views02:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-21 19:42:36
1.3K views16:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-21 19:42:29 ༒ ሥርዓተ ማኅሌት ዘጥቅምት አረጋዊ ༒

እንኳን ለጻድቁ አባታችን ለአቡነ አረጋዊ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

የጥቅምት ፲፬ የጻድቁ አባታችን የአቡነ አረጋዊ ሥርዓተ ማኅሌት እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል ።

፩.  ነግሥ

ሰላም ለአብ ገባሬ ኲሉ ዓለም ፨ ለወልድ ሰላም ወለመንፈስ ቅዱስ ሰላም ፨ ለማርያም ሰላም ወለመላእክት ሰላም ፨ ሰላም ለነቢያት ወለሐዋርያት ሰላም ፨ ለሰማዕታት ሰላም ወለጻድቃን ሰላም።

ዚቅ፦

ሃሌ ሉያ በ ፫ ንፌኑ ስብሐተ ለዘአክበረ ነቢያተ ንፌኑ ስብሐተ። ወለዘሐረየ ሐዋርያተ ንፌኑ ስብሐተ። ወለዘአፍቀረ ካህናተ ንፌኑ ስብሐተ። ወለዘአጽንዓ መነኮሳተ ንፌኑ ስብሐተ። እለ ዔሉ አድባራተ ንፌኑ ስብሐተ። ንብሎ ኲልነ፤ አቢተነ አንተ

፪. ሰላም ለዝክረ ስምኪ / ነግሥ/

ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ፦

ልዑለ ለመሠረትኪ አረፋተኪ ዘመረግድ ደቂቅ ምሁራን በኀበ እግዚአብሔር ቆዓ ትጼኑ ቆዓ ጽጌ ወይን ወታፈሪ ለነ አስካለ በረከት ጽዮን ቅድስት ቤተክርስቲያን ጽጌ ደንጎላት ዘውስተ ቆላት።

፫. መልክአ አረጋዊ / ለዝክረ ስምከ /

ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምከ ቀዋሚ፤ ለዓለመ ዓለም ዘይሄሉ ከመ ተብህለ ቀዳሚ፤ አረጋዊ የዋህ ተመሳሌ ዳዊት ኢተቀያሚ፤ ላዕሌየ በተሀብሎ አመ ተንሥአ ረጋሚ፤ በሰዓተ በቀል ይብጽሖ መክፈልቱ ለሳሚ።

ዚቅ፦

ፃማ ቅዱሳን ዲቤሁ አዕረፈ፤ አፈዋተ ወንጌል ጸገየ ዘልፈ፤ አባ አረጋዊ ሃይማኖተ ተአጽፈ፤ ኀበ ዓምደ ወርቅ ስሙ ተጽሕፈ።

፬. መልክአ አረጋዊ / ለአዕዛኒከ /

ሰላም ለአዕዛኒከ ወለመላትሒከ ዕቤ
እንዘ አቄርብ ስብሐተ ወአደምፅ ቀርነ ይባቤ
ምስለ ገብረ ክርስቶስ አርክከ እንዘ ትሴሰይ እክለ ምንዳቤ፤ አዕርገኒ ሊተ አረጋዊ ኀበ ደብረ ስኂን ወከርቤ፤ ወማዕከለ ማኅበር ሲመኒ መጋቤ።

ዚቅ፦

አአርግ ለልየ ኀበ ደብረ ከርቤ ውስተ አውግረ ስኂን ፤ ወግረ ስኂንሰ ሥጋሁ ለአረጋዊ ዘኢይትነገር።

፭. መልክአ አረጋዊ / ለቃልከ /

ሰላም ለቃልከ ወለእስትንፋስከ ዕብሎ፤ ወለጒርዔከ እምወይን ጣዕመ ፍቅረ ክርስቶስ እንተ አጥለሎ፤ አቡቀለምሲስ አባ ትሩፈ ምግባር ወተጋድሎ፤ አይድዓኒ እስኩ አረጋዊ ዘነጸርከ ኲሎ፤ ምሥጢረ ምሥጢራት ኅቡዓ በሰማይ ዘሀሎ።

ዚቅ፦

ዘእምደብረ ደናግል አባ ኤልያስ ወትሩፈ ምግባር አረጋዊ ዘውገ ሙሴ ወገብረ ክርስቶስ አማን ዘቀደሶ መንፈስ ቅዱስ።

፮. መልክአ አረጋዊ / ለአማዑቲከ /

ሰላም ለአማዑቲከ እምላህበ ፍቅረ ገድል ዘውዕየ፤ ወለንዋየ ውስጥከ መዝገብ ዘተመሰለ ባሕርየ፤ አረጋዊ ኪያከ ዓቅመ ፈተወ ልብየ፤ ማኅሌተ ስምከ ከመ ይዘምር አፉየ፤ በምድረ ኅሌናየ ናሁ ፍቅርከ ጸገየ።

ዚቅ፦

አረጋዊ ምሉዓ ፍቅር ከመ ጽጌ ረዳ ዘጥዑም ጼና መዓዛሁ አረጋዊ ዓፀደ ወይን ዘጽድቅ ዘይፈሪ አስካለ ሕይወት።

፯. መልክአ አረጋዊ / ለአክለ ቆምከ /

ሰላም ለአካለ ለቆምከ ዘኲለንታሁ ፍትው፤ ወለመልክእከ ልሑይ በትርሢተ ጽጌ ሥርግው፤ አረጋዊ ዕብለከ ውስተ ባሕረ መንሱት ድልው፤ አስጥሞሙ ለአጽራርየ ዘመደ አራዊት ዘበድው፤ ከመ ቀዳሚ ተሰጥሙ አኅርው።

ዚቅ፦

ወበጽጌት ምድረ አሠርጎከ፤ ውስነ ገዳምኒ ምስለ ቅዱሳኒከ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ፤ ወከመ ወሬዛ ኀየል፤ መላትሒሁ ጒርዔሁ መዓርዒር አምሳሉ ዘወይጠል፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ።

#ወረብ_በቅድመ_ተከተል

1. ተአጽፈ አረጋዊ ሃይማኖተ ሃይማኖተ ፃማ ቅዱሳን፤
ኀበ ዓምደ ወርቅ ኀበ ዓምደ ወርቅ ተጽሕፈ ስሙ
ለአረዊ።

2. አዕርገኒ ሊተ አረጋዊ አረጋዊ ኀበ ደብረ ከርቤ፤
ወማዕከለ ማኅበር ሢመኒ  መጋቤ ሢመኒ

3. አዓርግ ለልየ ኀበ ደብረ ከርቤ ኀበ ደብረ ከርቤ
ውስተ አውግረ ስኂን፤
ወግረ ስኂንሰ ዘኢይትነገር ሥጋሁ ለአረጋዊ።

4. አይድዓኒ እስኩ አረጋዊ ጻድቅ ዘነጸርከ ኲሎ፤
ምሥጢረ ምሥጢራት ኅቡዓ ኅቡዓ በሰማይ
ዘሀሎ።

5. አረጋዊ ምሉዓ ፍቅር ከመ ጽጌ ረዳ ጽጌ ረዳ ከመ
ጽጌ ረዳ፤
ጼና መዓዛሁ ዘጥዑም ጼና መዓዛሁ መዓዛሁ
ለአረዊ።

༺༒༻ ምልጣን ༺༒༻

ዘእምደብረ ደናግል አባ ኤልያስ፤
ወትሩፈ ምግባር አርከ ሌድስ አረጋዊ ጻድቅ ዘውገ ሙሴ
ወገብረ ክርስቶስ አማን ዘቀደሶ መንፈስ ቅዱስ።

°༺༒༻° አመላለስ °༺༒༻°

ዘእምደብረ ደናግል ዘእምደብረ ደናግል
አባ ኤልያስ፤
ወትሩፈ ምግባር አረጋዊ ዘውገ ሙሴ
ወገብረ ክርስቶስ።

°༺༒༻° እስመ ለዓለም °༺༒༻°

ብፁዓን ጻድቃን ገባርያነ ሕይወት እስመ ሎሙ ይእቲ መንግሥተ ሰማያት ጥቀ አዳም ሥነ ራእዮሙ እስከ ድኅኑ አክሊላቲሆሙ ከመ ቀስተ ደመና ዘክረምት ዘግቡር በናርዶስ ዘኢይትከሃል ለጠይቆ ዘዓይን ኢርእየ ወዕዝን ኢሰምዓ ይሁቦሙ አስቦሙ ክርስቶስ አምላኮሙ ለአበዊነ ቅዱሳን።

ዓዲ፦ ንጉሥኪ ጽዮን አሠርገዋ ለምድር በጽጌያት ወለሰማይኒ በከዋክብት ውእቱ ክብሮሙ ለቅዱሳን ብርሃኖሙ ለመሐይምናን ዘየአምር እምቅድመ ኅሊና ዘይኄሊ ልብ አርአየ ኃይሎ በላዕሌነ ወጸገወነ ሠናይቶ።

°༺༒༻°  አቡን °༺༒༻°

በ፫ ሃሌ ሉያ ዳኅንኑ ዝስኩ አቡክሙ ዝስኩ አቡክሙ ዳኅንኑ ዝስኩ አቡክሙ ዘኮኖሙ መርሐ በፍኖት ለአግብርተ እግዚአብሔር ዳኅንኑ ዝስኩ። እስመ እምንእሱ ነሥአ አርዑተ ወተጸምዶ ለእግዚአብሔር ዳኅንኑ ዝስኩ። በእደዊሆሙ ለቅዱሳን ካህናት እለ ዓቀቡ ትእምርተ መስቀል ዳኅንኑ ዝስኩ። ሠርዓ ሎሙ ሥርዓተ ቅድስተ ወኖሎተ ውስተ ዝንቱ ደብር ዳኅንኑ ዝስኩ። ከመ ይዕድው እምግብረ ኃጢአት ወይኅሡ ሕገ እግዚአብሔር ዳኅንኑ ዝስኩ አቡክሙ ዳኅንኑ ዝስኩ አቡክሙ።

ዓራ፦ ደብሩሰ ለአባ አረጋዊ ትመስል ደብረ ሲና ዘኀደረ ቃል ላዕሌሃ ሐፁር የዓውዳ ወጽጌ ረዳ በትእምርተ መስቀል።

°༺༒༻°  ሰላም °༺༒༻°

ብፁዓን እሙንቱ አበዊነ የዋሃን ክቡራን በሰማያት በፍሥሐ ወበሰላም ፈረየ ሎሙ ዕፀ ሕይወት።


"የጻድቅ መታሰቢያ ለዘላለም ይኖራል" መዝ፻፲፩፥፮

የጻድቁ ረድኤት በረከት በሁላችን ላይ ይደር ለዘላለሙ አሜን!!
1.2K views16:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-20 08:15:48
1.1K views05:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ